1 Samuel 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ብንያም ከኣ ኪሽ ዝበሃል ሰብኣይ ነበረ፡ ወዲ ኣቢኤል፡ ወዲ ሰሮር፡ ወዲ በጎራት፡ ወዲ ዓፍያ፡ ብንያማዊ፡ ሓያል ሰብኣይ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከብንያም ልጆች ስሙ ቂስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ፥ እርሱም የአብሔል ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥ የባሔር ልጅ፥ የብንያም ሰው፥ የአፌቅ ልጅ፥ ጽኑዕ ኀያል ሰው ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስሙ ቂስ የተባለ አንድ ብንያማዊ ሰው ነበረ፤ እርሱም የአቢኤል ልጅ፥ የጽሮር ልጅ፥ የብኮራት ልጅ፥ የብንያማዊው የአፌቅ ልጅ፥ ጽኑዕ ኃያል ሰው ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስሙ ቂስ የተባለ አንድ ብንያማዊ ሰው ነበረ፤ እርሱም የአቢኤል ልጅ፥ የጸሮር ልጅ፥ የበኮራት ልጅ፥ የብንያማዊው የአፊሐ ልጅ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ ዛርያፐ ቂሳ ግያ እት ብታኒ ደኤ፤ እ አቢኤላ ናኣ፤ አቢኤል ጻሮራ ናኣ፤ ጻሮር ባኮራታ ናኣ፤ ባኮራት ቢንያማ ዛርያ አፊሀ ናኣ፤ ሄ ብታኒ ዎልቃማ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama zariyaappe K'iisa giyaa itti bitanii de'ee; I Abii'eela na'aa; Abii'eeli S'aroora na'aa; S'aroori Bakoraata na'aa; Bakoraati Biiniyaama zariyaa Afiiha na'aa; he bitanii wolk'k'aama asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame qommotappe Qiise geetettiza issi erettida asi dees; izikka Abi7eele naa, Xiroore naa, Bikoraate naa, Biniyaame dere as Afeeqe naa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢኒያሜ ቆሞታፔ ቂሴ ጌቴቲዛ ኢሲ ኤሬቲዳ ኣሲ ዴስ፤ ኢዚካ ኣቢኤሌ ና፥ ጺሮሬ ና፥ ቢኮራቴ ና፥ ቢኒያሜ ዴሬ ኣስ ኣፌቄ ና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብንያመ ኮቸ ግድዳ እስ ቂሳ ጌተትያ አደይ ደኤስ፤ እ ኤረትዳ አስ። እ አብኤላ ናአ፤ አቤል ፃሮራ ናአ፤ ፃሮር ባኮራተ ናአ፤ ባኮራት ብንያመ ኮቸ ግድዳ አፌቃ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame koche gidida issi Qiisa geetetiya addey de7ees; I eretida asi. I Abi7eela na7a; Abeeli Xaroora na7a; Xaroori Bakoraate na7a; Bakorati Biniyaame koche gidida Afeeqa na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቂስ የተባለ አንድ ታዋቂ ብንያማዊ ሰው ነበረ፤ እርሱም የአቢኤል ልጅ፣ የጽሮር ልጅ፣ የብኮራት ልጅ፣ የብንያማዊው የአፌቅ ልጅ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከብንያም ነገድ ቂስ ተብሎ የሚጠራ ታዋቂነት ያለው አንድ ባለጸጋ ሰው ነበር፤ እርሱም የአቢኤል ልጅ፥ የጸሮር የልጅ ልጅ ሲሆን ከአፊሐ ጐሣ ወገን የበኮራት ቤተሰብ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ነገድ ብንያም ቂስ ዝበሃል ሓያል ጅግና ሰብኣይ ነበረ። ንሱ ወዲ ኣቢኤል፥ ወዲ ፀሮር፥ ወዲ ብኮራት፥ ወዲ ብንያማዊ ኣፌቅ ፅኑዕ ሓያል ሰብ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ብንያም ድማ ቂስ ዝስሙ ወዲ ኣቢኤል፡ ወዲ ጾሮር፡ ወዲ በኮራት፡ ወዲ ኣፊያሕ፡ ወዲ ብንያማዊ ሓያል ጅግና ሰብኣይ ነበረ። |