1 Samuel 7:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ንሳሙኤል፡ ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከናግፈና፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና ኣብ ልዕሌና ምጽዋዕ ኣይተቋርጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ሳሙ​ኤ​ልን፥ “ወደ አም​ላ​ክህ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ እኛ ከመ​ጮኽ ዝም አት​በል። እር​ሱም ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን እጅ ያድ​ነ​ናል” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ሳሙኤልን። ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ትጸልይልን ዘንድ አትታክት አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልንም፥ “አምላካችን ጌታ ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ስለ እኛ ወደ እርሱ መጸለይህን አታቋርጥ” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱ ሳመላ፥ “እ ፕልስጼማ አሳ ኩሽያፐ ኑና አሻና ማላ፥ ኔን ኑዉ መና ጎዳኮ፥ ኑ ጾሳኮ፥ ዎስያዋ አጎፓ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuu Sammeela, «I Piliss's'eema asaa kushiyaappe nuuna ashshana mala, neeni nuw Med'inaa Godaakko, nu S'oossaakko, woossiyaawaa aggoppa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameelas, «GODAA nu Xoossay nuna Filisxeemeta kusheppe ashshana mala nu gishshas izakko aggontta woossa» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜላስ፥ «ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑና ፊሊስጼሜታ ኩሼፔ ኣሻና ማላ ኑ ጊሻስ ኢዛኮ ኣጎንታ ዎሳ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ሳሜላኮ፥ “ፍልስፄመ አሳ ኩሸፐ ኑና አሻና መላ ኔኒ ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ዎሳ አጎፋ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Sameelako, “Filisxeeme asaa kushepe nuna ashshana mela neeni Godaa, nu Xoossa woosa aggofa” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልንም፣ “አምላካችን እግዚአብሔር ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ስለ እኛ ወደ እርሱ መጸለይህን አታቋርጥ” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልንም፦ “ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር መጸለይን አታቋርጥ” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳሙኤል ድማ “ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ከድሕነናስ ምእንታና ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ምፅላይ ኣይትሕደግ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ከኣ ንሳሙኤል፡ ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ኬድሕነናስ፡ ምእንታና ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ምምህላል ኣይትሕደግ፡ በልዎ።