1 Samuel 7:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሚጽፓ ድማ ተኣኪቦም ማይ ፈጢሮም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍሰስዎ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ጾሞም ኣብኡ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ኢና በሉ። ሳሙኤል ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ሚጽፓ መሪሕዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ወደ መሴፋ ተሰ​በ​ሰቡ፤ ውኃም ቀድ​ተው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በም​ድር ላይ አፈ​ሰሱ፤ በዚ​ያም ቀን ጾሙ፤ በዚ​ያም፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በድ​ለ​ናል” አሉ። ሳሙ​ኤ​ልም በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ላይ በመ​ሴፋ ፈረደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ምጽጳም ተሰበሰቡ፤ ውኃም ቀድተው በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሱ፥ በዚያም ቀን ጾሙ፥ በዚያም። እግዚአብሔርን በድለናል አሉ። ሳሙኤልም በእስራኤል ልጆች ላይ በምጽጳ ፈረደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤላውያን በምጽጳ በተሰበሰቡ ጊዜ፥ ውሃ ቀድተው በጌታ ፊት አፈሰሱ፤ በዚያች ዕለትም ጾሙ፤ በዚያም “እግዚአብሔርን በድለናል” አሉ። ሳሙኤልም በምጽጳ እስራኤልን ይፈርድ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ምጽጳ ሺቂደ ሃ ዱቂደ፥ መና ጎዳ ስንን ትጌድኖ፤ ሄ ጋላስ ኡንቱንቱ ጾሚደ ሄ ሳኣን፥ “ኑን መና ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦዶ” ያጊደ ፓጼድኖ። ምጽጳን ሳመል እስራኤልያ አሳ ቦላ ዳናቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Mis'ip'p'a shiik'iide haatsaa duuk'k'iide, Med'inaa Godaa sintsan tigeeddino; he gallassi unttunttu s'oomiidde he sa'aan, «Nuuni Med'inaa Godaa bolla nagaraa ootseeddo» yaagiide paas'eeddino. Mis'ip'p'an Sammeeli Israa'eeliyaa asaa bolla daannateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Mixiphphan shiiqida wode haath duuqqidi GODAA sinththan gussides; he gallassika xoomida; «Nuni GODAA qohidos» giidi paaxida. Sameeli Mixiphphan pirdishe deraa ayssides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ሚጺጳን ሺቂዳ ዎዴ ሃ ዱቂዲ ጎዳ ሲንን ጉሲዴስ፤ ሄ ጋላሲካ ጾሚዳ፤ «ኑኒ ጎዳ ቆሂዶስ» ጊዲ ፓጺዳ። ሳሜሊ ሚጺጳን ፒርዲሼ ዴራ ኣይሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ምፅጳ ሺቅድ ሃ ዱቅድ፥ ጎዳ ስንን ጉስዶሶና፤ ሄ ጋላስ ፆምዶሶና፤ ሄ በሳን፥ “ኑኒ ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦዳ” ያግድ ፓፅዶሶና። ምፅጳን ሳሜል እስራኤለ አሳ ቦላ ዳይናትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Mixipha shiiqidi haathe duuqidi, Godaa sinthan gussidosona; he gallas xoomidosona; he bessan, “Nuuni Godaa bolla nagara oothida” yaagidi paaxidosona. Mixiphan Sameeli Isra7eele asaa bolla daynnatis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን በምጽጳ በተሰበሰቡ ጊዜ፣ ውሃ ቀድተው በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሱ፤ በዚያች ዕለት ጾሙ፤ በዚያም “ እግዚአብሔርን በድለናል” ብለው ተናዘዙ። ሳሙኤልም በምጽጳ እስራኤልን ይፈርድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም በአንድነት በምጽጳ ተሰበሰቡ፤ ውሃም ቀድተው ለእግዚአብሔር መባ አድርገው በማፍሰስ በዚያን ዕለት ቀኑን ሙሉ ጾሙ፤ “እኛ እግዚአብሔርን በድለናል” ብለውም ተናዘዙ፤ ሳሙኤል በእስራኤላውያን መካከል ይፈርድ የነበረው በምጽጳ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣብ ምፅጳ ተኣከቡ፤ ማይ ቀዲሖም ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከም መስዋእቲ ኣፍሰስዎ፤ በታ መዓልቲ እቲኣውን ፆሙ፤ ኣብኡ ኸዓ “ንእግዚኣብሄር በዲልና ኢና” ኢሎም ተናዘዙ። ሳሙኤል ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ምፅጳ ፈረደ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣብ ሚጽጳ ተኣከቡ፡ ማይ ቀዲሖም ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍሰስዎ፡ በታ መዓልቲ እቲኣውን ጾሙ፡ ኣብኡ ኸኣ፡ ንእግዚኣብሄር በዲልናዮ፡ በሉ። ሳሙኤል ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ሚጽጳ ፈረዶም ።