1 Samuel 8:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ እቲ ኣብ ልዕሌኻ ዚገዝእ ንጉስ መገዲ እዚ ኪኸውን እዩ፡ ንደቅኻ ወሲዱ ንሰረገላታቱን ፈረሰኛታቱን ኪሸሞም እዩ። ገሊኦም ድማ ኣብ ቅድሚ ሰረገላታቱ ኪጐዩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለ፥ “በእ​ና​ንተ ላይ የሚ​ነ​ግ​ሠው የን​ጉሡ ሥር​ዐት ይህ ነው፤ ወን​ዶች ልጆ​ቻ​ች​ሁን ወስዶ ሰረ​ገላ ነጂ​ዎ​ችና ፈረ​ሰ​ኞች ያደ​ር​ጋ​ቸ​ዋል፤ በሰ​ረ​ገ​ሎ​ችም ፊት ይሮ​ጣሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለ። በእናንተ ላይ የሚነግሠው የንጉሡ ወግ ይህ ነው፤ ወንዶች ልጆቻችሁን ወስዶ ሰረገለኞችና ፈረሰኞች ያደርጋቸዋል፥ በሰረገሎቹም ፊት ይሮጣሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲም አለ፤ “በላያችሁ የሚነግሠው ንጉሥ የሚያደርግባችሁ ይህ ነው፤ ወንዶች ልጆቻችሁን ወስዶ ሠረገለኞችና ፈረሰኞች ያደርጋቸዋል፤ በሠረገሎቹም ፊት ይሮጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቱ ቦላ ካተታና ካቲ ህንተንታ ኦናባይ ሀዋ: ህንተንቱ አቱማ ናና አኪደ፥ ጋርያ አሳቱዋነ ፓራ አሳቱዋ ከሳና፤ ኡንቱንቱ አ ጋርያ ስንን ዎጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I unttunttoo hawaadan yaageedda; «Hinttenttu bolla kaatetana kaatii hinttentta ootsanabay hawaa: hinttenttu attuma naanaa akkiide, gaariyaa asatuwaanne paraa asatuwaa kessana; unttunttu Aa gaariyaa sintsan wos's'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas, «Intte bolla kawotana kawozi intte bolla ooththanayssi intte attuma nayta ubbaa ekkidi para-gaare laaggizaytanne toganchchata kessana; istti para-gaareta sinththan woxxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ፥ «ኢንቴ ቦላ ካዎታና ካዎዚ ኢንቴ ቦላ ኦናይሲ ኢንቴ ኣቱማ ናይታ ኡባ ኤኪዲ ፓራ-ጋሬ ላጊዛይታኔ ቶጋንቻታ ኬሳና፤ ኢስቲ ፓራ-ጋሬታ ሲንን ዎጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ቦላ ካዎታና ካዎይ ኦናባይ ሀይሳ፤ እ ህንተ አደ ናይታ ኤክድ፥ ፓራ ጋረ አሳታነ ፓራ አሳታ ኦና፤ ኤንቲ እያ ጋርያ ስንን ዎፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte bolla kawotana kawoy oothanabay haysa; I hinte adde nayta ekidi, para gaare asatanne para asata oothana; enti iya gaariya sinthan woxana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “በላያችሁ የሚነግሠው ንጉሥ የሚያደርግባችሁ ይህ ነው፤ ወንዶች ልጆቻችሁን ወስዶ ሠረገለኞችና ፈረሰኞች ያደርጋቸዋል፤ በሠረገሎቹም ፊት ይሮጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም ሲል ገለጠላቸው፤ “ንጉሣችሁ የሚያደርግባችሁ ነገር ይህ ነው፦ ልጆቻችሁን ወስዶ ሠረገለኞችና ፈረሰኞች ያደርጋቸዋል፤ አንዳንዶቹም በሠረገሎቹም ፊት የሚሮጡ ያደርጋቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ከዓ በሎም፦ “እቲ ኣብ ልዕሌኹም ዝነግስ ንጉስ ከምዙይ ክገብረኩም እዩ፦ ነወዳትኩም ወሲዱ ሰብ ሰረገላታቱን ፈረሰኛታቱን ክገብሮም እዩ፤ ንሳቶም ከዓ ቐቅድሚ ሰረገላኡ ኽጐዩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ በሎም፡ ስርዓት እቲ ኣብ ልዕሌኹም ዚነግጽ ንጉስ እዚ እዩ፡ ነቶም ኣወዳትኩም ወሲዱ ሰብ ሰረገላታቱን ፈረሰኛታቱን ይገብሮም፡ ቀቅድሚ ሰረገላኡ ድማ ኪጐዩ እዮም።