1 Samuel 9:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል ነቲ ኣሰላፊ፡ ነቲ ዝሃብኩኻ ግደ ኣምጽእ፡ ምሳኻ ኣቐምጦ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ወጥ ቤቱን፥ “በአ​ንተ ዘንድ አኑ​ረው ብዬ የሰ​ጠ​ሁ​ህን እድል ፋንታ አምጣ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም ወጥቤቱን። በአንተ ዘንድ አኑረው ብዬ የሰጠሁህን እድል ፈንታ አምጣ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም ወጥ ቤቱን፥ “ለይተህ አስቀምጥ ብዬ የሰጠሁህን የሥጋ ብልት አምጣው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ቁማ ካያዋ፥ “ነ ማታን ዎሻ ጋደ ታን ነዉ እሜዳ አሹዋ ሀማ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli k'umaa katsiyaawaa, «Ne matan wotsashsha gaade taani new immeedda ashuwaa hamma» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli kath kaththizayssa, «Hayssa dumma woththa gaada ta nees immida billite ashoza ane haa eha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ካ ካዛይሳ፥ «ሃይሳ ዱማ ዎ ጋዳ ታ ኔስ ኢሚዳ ቢሊቴ ኣሾዛ ኣኔ ሃ ኤሃ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ካ ካይሳኮ፥ “ነ ማታን ዱማ ዎሻ ጋዳ ታኒ ነዉ እምዳ አሹዋ ሀማ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli kathi katheysako, “Ne matan dumma wothashsha gada taani new immida ashuwa hamma” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም ወጥ ቤቱን፣ “ለይተህ አስቀምጥ ብዬ የሰጠሁህን የሥጋ ብልት አምጣው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም የወጥ ቤቱን ሠራተኛ ጠርቶ “ለብቻው አስቀምጥ ብዬ የሰጠሁህን ብልት ሥጋ አምጣ” አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ ነቲ ሰራሒ ፀብሒ “ነቲ ምሳኻ ኣንብሮ ኢለ ዝሃብኩኻ ምቃል ስጋ ኣምፅአዮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ ነቲ ሰራሒ ጸብሒ፡ ነቲ ምሳኻ ኣንብሮ ኢለ ዝሀብኩኻ ምቃል ኣምጽኣዮ፡ በሎ።