1 Samuel 9:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብታ ኸተማ ምስ ኣተኻ፡ ክበልዕ ናብ በሪኽ ከይደየበ ብኡንብኡ ክትረኽቦ ኢኻ። ንሱ ነቲ መስዋእቲ ስለ ዝባርኾ፡ እቲ ህዝቢ ክሳዕ ዝመጽእ ኣይበልዕን እዩ እሞ፤ ብድሕሪኡ ድማ ነቲ ዝተዓደሙ ይበልዑ። ሽዑ ሕጂ ደው በል፤ ምኽንያቱ ኣብዚ ግዜ እዚ ኣቢሉ ክትረኽቦ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ከተማዪቱም በገባችሁ ጊዜ ለመብላት ወደ ባማ ኮረብታ ሳይወጣ በከተማው ውስጥ ታገኙታላችሁ፤ መሥዋዕታቸውን እርሱ የሚባርክ ስለሆነ እርሱ ሳይወጣ ሕዝቡ ምንም አይቀምሱምና፥ ከዚያም በኋላ እንግዶች ይበላሉና፤ በዚህም ጊዜ ታገኙታላችሁና አሁን ውጡ” አሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ከተማይቱም በገባችሁ ጊዜ መሥዋዕቱን እርሱ የሚባርክ ስለ ሆነ እርሱ ሳይወጣ ሕዝቡ ምንም አይቀምሱምና፥ ከዚያም በኋላ የተጠሩት ይበላሉና ለመብላት ወደ ኮረብታው መስገጃ ሳይወጣ ታገኙታላችሁ፤ በዚህም ጊዜ ታገኙታላችሁና አሁን ውጡ አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ከተማዪቱም በገባችሁ ጊዜ፥ ለመብላት ወደ ማምለኪያው ኰረብታ ከመውጣቱ በፊት ታገኙታላችሁ። መሥዋዕቱን እርሱ መባረክ ስላለበት ሕዝቡ እርሱ ከመምጣቱ በፊት አይበላም፤ ከዚያ በኋላ የተጋበዘው ሕዝብ ይበላል፤ አሁኑኑ ውጡ፤ ወዲያው ታገኙታላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካታማ ኡንቱንቱ ገሌዳ ሳና፥ እ ማናዉ ጎይንያ ቃ ሳኣ ከሰናን ደእሽን ደማና። እ ጋከናን ደእሽን፥ አሳይ ሙሳ ዶመና፤ አያዉ ጎፐ፥ ያርሹዋ እ አንጃናዉ ኮሼ። እ አንጄዳዋፐ ጉይያን፥ ሾበቴዳዋንቱ ማና። ፑደ ቢተ፤ ህንተንቱ አ ሀእ ደማና” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katamaa unttunttu geleedda saanna, I maanaw goynniyaa d'ok'k'a sa'aa kesenan de'ishshin demmana. I gakkennan de'ishshin, Asay muussaa doommenna; ayaw gooppe, yarshshuwaa I anjjanaw koshshee. I anjjeedawaappe guyyiyaan, shoobetteeddawanttu maana. Pude biite; hinttenttu Aa ha"i demmana» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte gede katama gelida mala izi kath maanaas pude zumbullaa bolla kezanaappe sinththan intte iza demmana; yarshoza anjjanay iza gidida gishshas izi yaanaashe gakkanaas derezi muus doommenna; hessafe guye hankko xeygettida derezi maana; ha7ira kezite; heerakka intte iza demmana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጌዴ ካታማ ጌሊዳ ማላ ኢዚ ካ ማናስ ፑዴ ዙምቡላ ቦላ ኬዛናፔ ሲንን ኢንቴ ኢዛ ዴማና፤ ያርሾዛ ኣንጃናይ ኢዛ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ያናሼ ጋካናስ ዴሬዚ ሙስ ዶሜና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሃንኮ ጼይጌቲዳ ዴሬዚ ማና፤ ሃኢራ ኬዚቴ፤ ሄራካ ኢንቴ ኢዛ ዴማና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ካታማ ገልያ ዎደ እ ማናዉ ቃ ጎይኖ በሳ ከዮና ደእሽን ህንተ እያ ደማና። እ ያርሹዋ አንጃናዉ ኮሽያ ግሾ እ ጋኮና ደእሽን አሳይ ካ ሜና። እ አንጅዳፐ ጉየ ፄገትዳይሳት ማና። ኤለ ከይተ፤ ህንተ እያ ሀእ ደማና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte katamaa geliya wode I maanaw dhoqa goyinno bessaa keyonna de7ishin hinte iya demmana. I yarshuwa anjanaw koshshiya gisho I gakonna de7ishin asay kathaa meenna. I anjidaape guye xeegetidaysati maana. Elle keyite; hinte iya ha77i demmana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ከተማዪቱም በገባችሁ ጊዜ፣ ለመብላት ወደ ማምለኪያው ኰረብታ ከመውጣቱ በፊት ታገኙታላችሁ። መሥዋዕቱን እርሱ መባረክ ስላለበት፣ እርሱ እስኪመጣ ድረስ ሕዝቡ መብላት አይጀምርም፤ ከዚያ በኋላ የተጋበዘው ሕዝብ ይበላል፤ አሁኑኑ ውጡ፤ ወዲያው ታገኙታላችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ከተማው እንደ ገባችሁ ለመብላት ወደ ኮረብታው ከመውጣቱ በፊት ታገኙታላችሁ፤ መሥዋዕቱን መባረክ ስላለበት ሕዝቡ እርሱ ከመምጣቱ በፊት አይበሉም፤ ከዚያም በኋላ ተጋባዦቹ ይበላሉ፤ ፈጥናችሁ ውጡ፤ አሁን ታገኙታላችሁ” አሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ከተማ ምስ ኣተኹም፥ ገና ናብቲ በሪኽ ክበልዕ እንተይደየበ፥ ክትረኽብዎ ኢኹም። ንሱ እዩ ነቲ መስዋእቲ ዝባርኾ እቶም ህዝቢ ንሱ እንተይመፀ ኣይበልዑን እዮም። ድሕሪኡ እዮም እቶም ዕዱማት ዝበልዑ። በዛ ጊዜ እዚኣ ኽትረኽብዎ ኢኹም፤ ስለዙይ ሕዚ ደይቡ” በላኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ከተማ ምስ ኣቶኹም፡ ገና ናብቲ በሪኽ ኪበልዕ ከይደየበ፡ ብኡብኡ ኽትረኽብዎ ኢኹም። ነቲ መስዋእቲ ንሱ እዩ ዚባርኾ፡ ስለዚ እቶም ህዝቢ፡ ንሱ ኸይመጾ፡ ኣይበልዑን እዮም እሞ፡ ድሕርቲ እቶም ዕዱማት ይበልዑ። በዛ ጊዜ እዚኣ ኽትረኽብዎ ኢኹም፡ ስለዚ ሕጂ ደይቡ። |