1 Samuel 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ነበርቲ ቂርያት-የዓሪም ከኣ፡ ፍልስጥኤማውያን ታቦት እግዚኣብሄር ኣምጺኦምዎ፡ ኢሎም ልኡኻት ሰደዱ። ወሪድካ ካባኻ ኣልዕሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቂርያትይዓሪምም ወደ ተቀመጡት ሰዎች መልእክተኞችን ልከው፥ “ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት መልሰዋል፤ ወርዳችሁም ወደ እናንተ ውሰዱአት” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቂርያትይዓሪምም ወደ ተቀመጡት ሰዎች መልክተኞች ልከው። ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት መልሰዋል፤ ወርዳችሁም ወደ እናንተ አውጡት አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ወደ ቂርያትይዓሪም ሰዎች መልእክተኞች ልከው፥ “ፍልስጥኤማውያን የጌታን ታቦት መልሰውልናል፤ መጥታችሁ ወደ እናንተ ውሰዱት” አሏቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቅርያት-ይኣሪማን ደእያ አሳቱዋኮ ኪታ የዲደ፥ “ፕልስጼማ አሳቱ መና ጎዳ ታቦታ ዛሬድኖ፤ ዱገ ዪደ፥ አ ፑደ ኡንቱንቱኮ አኪደ ቢተ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'iriyaati-Yi'aariiman de'iyaa asatuwaakko kiitaa yeddiide, «Piliss's'eema asatuu Med'inaa Godaa Taabootaa zaareeddino; duge yiide, Aa pude unttunttukko akkiide biite» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Qiriyaate-Yi7aarime biitta qasttanne kiittidi, «Filisxeeme asati GODAA Caaqo Qaala Taabotaa nuukko zaarida gishshas haa duge wodhdhi ekkidi pude intte heera kezite» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜ ቢታ ቃስታኔ ኪቲዲ፥ «ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ኑኮ ዛሪዳ ጊሻስ ሃ ዱጌ ዎ ኤኪዲ ፑዴ ኢንቴ ሄራ ኬዚቴ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቅርያት-ይኣርማን ደእያ አሳኮ ኪታ የድድ፥ “ፍልስፄመ አሳይ ጎዳ ታቦትያ ዛርዶሶና፤ ይድ እያ ህንተኮ ኤክተ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qiriyat-Yi7aariman de7iya asaako kiita yeddidi, “Filisxeeme asay Godaa Taabotiya zaaridosona; yidi iya hinteko ekite” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወደ ቂርያትይዓሪም ሰዎች መልእክተኞች ልከው፣ “ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት መልሰውልናል፤ ውረዱና ይዛችሁ ወደ ሰፈራችሁ ውጡ” አሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቂርያትይዓሪም ወደሚኖሩትም ሕዝብ መልእክተኞችን ልከው “ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እኛ አምጥተዋታልና መጥታችሁ ውሰዱት” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣብ ቂርያትይዓሪም ዝነብሩ ሰባት ከዓ፥ “ፍልስጥኤማውያን ንታቦት እግዚኣብሄር መሊሶምዎ እዮም እሞ፥ ወሪድኩም ናባኻትኩም ኣደይብዎ” ኢሎም ልኡኻት ሰደዱሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ኣብ ቂርያትየዓሪም ዚነብሩ ኸኣ፡ ንታቦት እግዚኣብሄር ፍልስጥኤማውያን መሊሶም፡ ወሪድኩም ናባኻትኩም ኣደይብዎ፡ ኢሎም ልኡኻት ሰደዱሎም። |