1 Samuel 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስም በዅሪ ወዱ ድማ ዮኤል ይበሃል። ስም እቲ ካልኣይ ድማ ኣብያ እዩ ነይሩ፤ ኣብ ብኤርሸባ ፈራዶ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የልጆቹም ስሞች እነዚህ ነበሩ። የበኵር ልጁ ስም ኢዩኤል፥ የሁለተኛውም ስም አብያ ነበረ። እነርሱም በቤርሳቤህ ፈራጆች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የበኵር ልጁም ስም ኢዮኤል፥ የሁለተኛውም ስም አብያ ነበረ። እነርሱም በቤርሳቤህ ይፈርዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የበኩር ልጁ ስም ኢዩኤል ሲሆን፥ የሁለተኛው ልጁ ስም አቢያ ነበረ፤ እነርሱም በቤርሳቤህ ይፈርዱ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ባይራ ናኣ ሱንይ ዩኤላ፤ ቴፋ ናኣ ሱንይ አቢያ፤ ሄ ናናይ በርሳቤሀን ዳናቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa bayira na'aa suntsay Yuu'eela; teefa na'aa suntsay Abiiyaa; he naanay Berssaabeehan daannatiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas bayra naazi Iyu7eele geetettees; kaalozi Abiya geetettees; istti Bersaabehen pirdeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ ባይራ ናዚ ኢዩኤሌ ጌቴቴስ፤ ካሎዚ ኣቢያ ጌቴቴስ፤ ኢስቲ ቤርሳቤሄን ፒርዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ባይራ ናኣ ሱንይ እዩኤላ፤ ካሎ ናአ ሱንይ አብያ፤ ኤንቲ በርሳበን ፕርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya bayra na7aa sunthay Iyyu7eela; kaalo na7a sunthay Abiya; enti Barsaaben pirdoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የበኵር ልጁ ኢዮኤል ሲሆን፣ ሁለተኛው ልጁ አብያ ነበረ፤ እነርሱም በቤርሳቤህ ይፈርዱ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የበኲር ልጁ ኢዩኤል፥ ታናሽ ልጁ አቢያ ተብለው የሚጠሩ ሲሆኑ በቤርሳቤህ ዳኞች ሆነው ተሾመው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስም እቲ በዅሪ ወዱ ኢዩኤል፥ ስም እቲ ኻልኣዩ ኸዓ ኣቢያ ነበረ፤ ንሳቶም ኣብ ቤርሳቤህ ፈረድቲ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስም እቲ በዂሪ ወዱ ዮኤል፡ ስም እቲ ኻልኣዩ ኸኣ ኣቢያ ነበረ፡ ኣብ ብኤርሸባዕ ፈረዲ ነበሩ። |