1 Samuel 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ጕዳይ ግና ኣብ ቅድሚ ሳሙኤል ግጉይ እዩ ነይሩ፥ ኪፈርደና ንጉስ ሃበና። ሳሙኤል ድማ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሚፈርድልን ንጉሥ ስጠን” ባሉት ጊዜም ነገሩ ሳሙኤልን አስከፋው፤ ሳሙኤልም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚፈርድልንም ንጉሥ ስጠን ባሉት ጊዜ ነገሩ ሳሙኤልን አስከፋው፤ ሳሙኤልም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን፥ “የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” ማለታቸው ሳሙኤልን አላስደሰተውም፤ ስለዚህ ወደ ጌታ ጸለየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ፥ “ኑና አይሳናዉ ካትያ ኑዉ እማ” ጌዳ የዉ ሳመላ ናሸችቤና። ሄዋ ድራዉ፥ ሳመል መና ጎዳ ዎሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu, «Nuuna ayissanaw kaatiyaa nuw imma» geedda yewuu Sammeela nashechchibeenna. Hewaa diraw, Sammeeli Med'inaa Godaa woosseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin, «Nuna kaaleththiza kawo nuus kawoththa» gidayssi Sameela mishisida gishshas Sameeli GODAA woossides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን፥ «ኑና ካሌዛ ካዎ ኑስ ካዎ» ጊዳይሲ ሳሜላ ሚሺሲዳ ጊሻስ ሳሜሊ ጎዳ ዎሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ኑና አይስያ ካዎ ኑስ እማ” ግድ ኦይችዳይስ ሳሜላ ኡፋይስቤና። ሄሳ ግሾ፥ ሳሜል ጎዳ ዎስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Nuna aysiya kawo nuus imma” gidi oychidaysi Sameela ufaysibeenna. Hessa gisho, Sameeli Godaa woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን፣ “የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” ማለታቸው ሳሙኤልን አላስደሰተውም፤ ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ያነግሥላቸው ዘንድ በመጠየቃቸውም ሳሙኤል አዝኖ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ዝፈርደልና ንጉስ ሃበና” ምስ በሉ ግና፥ እዝ ነገር እዙይ ንሳሙኤል ኣሕዘኖሞ ናብ እግዚኣብሄር ፀለየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዚፈርደልና ንጉስ ሀበና፡ ምስ በሉ ግና፡ እዚ ነገር እዚ ንሳሙኤል ኣጒህዮ። ሳሙኤል ከኣ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ። |