1 Samuel 6:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ “ናብኡ ኽንምለስ ዚግብኣና መስዋእቲ በደል እንታይ ኪኸውን እዩ፧ ንሳቶም ድማ፡ ኣብ ኵላትኩምን ኣብ ልዕሊ ጐይቶትኩምን ሓደ መዓት ስለ ዝነበረ፡ ከከም ብዝሒ መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን፡ ሓሙሽተ ወርቃዊ ውሕጦን ሓሙሽተ ወርቃዊ ኣእዋምን መለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ስለ መቅሠፍቱ የምንሰጠው የበደል መባእ ምንድን ነው?” አሉ። እነርሱም እንዲህ አሉ፥ “እናንተንና አለቆቻችሁን፥ ሕዝባችሁንም ያገኘች መቅሠፍት አንዲት ናትና እንደ ፍልስጥኤማውያን አለቆች ቍጥር አምስት የወርቅ እባጮች፥ አምስትም የወርቅ አይጦች አቅርቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። ስለ በደል መሥዋዕት የምንመልስለት ምንድር ነው? አሉ። እነርሱም እንዲህ አሉ። እናንተንና አለቆቻችሁን ያገኘች መቅሠፍት አንዲት ናትና እንደ ፍልስጥኤማውያን አለቆች ቍጥር አምስት የወርቅ እባጮች አምስትም የወርቅ አይጦች አቅርቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፥ “የምንልከው የበደል መሥዋዕት ምን መሆን አለበት?” ሲሉ ጠየቁ። እነርሱም እንዲህ ሲሉ መለሱ፤ “እናንተንም ሆነ አለቆቻችሁን የመታው መቅሠፍት አንድ ዓይነት በመሆኑ፥ በፍልስጥኤማውያን ገዥዎች ቍጥር አምስት የወርቅ ዕባጮችና አምስት የወርቅ ዐይጦች ላኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ አሳቱ፥ “ኑን አዉ የዳናዉ በስያ ባይዙዋ ያርሹ አዬ?” ያጊደ ኦቼድኖ። ሽን ኡንቱንቱ፥ “ህንተናነ ህንተንቱ ካፓቱዋ ጋኬዳ ቦሻይ እቱዋ ግድያ ድራዉ፥ ፕልስጼማ ካፓቱ ፓይዱዋዳን እቼሹ ዎርቃ ክጻቱዋነ እቼሹ ዎርቃ ኤጨረቱዋ የድተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema asatuu, «Nuuni aw yeddanaw bessiyaa bayzzuwaa yarshshuu ayee?» yaagiide oochcheeddino. Shin unttunttu, «Hinttenanne hinttenttu kaappatuwaa gakkeedda boshay ittuwaa gidiyaa diraw, Piliss's'eema kaappatuu payduwaadan ichcheshu work'k'aa kis'atuwaanne ichcheshu work'k'aa ec'eretuwaa yeddite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti, «Nuni qoho yarshos yeddanayssi ay gidana bessizee?» gi oychchida; isttika zaaridi, «Inttena gidiin woykko intte halaqata shociday issi qommo bashsha gidida gishshas Filisxeemeta ayssizayta qoodan worqqafe oosettida ichchashu kixa misletanne worqqafe oosettida ichchashu ecere misleta yeddite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜቲ፥ «ኑኒ ቆሆ ያርሾስ ዬዳናይሲ ኣይ ጊዳና ቤሲዜ?» ጊ ኦይቺዳ፤ ኢስቲካ ዛሪዲ፥ «ኢንቴና ጊዲን ዎይኮ ኢንቴ ሃላቃታ ሾጪዳይ ኢሲ ቆሞ ባሻ ጊዲዳ ጊሻስ ፊሊስጼሜታ ኣይሲዛይታ ቆዳን ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ኢቻሹ ኪጻ ሚስሌታኔ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ኢቻሹ ኤጬሬ ሚስሌታ ዬዲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ አሳይ፥ “ኑኒ የዳናዉ በሲያ ናጋራ ያርሾይ አይቤ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ኤንቲ፥ “ህንተናነ ህንተ ሀላቃታ ጋክዳ ጋዶይ እስኖ ግድያ ግሾ፥ ፍልስፄመ ሀላቃታ ታይቦን እቻሹ ዎርቃ ክፃታነ እቻሹ ዎርቃ ኤጨረታ የድተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asay, “Nuuni yeddanaw bessiya nagara yarshoy aybee?” yaagidi oychidosona. Enti, “Hintenanne hinte halaqata gakida gadoy issino gidiya gisho, Filisxeeme halaqata taybon ichashu worqa kixatanne ichashu worqa ecereta yeddite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያንም፣ “የምንልከው የበደል መሥዋዕት ምን መሆን አለበት?” ሲሉ ጠየቁ። እነርሱም እንዲህ ሲሉ መለሱ፤ “እናንተንም ሆነ አለቆቻችሁን የመታው መቅሠፍት አንድ ዐይነት በመሆኑ፣ በፍልስጥኤማውያን ገዦች ቍጥር ልክ አምስት የወርቅ ዕባጮችና አምስት የወርቅ ዐይጦች ላኩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡም፥ “ስለ በደል የሚከፈል ይሆን ዘንድ ከምን ዐይነት ስጦታ ጋር እንላከው?” ሲሉ ጠየቁ። እነርሱም እንዲህ ሲሉ መለሱላቸው፦ “በእባጩ አምሳል የተሠራ አምስት የወርቅ ጒልቻ፥ እንደ ፍልስጥኤማውያን ገዢዎች ብዛት በአይጥ አምሳል የተሠራ አምስት የወርቅ ጉልቻ መሆን አለበት፤ በእናንተ ሁሉና በአምስቱ ገዢዎች ላይ የተላከው መቅሠፍት አንድ ዐይነት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ፍልስጥኤማውያን ከዓ “እቲ መስዋእቲ በደል እንመልሰሉኸ ኸመይ ዝበለ እዩ?” ኢሎም ጠየቕዎም። ንሳቶም ድማ ኸምዙይ በልዎም፦ “እቲ መዓት ንዅልኻትኩምን ንሹመኛታትኩምን ሓደ ዓይነት እዩ እሞ፥ ከም ቍፅሪ እቶም ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያን ብወርቂ ዝተሰርሐ ሓሙሽተ ምስሊ ሕበጥን፥ ብወርቂ ዝተሰርሐ ሓሙሽተ ምስሊ ኣናፁን ኣቕርቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ፡ እቲ መስዋእቲ በደል እንመልሰሉኸ ኸመይ ዝበለ እዩ በሉ። ንሳቶም ድማ በሉ፡ እቲ መዓት ንዂላትኩምን ንሹማምትኹምን ሓደ ዓይነት እዩ እሞ፡ ከም ቊጽሪ እቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ሓሙሽተ ሕበጥ ወርቅን ኣንጭዋ ወርቅን እዩ። |