1 Samuel 7:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ታቦት ኣብ ኪርያተ-ያሪም ምስ ጸንሐ፡ እቲ ግዜ ነዊሕ ነበረ። ዕስራ ዓመት ነበረ እሞ፡ ብዘሎ ቤት እስራኤል ብእግዚኣብሄር በኸየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ታቦ​ቲ​ቱም በቂ​ር​ያ​ት​ይ​ዓ​ሪም ከተ​ቀ​መ​ጠ​ች​በት ቀን ጀምሮ ወራቱ ረዘመ፤ ሃያ ዓመ​ትም ሆነ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቤት ሁሉ አዝኖ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ተከ​ተለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታቦቱም በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ወራቱ ረዘመ፥ ሀያ ዓመትም ሆነ፤ የእስራኤልም ቤት ሁሉ አዝኖ እግዚአብሔርን ተከተለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታቦቱ በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠ ረዥም ጊዜ ሆነው፤ ሃያ ዓመትም ያህል ኖረ። በዚያን ጊዜ የእስራኤል ቤት ሁሉ አዝኖ ጌታን ፈለገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታቦታይ ቂርያት-ይኣሪማን ዳሮ ዎድያ ጋምኤዳ፤ ሄዌነ፥ ላታሙ ላይ ኬሻ ግድያዋ። እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ካዮቲደ፥ መና ጎዳኮ ዋሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taabootay K'iiriyaati-Yi'aariiman daro wodiyaa gam"eedda; hewenne, laatamu laytsaa keeshsha gidiyaawaa. Israa'eeliyaa Asay ubbay kayyottiidde, Med'inaa Godaakko waasseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Caaqo Qaala Taabotay adussa wode Qiriyaate-Yi7aarimen de7ides; issi bolla 20 layth heen gam7ides; Isra7eele asay ubbay ceecides. GODAAKKA koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጫቆ ቃላ ታቦታይ ኣዱሳ ዎዴ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜን ዴኢዴስ፤ ኢሲ ቦላ 20 ላይ ሄን ጋምኢዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ጬጪዴስ። ጎዳካ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታቦተይ ቅርያት-ይኣርማን ዳሮ ዎደ ጋምእስ፤ ያን ላታሙ ላይ ኡትስ። እስራኤለ አሳ ኡባይ አዛንድ ጎዳ ኮይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taabotey Qiriyat-Yi7aariman daro wode gam7is; yan laatamu laythi uttis. Isra7eele asa ubbay azzanidi Godaa koydosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታቦቱ በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠ ረዥም ጊዜ ሆነው፤ በአጠቃላይ ሃያ ዓመት ቈየ። የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ አዘነ፤ እግዚአብሔርንም ፈለገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ታቦት ለረዥም ጊዜ በቂርያትይዓሪም ኖረ፤ ይኸውም ኻያ ዓመት ያኽል ነበር፤ በዚህን ጊዜ እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሔር እጅግ አለቀሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ታቦት ኣብ ቂርያትየዓሪም ካብ ዝቕመጥ ጊዜኡ ነውሐ፤ ኣስታት ዕስራ ዓመትውን ኮነ። ኵሎም ቤት እስራኤል ድማ ሓዚኖም ናብ እግዚኣብሄር ይቝዝሙ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ እቲ ታቦት ኣብ ቂርያትየዓሪም ካብ ዚቕመጥ ጊዜኡ ነውሔ፡ ዕስራ ዓመት ኰነ። ብዘለው ቤት እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ኣቢሎም ይቚዝሙ ነበሩ።