1 Samuel 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ታቦት ኣብ ኪርያተ-ያሪም ምስ ጸንሐ፡ እቲ ግዜ ነዊሕ ነበረ። ዕስራ ዓመት ነበረ እሞ፡ ብዘሎ ቤት እስራኤል ብእግዚኣብሄር በኸየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታቦቲቱም በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠችበት ቀን ጀምሮ ወራቱ ረዘመ፤ ሃያ ዓመትም ሆነ፤ የእስራኤልም ቤት ሁሉ አዝኖ እግዚአብሔርን ተከተለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታቦቱም በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ወራቱ ረዘመ፥ ሀያ ዓመትም ሆነ፤ የእስራኤልም ቤት ሁሉ አዝኖ እግዚአብሔርን ተከተለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታቦቱ በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠ ረዥም ጊዜ ሆነው፤ ሃያ ዓመትም ያህል ኖረ። በዚያን ጊዜ የእስራኤል ቤት ሁሉ አዝኖ ጌታን ፈለገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታቦታይ ቂርያት-ይኣሪማን ዳሮ ዎድያ ጋምኤዳ፤ ሄዌነ፥ ላታሙ ላይ ኬሻ ግድያዋ። እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ካዮቲደ፥ መና ጎዳኮ ዋሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taabootay K'iiriyaati-Yi'aariiman daro wodiyaa gam"eedda; hewenne, laatamu laytsaa keeshsha gidiyaawaa. Israa'eeliyaa Asay ubbay kayyottiidde, Med'inaa Godaakko waasseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Caaqo Qaala Taabotay adussa wode Qiriyaate-Yi7aarimen de7ides; issi bolla 20 layth heen gam7ides; Isra7eele asay ubbay ceecides. GODAAKKA koyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጫቆ ቃላ ታቦታይ ኣዱሳ ዎዴ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜን ዴኢዴስ፤ ኢሲ ቦላ 20 ላይ ሄን ጋምኢዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ጬጪዴስ። ጎዳካ ኮዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታቦተይ ቅርያት-ይኣርማን ዳሮ ዎደ ጋምእስ፤ ያን ላታሙ ላይ ኡትስ። እስራኤለ አሳ ኡባይ አዛንድ ጎዳ ኮይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taabotey Qiriyat-Yi7aariman daro wode gam7is; yan laatamu laythi uttis. Isra7eele asa ubbay azzanidi Godaa koydosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታቦቱ በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠ ረዥም ጊዜ ሆነው፤ በአጠቃላይ ሃያ ዓመት ቈየ። የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ አዘነ፤ እግዚአብሔርንም ፈለገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ታቦት ለረዥም ጊዜ በቂርያትይዓሪም ኖረ፤ ይኸውም ኻያ ዓመት ያኽል ነበር፤ በዚህን ጊዜ እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሔር እጅግ አለቀሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ታቦት ኣብ ቂርያትየዓሪም ካብ ዝቕመጥ ጊዜኡ ነውሐ፤ ኣስታት ዕስራ ዓመትውን ኮነ። ኵሎም ቤት እስራኤል ድማ ሓዚኖም ናብ እግዚኣብሄር ይቝዝሙ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ እቲ ታቦት ኣብ ቂርያትየዓሪም ካብ ዚቕመጥ ጊዜኡ ነውሔ፡ ዕስራ ዓመት ኰነ። ብዘለው ቤት እስራኤል ናብ እግዚኣብሄር ኣቢሎም ይቚዝሙ ነበሩ። |