1 Samuel 6:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ነበርቲ ቂርያት-የዓሪም ከኣ፡ ፍልስጥኤማውያን ታቦት እግዚኣብሄር ኣምጺኦምዎ፡ ኢሎም ልኡኻት ሰደዱ። ወሪድካ ካባኻ ኣልዕሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቂ​ር​ያ​ት​ይ​ዓ​ሪ​ምም ወደ ተቀ​መ​ጡት ሰዎች መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ልከው፥ “ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታቦት መል​ሰ​ዋል፤ ወር​ዳ​ች​ሁም ወደ እና​ንተ ውሰ​ዱ​አት” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቂርያትይዓሪምም ወደ ተቀመጡት ሰዎች መልክተኞች ልከው። ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት መልሰዋል፤ ወርዳችሁም ወደ እናንተ አውጡት አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ወደ ቂርያትይዓሪም ሰዎች መልእክተኞች ልከው፥ “ፍልስጥኤማውያን የጌታን ታቦት መልሰውልናል፤ መጥታችሁ ወደ እናንተ ውሰዱት” አሏቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቅርያት-ይኣሪማን ደእያ አሳቱዋኮ ኪታ የዲደ፥ “ፕልስጼማ አሳቱ መና ጎዳ ታቦታ ዛሬድኖ፤ ዱገ ዪደ፥ አ ፑደ ኡንቱንቱኮ አኪደ ቢተ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'iriyaati-Yi'aariiman de'iyaa asatuwaakko kiitaa yeddiide, «Piliss's'eema asatuu Med'inaa Godaa Taabootaa zaareeddino; duge yiide, Aa pude unttunttukko akkiide biite» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Qiriyaate-Yi7aarime biitta qasttanne kiittidi, «Filisxeeme asati GODAA Caaqo Qaala Taabotaa nuukko zaarida gishshas haa duge wodhdhi ekkidi pude intte heera kezite» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜ ቢታ ቃስታኔ ኪቲዲ፥ «ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ኑኮ ዛሪዳ ጊሻስ ሃ ዱጌ ዎ ኤኪዲ ፑዴ ኢንቴ ሄራ ኬዚቴ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቅርያት-ይኣርማን ደእያ አሳኮ ኪታ የድድ፥ “ፍልስፄመ አሳይ ጎዳ ታቦትያ ዛርዶሶና፤ ይድ እያ ህንተኮ ኤክተ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qiriyat-Yi7aariman de7iya asaako kiita yeddidi, “Filisxeeme asay Godaa Taabotiya zaaridosona; yidi iya hinteko ekite” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወደ ቂርያትይዓሪም ሰዎች መልእክተኞች ልከው፣ “ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት መልሰውልናል፤ ውረዱና ይዛችሁ ወደ ሰፈራችሁ ውጡ” አሏቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቂርያትይዓሪም ወደሚኖሩትም ሕዝብ መልእክተኞችን ልከው “ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እኛ አምጥተዋታልና መጥታችሁ ውሰዱት” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ኣብ ቂርያትይዓሪም ዝነብሩ ሰባት ከዓ፥ “ፍልስጥኤማውያን ንታቦት እግዚኣብሄር መሊሶምዎ እዮም እሞ፥ ወሪድኩም ናባኻትኩም ኣደይብዎ” ኢሎም ልኡኻት ሰደዱሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ኣብ ቂርያትየዓሪም ዚነብሩ ኸኣ፡ ንታቦት እግዚኣብሄር ፍልስጥኤማውያን መሊሶም፡ ወሪድኩም ናባኻትኩም ኣደይብዎ፡ ኢሎም ልኡኻት ሰደዱሎም።