1 Samuel 7:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ እምኒ ወሲዱ ኣብ መንጎ ሚጽጳን ሰንን ኣቐመጦ፡ ኤብንኤዘር ኢሉ ድማ ሰመያ፡ ክሳዕ ሕጂ እግዚኣብሄር ረዲኡና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም አንድ ድን​ጋይ ወስዶ በመ​ሴ​ፋና በአ​ሮ​ጌው ከተማ መካ​ከል አኖ​ረው፤ ስሙ​ንም፥ “እስከ አሁን ድረስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ረድ​ቶ​ናል” ሲል “አቤ​ን​ኤ​ዜር” ብሎ ጠራው። እብነ ረድ​ኤት ማለት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም አንድ ድንጋይ ወስዶ በምጽጳና በሼን መካከል አኖረው፤ ስሙንም። እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል ሲል አቤንኤዘር ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ሳሙኤል አንድ ድንጋይ ወስዶ በምጽጳና በሼን መካከል አቆመው፤ “ጌታ እስከ አሁን ድረስ ረድቶናል” ሲል ስሙን “አቤንኤዘር” ብሎ ጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳመል እት ሹቻ አኪደ፥ ምጽጳፐነ ሼናፐ ግዱዋን ኤሲደ፥ “መና ጎዳይ ሀእ ጋካናዉ ኑና ማዴዳ” ያጊደ ሄ ሳኣ ኤበንኤዜራ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Sammeeli itti shuchchaa akkiide, Mis'ip'p'appenne Sheenappe gidduwaan essiide, «Med'inaa Goday ha"i gakkanaw nuuna maaddeedda» yaagiidde he sa'aa Eben"eezeera suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Sameeli issi shuch ekkidi Mixiphphassinne Sheenes giddon essides; «Hach gakkanaas GODAY nuna maaddides» gishe Aben7eezere gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ኢሲ ሹች ኤኪዲ ሚጺጳሲኔ ሼኔስ ጊዶን ኤሲዴስ፤ «ሃች ጋካናስ ጎዳይ ኑና ማዲዴስ» ጊሼ ኣቤንኤዜሬ ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ሳሜል እስ ሹቹ ኤክድ፥ ምፅጳፈነ ሸናፐ ግዶን ኤስስ፤ “ሀእ ጋካናዉ ጎዳይ ኑና ማድስ” ያግድ ሄ በሳ አበንኤዘራ ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Sameeli issi shuchu ekidi, Mixiphafenne Shenape giddon essis; “Ha77i gakanaw Goday nuna maaddis” yaagidi he bessaa Aben7ezera gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ሳሙኤል አንድ ድንጋይ ወስዶ በምጽጳና በሼን መካከል አቆመው፤ ስሙንም “ እግዚአብሔር እስከ አሁን ድረስ ረድቶናል” ሲል “አቤንኤዘር ” ብሎ ጠራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም አንድ ድንጋይ ወስዶ በምጽጳና በሼን መካከል ተከለው፦ እግዚአብሔር እስካሁን ረድቶናል ለማለት ስሙን አቤንዔዜር ብሎ ሰየመው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሳሙኤል ሓደ እምኒ ወሲዱ ኣብ መንጎ ምፅጳን ሼንን ኣንበሮ፤ “እግዚኣብሄር ክሳዕ እዙይ ረድአና” እንትብል ድማ፥ ኣቤንዔዘር ኢሉ ሰመዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሳሙኤል ሓደ እምኒ ወሲዱ ኣብ መንጎ ሚጽጳን ሼንን ኣንበሮ፡ እግዚኣብሄር ክሳዕ ኣብዚ ረድኣና፡ ኢሉ ድማ ስሙ ኤብንዔዘር ሰመዮ።