1 Samuel 8:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓለቓ ሽሕ፡ ሓላፊ ሓምሳ ድማ ኪሸሞ እዩ። መሬቱ ክሓርሱን ቀውዒኡ ክዓጽዱን መሳርሒ ውግኡን ሰረገላታቱን ክገብሩን ድማ ከቐምጦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለራ​ሱም የሻ​ለ​ቆ​ችና የመቶ አለ​ቆች የአ​ምሳ አለ​ቆ​ችም ያደ​ር​ጋ​ቸ​ዋል፤ እር​ሻ​ው​ንም የሚ​ያ​ርሱ፥ እህ​ሉ​ንም የሚ​ያ​ጭዱ፥ ፍሬ​ው​ንም የሚ​ለ​ቅሙ፥ የጦር መሣ​ሪ​ያ​ው​ንና የሰ​ረ​ገ​ሎ​ቹ​ንም ዕቃ የሚ​ሠሩ ያደ​ር​ጋ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለራሱም የሻለቆችና የመቶ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ እርሻውንም የሚያርሱ እህሉንም የሚያጭዱ የጦር መሣሪያውንና የሰረገሎቹንም ዕቃ የሚሠሩ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንዳንዶቹን ሻለቆችና አምሳ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ ሌሎቹን መሬቱን እንዲያርሱና እህሉን እንዲያጭዱ፥ ሌሎቹን ደግሞ የጦር መሣሪያና ለሠረገላ የሚሆኑትን ዕቃዎች እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱፐ ሄዋ ሻላቃቱዋነ እሻታሙዋ ካፓቱዋ፥ ሀራቱዋ አ ጋድያ ጎሽያዋንታነ አ ካ ጫክያዋንታ፥ ቃይ ሀራቱዋ አ ኦላ ሚሻነ አ ፓራ ጋረቱዋ ሚሻ ኦያዋንታ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttuppe hewaa shaalak'atuwaanne ishatamuwaa kaappatuwaa, haratuwaa Aa gadiyaa goshshiyaawanttanne Aa katsaa c'akkiyaawantta, k'ay haratuwaa Aa ola miishshaanne Aa paraa gaaretuwaa miishshaa ootsiyaawantta kessana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta giddofe issota issota shaalaqata, mato halaqata, hamsa halaqata histtana; baggata iza gade goyana malanne iza kath shiishshana mala, ola massaratanne para-gaares gidiza miishshata ooththizayta histtana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ጊዶፌ ኢሶታ ኢሶታ ሻላቃታ፥ ማቶ ሃላቃታ፥ ሃምሳ ሃላቃታ ሂስታና፤ ባጋታ ኢዛ ጋዴ ጎያና ማላኔ ኢዛ ካ ሺሻና ማላ፥ ኦላ ማሳራታኔ ፓራ-ጋሬስ ጊዲዛ ሚሻታ ኦዛይታ ሂስታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታፈ አትዳይሳታ ሻላቃታነ ሀምሳላቃታ፥ ሀራታ እያ ቢታ ጎየይሳታ እያ ካ ጫከይሳታ፥ ቃስ ሀራታ እያ ኦላ ሚሸነ ፓራ ጋረ ሚሸ ኦይሳታ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entafe attidaysata shaalaqatanne hamsalaqata, harata iya biitta goyeyisata iya kathaa cakeyisata, qassi harata iya ola miishenne para gaare miishe ootheyisata kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንዳንዶቹን ሻለቆችና አምሳ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ ሌሎቹን መሬቱን እንዲያርሱና እህሉን እንዲያጭዱ፣ የቀሩትን ደግሞ የጦር መሣሪያና ለሠረገላ የሚሆኑትን ዕቃዎች እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱም አንዳንዶቹን የሺህ አለቆችና የኀምሳ አለቆች አድርጎ ይሾማል፤ ወንዶቹ ልጆቻችሁ የንጉሡ ሁዳድ አራሾችና መከር ሰብሳቢዎች ይሆናሉ፤ ሌሎችም የጦር መሣሪያና የሠረገላ ዕቃ ሠራተኞች ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንባዕሉ ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሓምሳን፥ ክገብሮም እዩ። ግራቱ ዝሓርሱን ዓፂዱ ዝዓፅዱን፥ ኣፅዋር ውግኡን ኣቕሓ ሰረገላኡን ዝሰርሑ ክኾኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሓምሳን፡ ማሕረሱ ዚሐርሱን ዓጺዱ ዚዐጽዱን ኣጽዋር ውግኡን ኣቕሓ ሰረገላኡን ድማ ዚሰርሑ ኺገብሮም እዩ።