1 Samuel 8:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ እንሆ፡ ኣሪግካ፡ ደቅኻውን ብመገድኻ ኣይመላለሱን እዮም፡ በሎ። ሕጂ ከም ኩሎም ኣህዛብ ክፈርደና ንጉስ ግበሩና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አሉት፥ “እነሆ፥ አንተ ሸምግለሃል፤ ልጆችህም በመንገድህ አይሄዱም፤ አሁንም እንደ ሌሎች አሕዛብ ሁሉ የሚፈርድልን ንጉሥ አንግሥልን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ አንተ ሸምግለሃል፥ ልጆችህም በመንገድህ አይሄዱም፤ አሁንም እንደ አሕዛብ ሁሉ የሚፈርድልን ንጉሥ አድርግልን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፥ “አንተ አርጅተሃል፤ ልጆችህም በመንገድህ አይሄዱም፤ ስለዚህ ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት ሁሉ የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄኮ ኔን ጭማዳ፤ ነ ናናይ ነ ኦግያ ሀመትክኖ፤ ሀራ ካዉተ ኡባዳን ኑና አይሳናዉ ካትያ ሀእ ኑዉ ሱን” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hekko neeni c'imaadda; ne naanay ne ogiyaa hamettikkino; hara kawutetsaa ubbaadan nuuna ayissanaw kaatiyaa ha"i nuw suntsaa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika Sameelas, «Neni cimadasa; ne nayti ne lose kaallettenna; hessa gishshas hara kawoteththati ooththiza mala nuna kaaleththiza kawo nuus kawoththa» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ሳሜላስ፥ «ኔኒ ጪማዳሳ፤ ኔ ናይቲ ኔ ሎሴ ካሌቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ሃራ ካዎቴቲ ኦዛ ማላ ኑና ካሌዛ ካዎ ኑስ ካዎ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄኮ ኔኒ ጭማዳሳ፤ ነ ናይት ነ ኦግያ ካሎኮና፤ ሀራ ካዎተት ኦይሳዳ ኑና አይስያ ካዎ ሀእ ኑስ ሹማ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Heko neeni cimadasa; ne nayti ne ogiya kaallokona; hara kawotethati ootheysada nuna aysiya kawo ha77i nuus shuuma” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “አንተ አርጅተሃል፤ ልጆችህ ያንተን ፈለግ አይከተሉም፤ ስለዚህ ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት ሁሉ የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነሆ! አንተ በእርጅና ላይ ነህ፤ ልጆችህም የአንተን መልካም አርአያነት አልተከተሉም፤ ስለዚህ በሌሎች አገሮች እንደሚደረገው እኛን የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ፥ ንስኻ ኣሪግካ ኢኻ፤ ደቅኻ ኸዓ ብመንገድኻ ኣይከዱን። እምበኣር ሕዚ ኸም ኵሎም ኣህዛብ ዝፈርደልና ንጉስ አንግሰልና” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ንስኻ ኣሪግካ፡ ደቅኻ ኸኣ ብመገድኻ ኣይከዱን። እምበኣርሲ ሕጂ ኸም ኪሎም ህዝብታት ዚፈርደልና ንጉስ ኣንግሰልና፡ ድማ በልዎ። |