1 Samuel 9:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ ንሳኦል ምስ ረኣዮ፡ እግዚኣብሄር በሎ፡ እቲ ብዛዕባኡ ዝገለጽኩኻ ሰብኣይ እንሆ! ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ክገዝእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ሳኦ​ልን ባየ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ “ያ የነ​ገ​ር​ሁህ ሰው እነሆ፤ እር​ሱም በሕ​ዝቤ ላይ ይነ​ግ​ሣል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም ሳኦልን ባየ ጊዜ እግዚአብሔር። ያ የነገርሁህ ሰው እነሆ፤ እርሱም በሕዝቤ ላይ ይሠለጥናል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል ሳኦልን ባየው ጊዜ ጌታ፥ “ያ የነገርሁህ ሰው እነሆ! እርሱም ሕዝቤን ይገዛል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ሳኦላ በኤዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ሳመላ፥ “በአ! ታን ነዉ ኦዴዳ ብታኒ ሀዋ፤ እ ታ አሳ ሞዳናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli Saa'oola be'eedda wode, Med'inaa Goday Sammeela, «Be'a! Taani new odeedda bitanii hawaa; I ta asaa mooddanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Sa7oole be7ida mala GODAY, «Hekko ta nees yootida addezi hayssa; izi ta deraa ayssana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ሳኦሌ ቤኢዳ ማላ ጎዳይ፥ «ሄኮ ታ ኔስ ዮቲዳ ኣዴዚ ሃይሳ፤ ኢዚ ታ ዴራ ኣይሳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ሳኦላ በእዳ ዎደ ጎዳይ፥ “ታኒ ነዉ ኦድዳ ኡራይ ሀይሳ፤ እ ታ አሳ ካለና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli Saa7ola be7ida wode Goday, “Taani new odida uray haysa; I ta asaa kaalethana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤል ሳኦልን ባየው ጊዜ እግዚአብሔር ፣ “ያ የነገርሁህ ሰው እነሆ፤ እርሱም ሕዝቤን ይገዛል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም ሳኦልን ባየው ጊዜ፥ እግዚአብሔር ሳሙኤልን “ያ የነገርኩህ ሰው እነሆ ይህ ነው፤ እርሱ ለሕዝቤ መሪ ይሆናል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ንሳኦል ምስ ረአዮ፥ እግዚኣብሄር፥ “እቲ ዝበልኩኻ ሰብኣይ እንሆ፥ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ዝገዝእ እዙይ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ንሳኦል ምስ ረኣዮ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር፡ እቲ ዝበልኩኻ ሰብኣይ እንሆ፡ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ዚገዝእ እዚ እዩ፡ በሎ።