1 Samuel 6:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ ደኣ ከምቲ ግብጻውያንን ፈርኦንን ልቦም ዘትረሩ ልብኹም ትትርሩ፧ ኣብ መንጎኦም ብተኣምራት ክሰርሕ ከሎ ህዝቢ ክግዕዝን ክግዕዝን ኣይፈቐዱን ድዮም? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ግብጻውያንና ፈርዖንም ልባቸውን እንዳጸኑ ልባችሁን ለምን ታጸናላችሁ? በተዘባበቱባቸው ጊዜ ያወጡአቸው አይደሉምን? እነርሱም አልሄዱምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግብጻውያንና ፈርዖንም ልባቸውን እንዳጸኑ ልባችሁን ለምን ታጸናላችሁ? እግዚአብሔር ኃይሉን ካደረገባቸው በኋላ ያወጡአቸው አይደሉምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ግብፃውያንና ፈርዖን እንዳደረጉት ልባችሁን የምታደነድኑት ለምንድን ነው? እነርሱ እስራኤላውያንን የለቀቋቸው እርሱ በጽኑ ከቀጣቸው በኋላ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ አሳቱነ ኡንቱንቱ ካቲ ዞርያ አከናን እጼዳዋዳን፥ ህንተንቱ አያዉ ዞርያ አከናን እጺቴ? ጾሳይ ኡንቱንታ ኢሲደ ሙርና፥ ኡንቱንቱ እስራኤላቱዋ ባረንቱ ኦግያ ባና ማላ የድበይክኖየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e asatuunne unttunttu kaatii zoriyaa akkenan is's'eeddawaadan, hinttenttu ayaw zoriyaa akkenan is's'iitee? S'oossay unttuntta iissiide murina, unttunttu Israa'eelatuwaa barenttu ogiyaa baana mala yeddibeykkinoyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte Gibxe dere malanne Gibxe kawo mala intte wozina ays shuchchaseetii? Istti Isra7eele asaa yeddiday Xoossay istta bolla wolqqama hanqo gaththiin gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጊብጼ ዴሬ ማላኔ ጊብጼ ካዎ ማላ ኢንቴ ዎዚና ኣይስ ሹቻሴቲ? ኢስቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ዬዲዳይ ጾሳይ ኢስታ ቦላ ዎልቃማ ሃንቆ ጋን ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ አሳይነ ኤንታ ካዎይ ዞረ ኤኮና እፅዳይሳዳ ህንተ አይስ ዞረ ኤከከቲ? ጎዳይ ኤንታ ዳሮ ሴርን እስራኤለት ባንታ ኦግያ ባና መላ የድቦኮና? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe asaynne enta kawoy zore ekonna ixidaysada hinte ayis zore ekeketii? Goday enta daro seerin Isra7eeleti banta ogiya baana mela yeddibookona? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ግብፃውያንና እንደ ፈርዖን ልባችሁን የምታደነድኑት ለምንድን ነው? እነርሱም እስራኤላውያንን የለቀቋቸው እግዚአብሔር በጽኑ ከቀጣቸው በኋላ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የግብጽ ንጉሥና ግብጻውያን እንዳደረጉት ስለምን ልባችሁን ታደነድናላችሁ? እስራኤላውያን የግብጽን ምድር ለቀው የወጡት፥ እግዚአብሔር ግብጻውያንን በብርቱ ከቀጣቸው በኋላ አልነበረምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ግብፃውያንን ፈርዖንን ልቦም ዘትረሩ፥ ስለ ምንታይ ልብኹም ተትርሩ ኣለኹም? እግዚኣብሄር ንኣኣቶም ብብርቱዕ ምስ ቀፅዖምዶ ኣይኮነን ክኸዱ ዝሓደግዎም እሞ፥ ንሳቶም ድማ ዝኸዱ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ግብጻውያንን ፈርኦንን ልቦም ዘትረሩ፡ ስለምንታይ ልብኹም ተትርሩ ኣሎኹም ኣባታቶም ሓይሊ ምስ ገበረ ደይኰኑን ይኺዱ ዝሐደግዎም፡ ንሳቶም ድማ ዝኸዱ |