1 Samuel 9:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ኣነ ብንያማዊ፡ ካብ ንኣሽቱ ነገድ እስራኤልዶ ኣይኮንኩን፧ ወለዶይ ድማ ካብ ኲሉ ወለዶ ነገድ ብንያም እቲ ዝነኣሰ፧ ሽዑ ንምንታይ ከምኡ ትዛረበኒ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም መልሶ፥ “እኔ ከእስራኤል ነገዶች ከሚያንስ ወገን የሆንሁ ብንያማዊ ሰው አይደለሁምን? ወገኔስ ከብንያም ነገድ ወገኖች ሁሉ የሚያንስ አይደለምን? እንዲህስ ያለውን ነገር ለምን ነገርኸኝ?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም መልሶ። እኔ ከእስራኤል ነገዶች ከሚያንስ ወገን የሆንሁ ብንያማዊ አይደለሁምን? ወገኔስ ከብንያም ነገድ ወገኖች ሁሉ የሚያንስ አይደለምን? እንዲህስ ያለውን ነገር ለምን ነገርኸኝ? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦልም፥ “እኔ ከእስራኤል ነገዶች ውስጥ በጣም አነስተኛ ከሆነው ከብንያም ወገን አይደለሁምን? ወገኔስ ከብንያም ነገድ ወገኖች ሁሉ የሚያንስ አይደለምን? ታዲያ እንዲህ ያለውን ነገር ስለምን ትነግረኛለህ?” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ዛሪደ፥ “ሽን ታን እስራኤልያ ዛርያ ኡባፐ ላፍያ ቢንያማ ዛርያ ግድክታ? ታ ሶይ አሳይካ ቢንያማ ዛርያ ግዶን ጉጽያዋ ግደኔ? ኔን አያዉ ታዉ ሀዋ ማላ ሃሳያይ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli zaariide, «Shin taani Israa'eeliyaa zariyaa ubbaappe laafiyaa Biiniyaama zariyaa gidikkittaa? Ta soy asaykka Biiniyaama zariyaa giddon guus's'iyaawaa gidennee? Neeni ayaw taw hawaa malaa haasayay?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7oolikka, «Tani Isra7eele asaa garsan ubbaafe qoodan guuth gidida Biniyaame qommotappe issaa gidikkinaa? Ta zarkkey Biniyaame qommota garsan guuth gidennee? Histtiin hayssa mala yo7o ne taas ays yootay?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊካ፥ «ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳን ኡባፌ ቆዳን ጉ ጊዲዳ ቢኒያሜ ቆሞታፔ ኢሳ ጊዲኪና? ታ ዛርኬይ ቢኒያሜ ቆሞታ ጋርሳን ጉ ጊዴኔ? ሂስቲን ሃይሳ ማላ ዮኦ ኔ ታስ ኣይስ ዮታይ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ዛሪድ፥ “ሽን ታኒ እስራኤለ ዛረ ኡባፈ ላፋ ግድዳ ብንያመ ኮቸ ግድክና? ታ ሶ አሳይ ብንያመ ኮቻ ግዶን ጉ ግደኔ? ኔኒ አይስ ታዉ ሀይሳ መላባ ኦዳይ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli zaaridi, “Shin taani Isra7eele zare ubbaafe laafa gidida Biniyaame koche gidikina? Ta soo asay Biniyaame kochaa giddon guutha gidennee? Neeni ayis taw haysa melaba oday?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦልም፣ “እኔ ከእስራኤል ነገዶች ውስጥ በጣም አነስተኛ ከሆነው ከብንያም ወገን አይደለሁምን? ጐሣዬስ ከብንያም ነገድ ጐሣዎች ሁሉ የሚያንስ አይደለምን? ታዲያ እንዲህ ያለውን ነገር ስለ ምን ትነግረኛለህ?” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም “እኔ ከእስራኤል ነገዶች መካከል በተለይ ታናሽ የሆነው የብንያም ነገድ ተወላጅ ነኝ፤ በዚሁም ነገድ ውስጥ እንኳ የእኔ ቤተሰብ በጣም አነስተኛ ነው፤ ታዲያ እንዲህ ያለውን ጉዳይ ለእኔ ስለምን ትነግረኛለህ?” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ድማ “ኣነስ ብንያማዊ፥ ካብቶም ኣናእሽቱ ነገዳት እስራኤል ሓደዶ ኣይኮንኩን? ዓሌተይ ከዓ እቲ ኻብ ኵሎም ዓሌታት ነገድ ብንያም ዝንእስዶ ኣይኮነን? ስለ ምንታይ ደኣ ኢኻ ኸምዙይ ዝበለ ዘረባ እትዛረበኒ ዘለኻ?” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ፡ ኣነስ ብንያማዊ፡ ካብ ሓደ ኻብቶም ናእሽቱ ነገዳት እስራኤልዶ ኣይከንኩን፡ ዓሌተይ ከኣ እቲ ኻብ ኲሎም ዓሌታት ነገድ ብንያም ዚንእስዶ ኣይኰነን ስለምንታይ ደኣ ኢኻ ኸምዚ ዝበለ ዘረባ እትዛረበኒ ዘሎኻ ኢሉ መለሰሉ። |