1 Samuel 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓለቓ ሽሕ፡ ሓላፊ ሓምሳ ድማ ኪሸሞ እዩ። መሬቱ ክሓርሱን ቀውዒኡ ክዓጽዱን መሳርሒ ውግኡን ሰረገላታቱን ክገብሩን ድማ ከቐምጦም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለራሱም የሻለቆችና የመቶ አለቆች የአምሳ አለቆችም ያደርጋቸዋል፤ እርሻውንም የሚያርሱ፥ እህሉንም የሚያጭዱ፥ ፍሬውንም የሚለቅሙ፥ የጦር መሣሪያውንና የሰረገሎቹንም ዕቃ የሚሠሩ ያደርጋቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለራሱም የሻለቆችና የመቶ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ እርሻውንም የሚያርሱ እህሉንም የሚያጭዱ የጦር መሣሪያውንና የሰረገሎቹንም ዕቃ የሚሠሩ ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንዳንዶቹን ሻለቆችና አምሳ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ ሌሎቹን መሬቱን እንዲያርሱና እህሉን እንዲያጭዱ፥ ሌሎቹን ደግሞ የጦር መሣሪያና ለሠረገላ የሚሆኑትን ዕቃዎች እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱፐ ሄዋ ሻላቃቱዋነ እሻታሙዋ ካፓቱዋ፥ ሀራቱዋ አ ጋድያ ጎሽያዋንታነ አ ካ ጫክያዋንታ፥ ቃይ ሀራቱዋ አ ኦላ ሚሻነ አ ፓራ ጋረቱዋ ሚሻ ኦያዋንታ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttuppe hewaa shaalak'atuwaanne ishatamuwaa kaappatuwaa, haratuwaa Aa gadiyaa goshshiyaawanttanne Aa katsaa c'akkiyaawantta, k'ay haratuwaa Aa ola miishshaanne Aa paraa gaaretuwaa miishshaa ootsiyaawantta kessana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta giddofe issota issota shaalaqata, mato halaqata, hamsa halaqata histtana; baggata iza gade goyana malanne iza kath shiishshana mala, ola massaratanne para-gaares gidiza miishshata ooththizayta histtana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ጊዶፌ ኢሶታ ኢሶታ ሻላቃታ፥ ማቶ ሃላቃታ፥ ሃምሳ ሃላቃታ ሂስታና፤ ባጋታ ኢዛ ጋዴ ጎያና ማላኔ ኢዛ ካ ሺሻና ማላ፥ ኦላ ማሳራታኔ ፓራ-ጋሬስ ጊዲዛ ሚሻታ ኦዛይታ ሂስታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታፈ አትዳይሳታ ሻላቃታነ ሀምሳላቃታ፥ ሀራታ እያ ቢታ ጎየይሳታ እያ ካ ጫከይሳታ፥ ቃስ ሀራታ እያ ኦላ ሚሸነ ፓራ ጋረ ሚሸ ኦይሳታ ከሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entafe attidaysata shaalaqatanne hamsalaqata, harata iya biitta goyeyisata iya kathaa cakeyisata, qassi harata iya ola miishenne para gaare miishe ootheyisata kessana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንዳንዶቹን ሻለቆችና አምሳ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ ሌሎቹን መሬቱን እንዲያርሱና እህሉን እንዲያጭዱ፣ የቀሩትን ደግሞ የጦር መሣሪያና ለሠረገላ የሚሆኑትን ዕቃዎች እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነርሱም አንዳንዶቹን የሺህ አለቆችና የኀምሳ አለቆች አድርጎ ይሾማል፤ ወንዶቹ ልጆቻችሁ የንጉሡ ሁዳድ አራሾችና መከር ሰብሳቢዎች ይሆናሉ፤ ሌሎችም የጦር መሣሪያና የሠረገላ ዕቃ ሠራተኞች ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንባዕሉ ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሓምሳን፥ ክገብሮም እዩ። ግራቱ ዝሓርሱን ዓፂዱ ዝዓፅዱን፥ ኣፅዋር ውግኡን ኣቕሓ ሰረገላኡን ዝሰርሑ ክኾኑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሓምሳን፡ ማሕረሱ ዚሐርሱን ዓጺዱ ዚዐጽዱን ኣጽዋር ውግኡን ኣቕሓ ሰረገላኡን ድማ ዚሰርሑ ኺገብሮም እዩ። |