1 Samuel 7:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍልስጥኤማውያን ከኣ ተገዚኦም፡ ደጊም ናብ ምድሪ እስራኤል ኣይኣተዉን። ኢድ እግዚኣብሄር ድማ ብዘመን ሳሙኤል ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን አዋ​ረ​ዳ​ቸው፤ ዳግ​መ​ኛም ከዚያ ወዲያ ወደ እስ​ራ​ኤል ድን​በር አል​ወ​ጡም፤ በሳ​ሙ​ኤ​ልም ዘመን ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ላይ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያንም ተዋረዱ፥ ዳግመኛም ከዚያ ወዲያ ወደ እስራኤል ድንበር አልወጡም፤ በሳሙኤል ዕድሜ ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ሁኔታ ፍልስጥኤማውያን ድል ስለተመቱ የእስራኤልን ምድር ዳግመኛ አልወረሩም። ሳሙኤል በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ የጌታ እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ አሳቱካ ጾነቴድኖ፤ ኡንቱንቱ እስራኤልያ ጋድያ ቦላ ላኤንዋ ዎራጅበይክኖ። ሳመል ደኤዳ ላይ ኡባን መና ጎዳ ኩሺ ፕልስጼማ አሳ ቦላ ዎልቃሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema asatuukka s'oonetteeddino; unttunttu Israa'eeliyaa gadiyaa bolla laa'entsuwaa woraajjibeykino. Sammeeli de'eedda laytsaa ubbaan Med'inaa Godaa kushii Piliss's'eema asaa bolla wolk'k'aameedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessaththon Filisxeeme asay xoonettida gishshas nam7anththo Isra7eele asaa bolla Filisxeemeti worajjibeettenna; Sameeli shemppora paxa diza layth ubbaan GODAA kushey Filisxeemeta bolla deexxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳን ፊሊስጼሜ ኣሳይ ጾኔቲዳ ጊሻስ ናምኣን ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ፊሊስጼሜቲ ዎራጂቤቴና፤ ሳሜሊ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ላይ ኡባን ጎዳ ኩሼይ ፊሊስጼሜታ ቦላ ዴጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፍልስፄመ አሳይ ፆነትዶሶና፤ ኤንቲ እስራኤለ ቢታ ቦላ ናምአን ደንድቦኮና። ሳሜል ደእዳ ላይ ኡባን ጎዳ ኩሸይ ፍልስፄመ አሳ ቦላ ዴፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme asay xoonetidosona; enti Isra7eele biitta bolla nam7antho dendibookona. Sameeli de7ida laytha ubban Godaa kushey Filisxeeme asaa bolla deexis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ሁኔታ ፍልስጥኤማውያን ድል ስለ ተመቱ፣ የእስራኤልን ምድር ዳግመኛ አልወረሩም። ሳሙኤል በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ፣ የእግዚአብሔር እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ከብዳ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ዐይነት ፍልስጥኤማውያን ድል ተመቱ። ሳሙኤል በኖረበት ዘመን ሁሉ እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ስለ ነበረ ፍልስጥኤማውያን ዳግመኛ ወደ እስራኤል ድንበር አልቀረቡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍልስጥኤማውያን ተስዓሩ፤ ብድሕሪኡ መሊሶም ንወሰን እስራኤል ኣይወረርዎን። ብዅሉ ዘመን ሳሙኤል ድማ መቕፃዕቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ከቢዱ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ፍልስጥኤማውያን ተዋረዱ፡ መሊሶም ከኣ ናብ ዶብ እስራኤል ኣይመጹን። ብዂሉ ዘበን ሳሙኤል ድማ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ነበረት።