1 Samuel 7:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ድማ ንሳሙኤል፡ ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከናግፈና፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና ኣብ ልዕሌና ምጽዋዕ ኣይተቋርጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ሳሙኤልን፥ “ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ስለ እኛ ከመጮኽ ዝም አትበል። እርሱም ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነናል” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ሳሙኤልን። ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ትጸልይልን ዘንድ አትታክት አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልንም፥ “አምላካችን ጌታ ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ስለ እኛ ወደ እርሱ መጸለይህን አታቋርጥ” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ ሳመላ፥ “እ ፕልስጼማ አሳ ኩሽያፐ ኑና አሻና ማላ፥ ኔን ኑዉ መና ጎዳኮ፥ ኑ ጾሳኮ፥ ዎስያዋ አጎፓ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu Sammeela, «I Piliss's'eema asaa kushiyaappe nuuna ashshana mala, neeni nuw Med'inaa Godaakko, nu S'oossaakko, woossiyaawaa aggoppa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameelas, «GODAA nu Xoossay nuna Filisxeemeta kusheppe ashshana mala nu gishshas izakko aggontta woossa» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜላስ፥ «ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑና ፊሊስጼሜታ ኩሼፔ ኣሻና ማላ ኑ ጊሻስ ኢዛኮ ኣጎንታ ዎሳ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ሳሜላኮ፥ “ፍልስፄመ አሳ ኩሸፐ ኑና አሻና መላ ኔኒ ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ዎሳ አጎፋ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Sameelako, “Filisxeeme asaa kushepe nuna ashshana mela neeni Godaa, nu Xoossa woosa aggofa” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልንም፣ “አምላካችን እግዚአብሔር ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ስለ እኛ ወደ እርሱ መጸለይህን አታቋርጥ” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልንም፦ “ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር መጸለይን አታቋርጥ” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳሙኤል ድማ “ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከድሕነናስ ምእንታና ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ምፅላይ ኣይትሕደግ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ከኣ ንሳሙኤል፡ ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ኬድሕነናስ፡ ምእንታና ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ምምህላል ኣይትሕደግ፡ በልዎ። |