1 Samuel 6:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ታቦት እግዚኣብሄር ውሰድ እሞ ኣብ ዓረብያ ኣቐምጦ። ነቲ ከም መስዋእቲ በደል እትመልሰሉ ዕንቊታት ወርቂ ድማ ኣብ ጥቓኡ ኣብ ሳጹን ኣቐምጦ፤ ምእንቲ ኪኸይድ ድማ ስደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ታቦት ወስ​ዳ​ችሁ በሰ​ረ​ገ​ላው ላይ አኑ​ሩ​አት፤ ስለ​በ​ደል መባእ ካሳ አድ​ር​ጋ​ችሁ ያቀ​ረ​ባ​ች​ሁ​ትን የወ​ር​ቁ​ንም ዕቃ በሣ​ጥን ውስጥ አድ​ር​ጋ​ችሁ በታ​ቦቷ አጠ​ገብ አኑ​ሩት፤ ትሄ​ድም ዘንድ ስደ​ዱ​አት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርንም ታቦት ወስዳችሁ በሰረገላው ላይ አኑሩት፤ ስለ በደልም መሥዋዕት ያቀረባችሁትን የወርቁን ዕቃ በሣጥን ውስጥ አድርጋችሁ በታቦቱ አጠገብ አኑሩት፤ ይሄድም ዘንድ ስደዱት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታን ታቦት ወስዳችሁ በሠረገላው ላይ አኑሩ፤ ስለ በደልም መሥዋዕት ያቀረባችሁትን ልዩ ልዩ የወርቅ ዕቃ በሣጥን ውስጥ አድርጋችሁ በታቦቱ አጠገብ አኑሩት፤ መንገዱንም እንዲሄድ ልቀቁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ታቦታ አኪደ፥ ጋርያ ቦላን ዎተ፤ ባይዙዋ ያርሾ ሺሼዳ ዎርቃ ሚሻ ሳጽንያ ግዶን የጊደ፥ ሳጽንያ ጾሳ ታቦታ ማታን ዎደ፥ እ ባና ማላ የድተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa Taabootaa akkiide, gaariyaa bollan wotsite; bayzzuwaa yarshshoo shiishsheedda work'k'aa miishshaa saas'iniyaa giddon yeggiide, saas'iniyaa S'oossaa Taabootaa matan wotsiide, I baana mala yeddite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA Caaqo Qaala Taabotaa gaareza bolla caanite; Caaqo Qaala Taabotaa millen diza saaxineza giddon intte qoho yarshos yeddiza worqqa misleta woththidi izi ba koyida ogera baana mala yeddaagite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ጋሬዛ ቦላ ጫኒቴ፤ ጫቆ ቃላ ታቦታ ሚሌን ዲዛ ሳጺኔዛ ጊዶን ኢንቴ ቆሆ ያርሾስ ዬዲዛ ዎርቃ ሚስሌታ ዎዲ ኢዚ ባ ኮዪዳ ኦጌራ ባና ማላ ዬዳጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ታቦትያ ጋርያ ቦላ ዎተ፤ ናጋራ ያርሾስ ጊግስዳ ዎርቃ ክፃታነ ዎርቃ ኤጨረታ ሳፅነን የግድ ጎዳ ታቦትያ ማታን ዎድ እ ባና መላ የድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa Taabotiya gaariya bolla wothite; nagara yarshos giigisida worqa kixatanne worqa ecereta saaxinen yeggidi Godaa Taabotiya matan wothidi I baana mela yeddite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርን ታቦት ወስዳችሁ በሠረገላው ላይ አኑሩ፤ በታቦቱም አጠገብ ባለው ሣጥን ውስጥ ለበደል መሥዋዕት የምትልኩትን የወርቅ ምስሎች አስቀምጡ፤ በፈለገውም መንገድ እንዲሄድ ልቀቁት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳን ታቦት ወስዳችሁ በሠረገላው ላይ አኑሩ፤ ስለ በደላችሁም እንዲከፈል ከእርሱ ጋር ለመላክ የሠራችሁትን ልዩ ልዩ ወርቅ በሣጥን ውስጥ አስገብታችሁ በታቦቱ ጐን አስቀምጡ፤ ሠረገላውንም መንገድ አስይዛችሁ እንዲንቀሳቀስ ተዉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ታቦት እግዚኣብሄር ድማ ወሲድኩም ኣብቲ ሰረገላ ግበርዎ፤ እቲ ንመስዋእቲ በደል እትመልሱሉ ኣቕሑ ወርቂ ኸዓ ኣብ ሳፁን ጌርኩም ኣብ ጐድኑ ኣንብርዎ እሞ ይኺድ ሕደግዎ፤
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ታቦት እግዚኣብሄር ወሲድኩም ኣብቲ ሰረገላ ግበርዎ፡ እቲ ንመስዋእቲ በደል እትመልሱሉ ኣቓሑ ወርቂ ኸኣ ኣብ ሳጹን ጌርኩም ኣብ ጎቦኡ ኣንብርዎ እሞ ይኺድ ስደድዎ።