1 Samuel 9:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ንሳኦልን ንጊልያኡን ሒዙ ናብ ሳሎን ኣእተዎም፡ ኣብ ሞንጎ እቶም እተዓደሙ ድማ ኣብ ዝለዓለ ስፍራ ኣቐመጦም፣ ኣስታት ሰላሳ ሰባት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ሳኦልንና ብላቴናውን ወስዶ ወደ አዳራሽ አገባቸው፥ ሰባ ሰዎችም ምሳ በሚበሉበት በምርፋቁ ራስ አስቀመጣቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ሳኦልንና ብላቴናውን ወስዶ ወደ አዳራሽ አገባቸው፥ በመርፈቂያውም ራስ አስቀመጣቸው፤ የተጠሩትም ሠላሳ ሰዎች ያህል ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሳሙኤል ሳኦልንና አገልጋዩን ወደ አዳራሹ አመጣ፤ ከተጋበዙትም ሠላሳ ያህል ሰዎች ሁሉ በላይ አስቀመጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳመል ሳኦላነ አ ቆማ አፊደ፥ አኮ ዉይግያ ገልሲደ ሄ ሳኣን ሾበቴዳ ሀታሙ ግድያ አሳፐ ቆሞ ባጋና አራታን ኡትሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Sammeeli Saa'oolanne Aa k'oomaa afiide, aako wuyggiyaa gelissiide he sa'aan shoobetteedda hattamu gidiyaa asaappe k'ommo baggana araatan utisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Sameeli Sa7oolenne iza ashkaraza adaraasha keeth ehides; xeygettida heedzdzu tammu gidiza asaappe bollara bonchchoson utisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ሳኦሌኔ ኢዛ ኣሽካራዛ ኣዳራሻ ኬ ኤሂዴስ፤ ጼይጌቲዳ ሄ ታሙ ጊዲዛ ኣሳፔ ቦላራ ቦንቾሶን ኡቲሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሳሜል ሳኦላነ እያ ኦሳንቾይ ኤፍድ፥ ዳልጋ ኬ ገልስድ ሄ በሳ ፄገትዳ ሀስታሙ ግድያ አሳ ግዶን ቦንቾ በሳን ኡትስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Sameeli Saa7olanne iya oosanchoy efidi, dalga keethi gelsidi he bessaa xeegetida hastamu gidiya asaa giddon boncho bessan utisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሳሙኤል ሳኦልንና አገልጋዩን ወደ አዳራሹ አመጣ፤ ከተጋበዙትም ሠላሳ ያህል ሰዎች ሁሉ በላይ አስቀመጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሳኦልንና አገልጋዩን እየመራ ወደ ታላቁ አዳራሽ አስገብቶ ብዛታቸው ሠላሳ የሚሆኑ እንግዶች በተቀመጡበት ገበታ ከሁሉ በላይ የሆነውን የክብር ቦታ ሰጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ንሳኦልን ነቲ ኣገልጋሊኡን ናብ ኣዳራሽ ኣእትዩ፥ ብልዕሊ እቶም ዕዱማት ኣቐመጦም፤ ንሳቶም ከዓ ኣስታት ሰላሳ ሰብ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ንሳኦልን ነቲ ጊልያኡን ናብ ኣደራሽ ኣእትዩ፡ ብልዕሊ እቶም ዕዱማት ኣቐመጦም፡ ንሳቶም ከኣ ኣስታት ሰላሳ ሰብ ነበሩ። |