1 Samuel 7:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሚጽፓ ድማ ተኣኪቦም ማይ ፈጢሮም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍሰስዎ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ጾሞም ኣብኡ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ኢና በሉ። ሳሙኤል ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ሚጽፓ መሪሕዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ወደ መሴፋ ተሰበሰቡ፤ ውኃም ቀድተው በእግዚአብሔር ፊት በምድር ላይ አፈሰሱ፤ በዚያም ቀን ጾሙ፤ በዚያም፥ “በእግዚአብሔር ፊት በድለናል” አሉ። ሳሙኤልም በእስራኤል ልጆች ላይ በመሴፋ ፈረደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ምጽጳም ተሰበሰቡ፤ ውኃም ቀድተው በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሱ፥ በዚያም ቀን ጾሙ፥ በዚያም። እግዚአብሔርን በድለናል አሉ። ሳሙኤልም በእስራኤል ልጆች ላይ በምጽጳ ፈረደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያን በምጽጳ በተሰበሰቡ ጊዜ፥ ውሃ ቀድተው በጌታ ፊት አፈሰሱ፤ በዚያች ዕለትም ጾሙ፤ በዚያም “እግዚአብሔርን በድለናል” አሉ። ሳሙኤልም በምጽጳ እስራኤልን ይፈርድ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ምጽጳ ሺቂደ ሃ ዱቂደ፥ መና ጎዳ ስንን ትጌድኖ፤ ሄ ጋላስ ኡንቱንቱ ጾሚደ ሄ ሳኣን፥ “ኑን መና ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦዶ” ያጊደ ፓጼድኖ። ምጽጳን ሳመል እስራኤልያ አሳ ቦላ ዳናቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Mis'ip'p'a shiik'iide haatsaa duuk'k'iide, Med'inaa Godaa sintsan tigeeddino; he gallassi unttunttu s'oomiidde he sa'aan, «Nuuni Med'inaa Godaa bolla nagaraa ootseeddo» yaagiide paas'eeddino. Mis'ip'p'an Sammeeli Israa'eeliyaa asaa bolla daannateedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Mixiphphan shiiqida wode haath duuqqidi GODAA sinththan gussides; he gallassika xoomida; «Nuni GODAA qohidos» giidi paaxida. Sameeli Mixiphphan pirdishe deraa ayssides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ሚጺጳን ሺቂዳ ዎዴ ሃ ዱቂዲ ጎዳ ሲንን ጉሲዴስ፤ ሄ ጋላሲካ ጾሚዳ፤ «ኑኒ ጎዳ ቆሂዶስ» ጊዲ ፓጺዳ። ሳሜሊ ሚጺጳን ፒርዲሼ ዴራ ኣይሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ምፅጳ ሺቅድ ሃ ዱቅድ፥ ጎዳ ስንን ጉስዶሶና፤ ሄ ጋላስ ፆምዶሶና፤ ሄ በሳን፥ “ኑኒ ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦዳ” ያግድ ፓፅዶሶና። ምፅጳን ሳሜል እስራኤለ አሳ ቦላ ዳይናትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Mixipha shiiqidi haathe duuqidi, Godaa sinthan gussidosona; he gallas xoomidosona; he bessan, “Nuuni Godaa bolla nagara oothida” yaagidi paaxidosona. Mixiphan Sameeli Isra7eele asaa bolla daynnatis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን በምጽጳ በተሰበሰቡ ጊዜ፣ ውሃ ቀድተው በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሱ፤ በዚያች ዕለት ጾሙ፤ በዚያም “ እግዚአብሔርን በድለናል” ብለው ተናዘዙ። ሳሙኤልም በምጽጳ እስራኤልን ይፈርድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም በአንድነት በምጽጳ ተሰበሰቡ፤ ውሃም ቀድተው ለእግዚአብሔር መባ አድርገው በማፍሰስ በዚያን ዕለት ቀኑን ሙሉ ጾሙ፤ “እኛ እግዚአብሔርን በድለናል” ብለውም ተናዘዙ፤ ሳሙኤል በእስራኤላውያን መካከል ይፈርድ የነበረው በምጽጳ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣብ ምፅጳ ተኣከቡ፤ ማይ ቀዲሖም ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከም መስዋእቲ ኣፍሰስዎ፤ በታ መዓልቲ እቲኣውን ፆሙ፤ ኣብኡ ኸዓ “ንእግዚኣብሄር በዲልና ኢና” ኢሎም ተናዘዙ። ሳሙኤል ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ምፅጳ ፈረደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣብ ሚጽጳ ተኣከቡ፡ ማይ ቀዲሖም ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍሰስዎ፡ በታ መዓልቲ እቲኣውን ጾሙ፡ ኣብኡ ኸኣ፡ ንእግዚኣብሄር በዲልናዮ፡ በሉ። ሳሙኤል ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ሚጽጳ ፈረዶም ። |