1 Samuel 9:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ዚብሃል ወዲ ድማ ወለዶ፡ ንሱ ኸኣ ምሩጽ መንእሰይን ምልኩዕን እዩ። ኣብ ደቂ እስራኤል ድማ ካባኡ ዝጸበቐ ሰብ ኣይነበረን። ካብ መንኵቡ ንላዕሊ ካብ ኩሉ ህዝቢ ይነውሕ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእርሱም ሳኦል የሚባል የተመረጠ መልካም ልጅ ነበረው፤ በምድር ሁሉ ላይ ከእስራኤል ልጆች ከእርሱ ይልቅ መልካም የሆነ ሰው አልነበረም፤ ከሕዝቡም ሁሉ ይልቅ ከትከሻውና ከዚያም በላይ ቁመቱ ዘለግ ያለ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእርሱም ሳኦል የሚባል የተመረጠ መልካም ልጅ ነበረው፤ ከእስራኤልም ልጆች ከእርሱ ይልቅ መልካም የሆነ ሰው አልነበረም፤ ከሕዝቡም ሁሉ ይልቅ ከትከሻውና ከዚያም በላይ ቁመቱ ዘለግ ያለ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቂስም ከእስራኤል ልጆች መካከል በመልከ ቀናነት ተወዳዳሪ የማይገኝለት፥ ቁመቱም ከሌሎቹ ሁሉ ይልቅ ከትከሻው በላይ ዘለግ ያለ፥ ሳኦል የተባለ ወጣት ልጅ ነበረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ ሳኦላ ጌተትያ እት ዎዳላ ሎኦ ናአይ ደኤ፤ እስራኤላቱዋ ግዶን አፐ አ ሎእያ አሳይ ባዋ፤ እ ሀሽያፐ ቆሞ ባጋን አሳ ኡባፐ አዱቄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aw Saa'oola geetettiyaa itti wodalla lo"o na'ay de'ee; Israa'eelatuwaa giddon aappe aad'd'i lo"iyaa Asay baawa; I hashiyaappe k'ommo baggan asaa ubbaappe aduk'k'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qiises Sa7oole geetettiza naateththa nay dees; Isra7eele asaa garsafe malaninne suureteththan iza gakkizay deenna; geesan hara asay ubbay izas hasheppe aadhdhenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቂሴስ ሳኦሌ ጌቴቲዛ ናቴ ናይ ዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳፌ ማላኒኔ ሱሬቴን ኢዛ ጋኪዛይ ዴና፤ ጌሳን ሃራ ኣሳይ ኡባይ ኢዛስ ሃሼፔ ኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያዉ ሳኦላ ጌተትያ እስ ማላ ሎኦ ግድዳ ፓን ናእ ደኤስ። እስራኤለታ ግዶን እያ መላ ማላ ሎኦይ ባዋ፤ እ አስ ኡባይ እያ ሀሸፐ ጋርሳን አትያ አዱሳ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaw Saa7ola geetetiya issi mala lo77o gidida pantha na7i de7ees. Isra7eeleta giddon iya mela mala lo77oy baawa; I asi ubbay iya hashepe garsan attiya adussa asi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቂስም ከእስራኤል ልጆች መካከል በመልከ ቀናነቱ ተወዳዳሪ የማይገኝለት፣ ቁመቱም ከሌሎቹ ሁሉ ይልቅ ከትከሻው በላይ ዘለግ ያለ፣ ሳኦል የተባለ ወጣት ልጅ ነበረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቂስም በመልከ ቀናነቱ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ሳኦል ተብሎ የሚጠራ ልጅ ነበረው፤ ሳኦልም ከትከሻው ዘለል፥ በቁመት ከሕዝቡ ሁሉ ይልቅ መለል ያለ ነበር፤ በመልከቀናነቱም ከሁሉ ይበልጥ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ሳኦል ዝበሃል መልክዐኛ መንእሰይ ወዲ ነበሮ፤ ካብ ደቂ እስራኤል ካብኡ ዝፅብቕ ሰብ ኣይነበረን፤ ምንዋሑ ኻብ ማእገሩ ንላዕሊ ኻብ ኵሉ ህዝቢ ፀብለል ዝበለ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ሳኦል ዝስሙ ምልምልን መንእሰይን ወዱ ነበሮ፡ ካብ ደቂ እስራኤል ካብኡ ዚጽብቕ ሰብ ኣይነበረን፡ ካብ ክሳዱ ንላዕሊ ኻብ ኲሉ ህዝቢ ጸብለል ዝበለ ነበረ። |