1 Samuel 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ኬቕርብ ከሎ፡ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ኪዋግኡ ቀረቡ። ኣብ ቅድሚ እስራኤል ድማ ተሳዕሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሲያሣርግ ፍልስጥኤማውያን ከእስራኤል ጋር ሊዋጉ ቀረቡ፤ እግዚአብሔርም በዚያች ቀን በፍልስጥኤማውያን ላይ ታላቅ የነጐድጓድ ድምፅ አንጐደጐደ፤ ደነገጡም፤ በእስራኤልም ፊት ድል ተመቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሲያሳርግ ፍልስጥኤማውያን ከእስራኤል ጋር ሊዋጉ ቀረቡ፤ እግዚአብሔርም በዚያች ቀን በፍልስጥኤማውያን ላይ ታላቅ ነጐድጓድ አንጐደጐደ፥ አስደነገጣቸውም በእስራኤልም ፊት ድል ተመቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤል የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያሳርግበት ጊዜ፥ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ለመውጋት ቀረቡ። ጌታ ግን በዚያ ዕለት በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ የነጐድጓድ ድምፅ አንጐዳጐደባቸው፤ እነርሱም እጅግ ተሸበሩ፤ በእስራኤላውያን ፊት ድል ተመተውም ሸሹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያ ዎደ፥ ፕልስጼማቱ እስራኤላቱዋና ኦለታናዉ ሺቄድኖ። ሽን ሄ ጋላስ ፕልስጼማቱዋ ቦላ መና ጎዳይ ዎልቃማ ጉጉን ጉንደ ዳጋንና፥ ኡንቱንቱ እስራኤላቱ ስንፐ ባቃቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaa wode, Piliss's'eematuu Israa'eelatuwaana olettanaw shiik'k'eeddino. Shin he gallassi Piliss's'eematuwaa bolla Med'inaa Goday wolk'k'aama guuguntsaa guntsiide dagantsina, unttunttu Israa'eelatuu sintsaappe bak'atteedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli xuugettiza yarshoza yarshiza wode Filisxeemeti Isra7eeleta olanaas kezi yida; gido attiin he gallas GODAY Filisxeemeta bolla wolqqama dada giirs dadasida gishshas keehi etti batti gida; xoonettidikka Isra7eeleta sinththafe baqatida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ያርሺዛ ዎዴ ፊሊስጼሜቲ ኢስራኤሌታ ኦላናስ ኬዚ ዪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ጋላስ ጎዳይ ፊሊስጼሜታ ቦላ ዎልቃማ ዳዳ ጊርስ ዳዳሲዳ ጊሻስ ኬሂ ኤቲ ባቲ ጊዳ፤ ጾኔቲዲካ ኢስራኤሌታ ሲንፌ ባቃቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል ፁሳ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ፍልስፄመት እስራኤለታ ኦላናዉ ሺቅዶሶና። ሽን ሄ ጋላስ ፍልስፄመታ ቦላ ጎዳይ ግታ ዳዳ ጉንድ ዳጋንን፥ ኤንቲ እስራኤለታ ስንፈ ባቃትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli xuussa yarsho yarshiya wode Filisxeemeti Isra7eeleta olanaw shiiqidosona. Shin he gallas Filisxeemeta bolla Goday gita dada gunthidi daganthin, enti Isra7eeleta sinthafe baqatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤል የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያሳርግበት ጊዜ፣ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ለመውጋት ቀረቡ። ይሁን እንጂ በዚያ ዕለት እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ የነጐድጓድ ድምፅ ስላንጐዳጐደባቸው እጅግ ተሸበሩ፤ ድልም ተመተው ከእስራኤላውያን ፊት ሸሹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤል የሚቃጠለውን መሥዋዕት በማቅረብ ላይ ሳለ ፍልስጥኤማውያን እስራኤላውያንን ለመውጋት ዘመቱ፤ ነገር ግን በዚያች ቀን እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ላይ ከፍተኛ ነጐድጓድ አንጐድጒዶ አርበደበዳቸው፤ እነርሱም ከእስራኤላውያን ፊት ሸሹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸዕርግ እንተሎ፥ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ክዋግኡ ቐረቡ። እግዚኣብሄር ግና በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ነጐድጓድ ኣንጐድጒዱ ኣሸበሮም እሞ፥ ብደቂ እስራኤል ተስዓሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ሳሙኤል እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ኼዕርግ ከሎ፡ ፍልስጥኤማውያን ንእስራኤል ኪዋግኡ ቐረቡ። እግዚኣብሄር ግና በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ነጐዳ ኣንጐድጎዱ ኣሸበሮም እሞ፡ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ተሳዕሩ። |