1 Samuel 7:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ከኣ ተገዚኦም፡ ደጊም ናብ ምድሪ እስራኤል ኣይኣተዉን። ኢድ እግዚኣብሄር ድማ ብዘመን ሳሙኤል ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ፍልስጥኤማውያንን አዋረዳቸው፤ ዳግመኛም ከዚያ ወዲያ ወደ እስራኤል ድንበር አልወጡም፤ በሳሙኤልም ዘመን ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም ተዋረዱ፥ ዳግመኛም ከዚያ ወዲያ ወደ እስራኤል ድንበር አልወጡም፤ በሳሙኤል ዕድሜ ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ሁኔታ ፍልስጥኤማውያን ድል ስለተመቱ የእስራኤልን ምድር ዳግመኛ አልወረሩም። ሳሙኤል በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ የጌታ እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ አሳቱካ ጾነቴድኖ፤ ኡንቱንቱ እስራኤልያ ጋድያ ቦላ ላኤንዋ ዎራጅበይክኖ። ሳመል ደኤዳ ላይ ኡባን መና ጎዳ ኩሺ ፕልስጼማ አሳ ቦላ ዎልቃሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema asatuukka s'oonetteeddino; unttunttu Israa'eeliyaa gadiyaa bolla laa'entsuwaa woraajjibeykino. Sammeeli de'eedda laytsaa ubbaan Med'inaa Godaa kushii Piliss's'eema asaa bolla wolk'k'aameedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththon Filisxeeme asay xoonettida gishshas nam7anththo Isra7eele asaa bolla Filisxeemeti worajjibeettenna; Sameeli shemppora paxa diza layth ubbaan GODAA kushey Filisxeemeta bolla deexxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳን ፊሊስጼሜ ኣሳይ ጾኔቲዳ ጊሻስ ናምኣን ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ፊሊስጼሜቲ ዎራጂቤቴና፤ ሳሜሊ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ላይ ኡባን ጎዳ ኩሼይ ፊሊስጼሜታ ቦላ ዴጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ አሳይ ፆነትዶሶና፤ ኤንቲ እስራኤለ ቢታ ቦላ ናምአን ደንድቦኮና። ሳሜል ደእዳ ላይ ኡባን ጎዳ ኩሸይ ፍልስፄመ አሳ ቦላ ዴፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asay xoonetidosona; enti Isra7eele biitta bolla nam7antho dendibookona. Sameeli de7ida laytha ubban Godaa kushey Filisxeeme asaa bolla deexis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ሁኔታ ፍልስጥኤማውያን ድል ስለ ተመቱ፣ የእስራኤልን ምድር ዳግመኛ አልወረሩም። ሳሙኤል በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ፣ የእግዚአብሔር እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ከብዳ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ዐይነት ፍልስጥኤማውያን ድል ተመቱ። ሳሙኤል በኖረበት ዘመን ሁሉ እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ስለ ነበረ ፍልስጥኤማውያን ዳግመኛ ወደ እስራኤል ድንበር አልቀረቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን ተስዓሩ፤ ብድሕሪኡ መሊሶም ንወሰን እስራኤል ኣይወረርዎን። ብዅሉ ዘመን ሳሙኤል ድማ መቕፃዕቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ከቢዱ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ተዋረዱ፡ መሊሶም ከኣ ናብ ዶብ እስራኤል ኣይመጹን። ብዂሉ ዘበን ሳሙኤል ድማ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ነበረት። |