1 Samuel 8:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ምስ ኣረገ፡ ንደቁ ኣብ ልዕሊ እስራኤል መሳፍንቲ ሸሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ሳሙ​ኤል በሸ​መ​ገለ ጊዜ ልጆ​ቹን በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ፈራ​ጆች አድ​ርጎ ሾማ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ሳሙኤል በሸመገለ ጊዜ ልጆቹን በእስራኤል ላይ ፈራጆች አደረጋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤል በሸመገለ ጊዜ ልጆቹን ፈራጆች አድርጎ በእስራኤል ላይ ሾማቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል ጭሜዳ ዎደ፥ ባረ ናና እስራኤልያ ቦላ ዳና ኦደ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli c'imeedda wode, bare naanaa Israa'eeliyaa bolla daanna ootsiidde suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli cimmida wode ba nayta nam7ata Isra7eele bolla pirdana mala shuumides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ጪሚዳ ዎዴ ባ ናይታ ናምኣታ ኢስራኤሌ ቦላ ፒርዳና ማላ ሹሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል ጭምዳ ዎደ ባ ናይታ እስራኤለ ቦላ ዳይና ኦድ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli cimida wode ba nayta Isra7eele bolla daynna oothidi shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤል በሸመገለ ጊዜ፣ ልጆቹን ፈራጆች አድርጎ በእስራኤል ላይ ሾማቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤል በሸመገለ ጊዜ ሁለቱን ልጆቹን በእስራኤል ላይ ፈራጆች አድርጎ ሾሞአቸው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ሳሙኤል ምስ ኣረገ፥ ንደቁ ኣብ እስራኤል ፈረድቲ ገበሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ሳሙኤል ምስ ኣረገ፡ ንደቁ ኣብ እስራኤል ፈረዲ ገበሮም።