1 Samuel 7:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ዚጠብው ገንሸል ወሲዱ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕረበሉ፣ ሳሙኤል ድማ ንእስራኤል ንእግዚኣብሄር ጸውዐ። እግዚኣብሄር ድማ ሰምዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም አንድ የበግ ጠቦት ወስዶ ለእግዚአብሔር ፈጽሞ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ ከሕዝቡ ጋር አቀረበው፤ ሳሙኤልም ስለ እስራኤል ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፥ እግዚአብሔርም ሰማው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም አንድ የሚጠባ የበግ ጠቦት ወስዶ ለእግዚአብሔር ፈጽሞ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበው፤ ሳሙኤልም ስለ እስራኤል ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፥ እግዚአብሔርም ሰማው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ሳሙኤል አንድ የሚጠባ የበግ ግልገል ወስዶ ሙሉ ለሙሉ የሚቃጠል መሥዋዕት በማድረግ ለጌታ አቀረበው፤ ስለ እስራኤልም ወደ ጌታ ጸለየ፤ ጌታም መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል እት ምያ ዶርሳ ማራ አኪደ፥ አሹዋ ዉርስ ጹግያ ያርሹዋዳን መና ጎዳዉ ያርሺደ እስራኤላቱ ድራዉ መና ጎዳዉ ዎስና መና ጎዳይ አዉ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli itti d'ammiyaa dorssaa maraa akkiide, ashuwaa wurssi s'uuggiyaa yarshshuwaadan Med'inaa Godaw yarshshiide Israa'eelatuu diraw Med'inaa Godaw woossina Med'inaa Goday aw siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameelikka issi dhammiza dorsa laaqqa ekkidi shukkides; mulerakka xuugettiza yarsho histti GODAAS shiishshides; Isra7eele gishshas GODAAKKO woossides; GODAYKKA iza woosaa siyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊካ ኢሲ ሚዛ ዶርሳ ላቃ ኤኪዲ ሹኪዴስ፤ ሙሌራካ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ጎዳስ ሺሺዴስ፤ ኢስራኤሌ ጊሻስ ጎዳኮ ዎሲዴስ፤ ጎዳይካ ኢዛ ዎሳ ሲዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል እስ ምያ ዶርሳ ናአ ኤክድ፥ ኩመ ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሽስ፤ እስራኤለ አሳ ግሾ ጎዳ ዎስስ፤ ጎዳይ እያ ዎሳ ስእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli issi dhammiya dorsa na7a ekidi, kumethi xuussa yarsho oothidi Godaas yarshis; Isra7eele asaa gisho Godaa woossis; Goday iya woosa si7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልም አንድ የሚጠባ የበግ ግልገል ወስዶ ሙሉ ለሙሉ የሚቃጠል መሥዋዕት በማድረግ ለእግዚአብሔር አቀረበው፤ ስለ እስራኤልም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም ገና ጡት ያልተወ ትንሽ የበግ ጠቦት ዐርዶ በሙሉ የሚቃጠል መሥዋዕት በማድረግ ለእግዚአብሔር አቀረበው፤ ከዚህም በኋላ ስለ እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም ጸሎቱን ሰማለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ሓደ ዝጠቡ ጡቦት በጊዕ ወሲዱ፥ ምሉእ ዝቃፀል መስዋእቲ ገይሩ ንእግዚኣብሄር ኣቕረበ። ምእንቲ እስራኤል ድማ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ፤ እግዚኣብሄር ድማ ሰምዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ሓደ ዚጠቡ ዕየት ወሲዱ፡ ምሉእ ዚሐርር መስዋእቲ ገይሩ ንእግዚኣብሄር ኣዕረገሉ። ሳሙኤል ከኣ ምእንቲ እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ፡ እግዚኣብሄር ድማ ምላሽ ሀቦ። |