1 Samuel 8:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጕዳይ ግና ኣብ ቅድሚ ሳሙኤል ግጉይ እዩ ነይሩ፥ ኪፈርደና ንጉስ ሃበና። ሳሙኤል ድማ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሚ​ፈ​ር​ድ​ልን ንጉሥ ስጠን” ባሉት ጊዜም ነገሩ ሳሙ​ኤ​ልን አስ​ከ​ፋው፤ ሳሙ​ኤ​ልም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸለየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚፈርድልንም ንጉሥ ስጠን ባሉት ጊዜ ነገሩ ሳሙኤልን አስከፋው፤ ሳሙኤልም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን፥ “የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” ማለታቸው ሳሙኤልን አላስደሰተውም፤ ስለዚህ ወደ ጌታ ጸለየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ፥ “ኑና አይሳናዉ ካትያ ኑዉ እማ” ጌዳ የዉ ሳመላ ናሸችቤና። ሄዋ ድራዉ፥ ሳመል መና ጎዳ ዎሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu, «Nuuna ayissanaw kaatiyaa nuw imma» geedda yewuu Sammeela nashechchibeenna. Hewaa diraw, Sammeeli Med'inaa Godaa woosseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin, «Nuna kaaleththiza kawo nuus kawoththa» gidayssi Sameela mishisida gishshas Sameeli GODAA woossides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን፥ «ኑና ካሌዛ ካዎ ኑስ ካዎ» ጊዳይሲ ሳሜላ ሚሺሲዳ ጊሻስ ሳሜሊ ጎዳ ዎሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ “ኑና አይስያ ካዎ ኑስ እማ” ግድ ኦይችዳይስ ሳሜላ ኡፋይስቤና። ሄሳ ግሾ፥ ሳሜል ጎዳ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, “Nuna aysiya kawo nuus imma” gidi oychidaysi Sameela ufaysibeenna. Hessa gisho, Sameeli Godaa woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን፣ “የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” ማለታቸው ሳሙኤልን አላስደሰተውም፤ ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ያነግሥላቸው ዘንድ በመጠየቃቸውም ሳሙኤል አዝኖ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ዝፈርደልና ንጉስ ሃበና” ምስ በሉ ግና፥ እዝ ነገር እዙይ ንሳሙኤል ኣሕዘኖሞ ናብ እግዚኣብሄር ፀለየ።
Amharic Tigrinya 2011 ዚፈርደልና ንጉስ ሀበና፡ ምስ በሉ ግና፡ እዚ ነገር እዚ ንሳሙኤል ኣጒህዮ። ሳሙኤል ከኣ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ።