1 Samuel 9:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ ንሳኦልን ንጊልያኡን ሒዙ ናብ ሳሎን ኣእተዎም፡ ኣብ ሞንጎ እቶም እተዓደሙ ድማ ኣብ ዝለዓለ ስፍራ ኣቐመጦም፣ ኣስታት ሰላሳ ሰባት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ሳኦ​ል​ንና ብላ​ቴ​ና​ውን ወስዶ ወደ አዳ​ራሽ አገ​ባ​ቸው፥ ሰባ ሰዎ​ችም ምሳ በሚ​በ​ሉ​በት በም​ር​ፋቁ ራስ አስ​ቀ​መ​ጣ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም ሳኦልንና ብላቴናውን ወስዶ ወደ አዳራሽ አገባቸው፥ በመርፈቂያውም ራስ አስቀመጣቸው፤ የተጠሩትም ሠላሳ ሰዎች ያህል ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ሳሙኤል ሳኦልንና አገልጋዩን ወደ አዳራሹ አመጣ፤ ከተጋበዙትም ሠላሳ ያህል ሰዎች ሁሉ በላይ አስቀመጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳመል ሳኦላነ አ ቆማ አፊደ፥ አኮ ዉይግያ ገልሲደ ሄ ሳኣን ሾበቴዳ ሀታሙ ግድያ አሳፐ ቆሞ ባጋና አራታን ኡትሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Sammeeli Saa'oolanne Aa k'oomaa afiide, aako wuyggiyaa gelissiide he sa'aan shoobetteedda hattamu gidiyaa asaappe k'ommo baggana araatan utisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Sameeli Sa7oolenne iza ashkaraza adaraasha keeth ehides; xeygettida heedzdzu tammu gidiza asaappe bollara bonchchoson utisides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ሳኦሌኔ ኢዛ ኣሽካራዛ ኣዳራሻ ኬ ኤሂዴስ፤ ጼይጌቲዳ ሄ ታሙ ጊዲዛ ኣሳፔ ቦላራ ቦንቾሶን ኡቲሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ሳሜል ሳኦላነ እያ ኦሳንቾይ ኤፍድ፥ ዳልጋ ኬ ገልስድ ሄ በሳ ፄገትዳ ሀስታሙ ግድያ አሳ ግዶን ቦንቾ በሳን ኡትስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Sameeli Saa7olanne iya oosanchoy efidi, dalga keethi gelsidi he bessaa xeegetida hastamu gidiya asaa giddon boncho bessan utisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሳሙኤል ሳኦልንና አገልጋዩን ወደ አዳራሹ አመጣ፤ ከተጋበዙትም ሠላሳ ያህል ሰዎች ሁሉ በላይ አስቀመጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሳኦልንና አገልጋዩን እየመራ ወደ ታላቁ አዳራሽ አስገብቶ ብዛታቸው ሠላሳ የሚሆኑ እንግዶች በተቀመጡበት ገበታ ከሁሉ በላይ የሆነውን የክብር ቦታ ሰጣቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ ንሳኦልን ነቲ ኣገልጋሊኡን ናብ ኣዳራሽ ኣእትዩ፥ ብልዕሊ እቶም ዕዱማት ኣቐመጦም፤ ንሳቶም ከዓ ኣስታት ሰላሳ ሰብ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ ንሳኦልን ነቲ ጊልያኡን ናብ ኣደራሽ ኣእትዩ፡ ብልዕሊ እቶም ዕዱማት ኣቐመጦም፡ ንሳቶም ከኣ ኣስታት ሰላሳ ሰብ ነበሩ።