1 Samuel 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ህዝቢ ግና ድምጺ ሳሙኤል ክሰምዕ ኣይደለየን። ንሳቶም ድማ፡ ኣይፋልን! ኣብ ልዕሌና ግና ንጉስ ክህልወና እዩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡ ግን የሳሙኤልን ነገር ይሰሙ ዘንድ እንቢ አሉ፥ “እንዲህ አይሁን፤ ነገር ግን ንጉሥ አንግሥልን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡ ግን የሳሙኤልን ነገር ይሰማ ዘንድ እንቢ አለ። እንዲህ አይሁን፥ ነገር ግን ንጉሥ ይሁንልን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡ ግን ሳሙኤልን መስማት እምቢ በማለት፥ እንዲህ አሉ፦ “አይሆንም፤ ንጉሥ እንዲነግሥልን እንፈልጋለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ሳሜላ ቃላ ስሰናን እጺደ፥ “ቱይት! ቱይት! ኑዉ ካቲ ደኦ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay Sammeela k'aalaa sisennan is's'iide, «tuytti! tuytti! Nuw kaatii de'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derey gidikko Sameeli haasayza qaalaza wudan yeggontta ixxidi, «Gidenna; nuus kawoy kawotana mala koyoos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬይ ጊዲኮ ሳሜሊ ሃሳይዛ ቃላዛ ዉዳን ዬጎንታ ኢጺዲ፥ «ጊዴና፤ ኑስ ካዎይ ካዎታና ማላ ኮዮስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ አሳይ ሳሜላ ቃላ ስኦና እፅድ፥ “አካይ፥ ኑስ ካዎይ ደኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, asay Sameela qaala si7onna ixidi, “Akay, nuus kawoy de7o. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡ ግን ሳሙኤልን መስማት እንቢ በማለት፤ እንዲህ አሉ፤ “አይሆንም፤ ንጉሥ እንዲነግሥልን እንፈልጋለን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ ሕዝቡ ሳሙኤል ለነገራቸው ቃል ሁሉ ዋጋ አልሰጡትም፤ ይልቁንም “እንደዚህ አይደለም! እኛ ንጉሥ እንዲኖረን እንፈልጋለን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ህዝቢ ግና ንቓል ሳሙኤል ምስማዕ ኣበይዎ። “ኣይፋሉን፥ ንጉስ ደኣ ኣብ ልዕሌና ይሃልወና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ህዝቢ ግና ንቓል ሳሙኤል ምስማዕ ኣብዮም፡ ኣይፋል፡ ንሕናስ ከምቶም ኲሎም ህዝብታት ክንከውን፡ ንጉስና ኺፈርደልናን ቀቅድሜና ወጺኡ ውግእና ኺዋግኣልናንሲ ንጉስ ደኣ ኣብ ልዕሌና ይኹን፡ በሉ። |