1 Samuel 8:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ እንሆ፡ ኣሪግካ፡ ደቅኻውን ብመገድኻ ኣይመላለሱን እዮም፡ በሎ። ሕጂ ከም ኩሎም ኣህዛብ ክፈርደና ንጉስ ግበሩና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አሉት፥ “እነሆ፥ አንተ ሸም​ግ​ለ​ሃል፤ ልጆ​ች​ህም በመ​ን​ገ​ድህ አይ​ሄ​ዱም፤ አሁ​ንም እንደ ሌሎች አሕ​ዛብ ሁሉ የሚ​ፈ​ር​ድ​ልን ንጉሥ አን​ግ​ሥ​ልን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ አንተ ሸምግለሃል፥ ልጆችህም በመንገድህ አይሄዱም፤ አሁንም እንደ አሕዛብ ሁሉ የሚፈርድልን ንጉሥ አድርግልን አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም፥ “አንተ አርጅተሃል፤ ልጆችህም በመንገድህ አይሄዱም፤ ስለዚህ ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት ሁሉ የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄኮ ኔን ጭማዳ፤ ነ ናናይ ነ ኦግያ ሀመትክኖ፤ ሀራ ካዉተ ኡባዳን ኑና አይሳናዉ ካትያ ሀእ ኑዉ ሱን” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hekko neeni c'imaadda; ne naanay ne ogiyaa hamettikkino; hara kawutetsaa ubbaadan nuuna ayissanaw kaatiyaa ha"i nuw suntsaa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika Sameelas, «Neni cimadasa; ne nayti ne lose kaallettenna; hessa gishshas hara kawoteththati ooththiza mala nuna kaaleththiza kawo nuus kawoththa» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ሳሜላስ፥ «ኔኒ ጪማዳሳ፤ ኔ ናይቲ ኔ ሎሴ ካሌቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ሃራ ካዎቴቲ ኦዛ ማላ ኑና ካሌዛ ካዎ ኑስ ካዎ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄኮ ኔኒ ጭማዳሳ፤ ነ ናይት ነ ኦግያ ካሎኮና፤ ሀራ ካዎተት ኦይሳዳ ኑና አይስያ ካዎ ሀእ ኑስ ሹማ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Heko neeni cimadasa; ne nayti ne ogiya kaallokona; hara kawotethati ootheysada nuna aysiya kawo ha77i nuus shuuma” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ “አንተ አርጅተሃል፤ ልጆችህ ያንተን ፈለግ አይከተሉም፤ ስለዚህ ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት ሁሉ የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነሆ! አንተ በእርጅና ላይ ነህ፤ ልጆችህም የአንተን መልካም አርአያነት አልተከተሉም፤ ስለዚህ በሌሎች አገሮች እንደሚደረገው እኛን የሚመራን ንጉሥ አንግሥልን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ ንስኻ ኣሪግካ ኢኻ፤ ደቅኻ ኸዓ ብመንገድኻ ኣይከዱን። እምበኣር ሕዚ ኸም ኵሎም ኣህዛብ ዝፈርደልና ንጉስ አንግሰልና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ንስኻ ኣሪግካ፡ ደቅኻ ኸኣ ብመገድኻ ኣይከዱን። እምበኣርሲ ሕጂ ኸም ኪሎም ህዝብታት ዚፈርደልና ንጉስ ኣንግሰልና፡ ድማ በልዎ።