1 Samuel 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብታ ኸተማ ብጐቦ ኺድይቡ ኸለዉ ድማ፡ ማይ ኪሰድዳ ዚወጻ ኣዋልድ ረኸባ እሞ፡ እዚ ረኣዪ ኣብዚ ኣሎ ድዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በከተማዪቱም ዳገት በወጡ ጊዜ ቈነጃጅት ውኃ ሊቀዱ ሲወጡ አገኙና፥ “ባለ ራእይ በዚህ አለ ወይ?” አሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በከተማይቱም ዳገት በወጡ ጊዜ ቆነጃጅት ውኃውን ሊቀዱ ሲወጡ አገኙና። ባለ ራእይ በዚህ አለ ወይ? አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በከተማዪቱ መዳረሻ ያለውን ኰረብታ በመውጣት ላይ ሳሉ፥ ውሃ ለመቅዳት የሚወጡ ልጃገረዶችን አግኝተው፥ “ባለ ራእዩ እዚህ አለን?” ሲሉ ጠየቋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካታማ ፑደ ኡንቱንቱ ከስሽን፥ ሃ ትካናዉ ይያ ዎዶራቱዋና ኦግያን ጋከቲደ ሄ ጌላዮቱዋ፥ “ጼልያዌ ሀዋን ደኢ?” ያጊደ ኦቼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katamaa pudetsaa unttunttu kesishshin, haatsaa tikkanaw yiyaa wodoratuwaanna ogiyaan gakettiide he geelayotuwaa, «S'eelliyaawe hawaan de'ii?» yaagiide oochcheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti katamayo gelana hanishin diza zumbullay bolla pude kessan dishin haath duuqqanaas biza geela7ota demmidi, «Ajjuuta yootizayssi hayssan dizee?» gi oychchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ካታማዮ ጌላና ሃኒሺን ዲዛ ዙምቡላይ ቦላ ፑዴ ኬሳን ዲሺን ሃ ዱቃናስ ቢዛ ጌላኦታ ዴሚዲ፥ «ኣጁታ ዮቲዛይሲ ሃይሳን ዲዜ?» ጊ ኦይቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ፑደ ካታማ ከይሽን፥ ሃ ትካናዉ ያ ጌላኦታራ ኦገን ጋሄትድ፥ “ቆንጨ በእያ አስ ሀይሳን ደኢ?” ያግድ ኦይችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti pude katamaa keyishin, haathe tikanaw yaa geela7otara ogen gahetidi, “Qoncethi be7iya asi haysan de7ii?” yaagidi oychidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በከተማዪቱ መዳረሻ ያለውን ኰረብታ በመውጣት ላይ ሳሉ፣ ውሃ ለመቅዳት የሚወጡ ልጃገረዶችን አግኝተው፣ “ባለ ራእዩ እዚህ ነውን?” ሲሉ ጠየቁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዳገቱ አድርገው ወደ ከተማው ሲወጡ ውሃ ለመቅዳት የሚወጡ ልጃገረዶችን አግኝተው “ባለ ራእይ እዚህ አለን?” ብለው ጠየቁአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም በቲ ናብታ ኸተማ ዘደይብ ዓቐበት ክድይቡ እንተለዉ፥ ማይ ክወርዳ ዝወፃ ኣዋልድ ረኸቡ እሞ “እቲ ረኣዪ ኣብዙይዶ ኣሎ?” ኢሎም ጠየቑወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም በቲ ናብቲ ኸተማ ዜደይብ ዓቐበት ኪድይቡ ኸለው፡ ማይ ኪወርዳ ዝወጻ ኣዋልድ ረኸቡ፡ እቲ ረኣዪ ኣብዚዶ ኣሎ ኢሎም ሐተትወን። |