1 Samuel 8:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድምጾም ስምዑ። ግናኸ ብኽብሪ ተቓውሞኦምን መሰል ናይቲ ዝገዝኦም ንጉስ ኣፍልጦምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ቃላቸውን ስማ፤ ነገር ግን ጽኑ ምስክር መስክርባቸው፤ በእነርሱም ላይ የሚነግሠውን የንጉሡን ሥርዐት ንገራቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ቃላቸውን ስማ፤ ነገር ግን ጽኑ ምስክር መስክርባቸው፥ በእነርሱም ላይ የሚነግሠውን የንጉሡን ወግ ንገራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም የሚሉህን ስማ፤ ግን በላያቸው የሚነግሠው ንጉሥ ምን እንደሚፈጽምባቸውም አሳውቃቸው፤ በብርቱም አስጠንቅቃቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእካ ኡንቱንቱ ቃላ ስሳ፤ ሽን ኡንቱንታ ምንሳደ ሴራ፤ ኡንቱንቱ ቦላን ካተታና ካትያ ዎጋ ኡንቱንታ ኤርሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"ikka unttunttu k'aalaa sisa; shin unttuntta minisaade seera; unttunttu bollan kaatetana kaatiyaa wogaa unttuntta erissa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni gidikko istti nena gizayssa siya; istta bolla kawotidayssi istta bolla ay ooththanaakko istta erisa bessiza mala isttas minththa yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ጊዲኮ ኢስቲ ኔና ጊዛይሳ ሲያ፤ ኢስታ ቦላ ካዎቲዳይሲ ኢስታ ቦላ ኣይ ኦናኮ ኢስታ ኤሪሳ ቤሲዛ ማላ ኢስታስ ሚን ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእ ኤንቲ ግያባ ስአ፤ ሽን ኤንታ ቦላ ካዎታና ካዋ ዎጋ ኤንታዉ ምንዳ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77i enti giyaba si7a; shin enta bolla kawotana kawa wogaa entaw minthada oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚሉህን አድምጣቸው፤ በላያቸው የሚነግሠው ንጉሥ ምን እንደሚፈጽምባቸውም አሳውቃቸው፤ በሚገባም አስጠንቅቃቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ የሚሉህን ተቀበል፤ ነገር ግን ንጉሦቻቸው ወደ ፊት በእነርሱ ላይ የሚፈጽሙባቸውን ነገር ሁሉ በመግለጥ በብርቱ አስጠንቅቃቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ እውን ቃሎም ስማዕ፤ ግና ፅኑዕ ምስክርነት መስክረሎም፤ ናይቲ ኣብ ልዕሊኣቶም ዝነግስ ንጉስ ስርዓትውን ንገሮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ ቃሎም ስማዕ፡ ግናኸ ኣጽኒዕካ ምዐዶም፡ ስርዓት እቲ ኣብ ልዕሊኦም ዚነግስ ንጉስ ከኣ ኣፍልጦም። |