1 Samuel 6:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሰብ ቤት-ሸመሽ፡ ኣብ ቅድሚ እዚ ቅዱስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ መን ደው ክብል ይኽእል፧ ካባናከ ናብ መን ኪድይብ እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቤ​ት​ሳ​ሚ​ስም ሰዎች፥ “በዚህ በቅ​ዱሱ አም​ላክ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ማለፍ ማን ይች​ላል? የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ከእኛ ወጥታ ወደ ማን ትሄ​ዳ​ለች?” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቤትሳሚስም ሰዎች። በዚህ በቅዱስ አምላክ በእግዚአብሔር ፊት መቆም ማን ይችላል? ከእኛስ ወጥቶ ወደ ማን ይሄዳል? አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቤትሼሜሽም ሰዎች፥ “ታዲያ በዚህ ቅዱስ አምላክ በጌታ ፊት ማን መቆም ይችላል? ታቦቱስ ከዚህ ወጥቶ ወደ ማን ይሂድ?” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ቤት-ሸመሻ አሳይ፥ “መና ጎዳ ስንን፥ ሀ ጌሻ ጾሳ ስንን ኦን ኤቃናዉ ዳንዳዪ? ታቦታይነ ኑፐ ፑደ ኦኮ ባኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Beeti-Shemesha asay, «Med'inaa Godaa sintsan, ha geeshsha S'oossaa sintsan ooni ek'k'anaw danddayii? Taabootaynne nuuppe pude ookko baanee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Beeti-Shemishe asay, «Histtiin hayssa GODAA, geeshsha Xoossaa sinththan eqqanaas dandayzay oonee? Caaqo Qaala Taabotazi hayssafe kezidi oonakko baanee?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ቤቲ-ሼሚሼ ኣሳይ፥ «ሂስቲን ሃይሳ ጎዳ፥ ጌሻ ጾሳ ሲንን ኤቃናስ ዳንዳይዛይ ኦኔ? ጫቆ ቃላ ታቦታዚ ሃይሳፌ ኬዚዲ ኦናኮ ባኔ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ቤት-ሳሜሳ አሳይ፥ “ጎዳ ስንን፥ ሀ ጌሻ ፆሳ ስንን ኦን ኤቃናዉ ዳንዳኢ? ታቦተይ ኑፐ ከይድ ኦደኮ ባኔ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Beet-Sameesa asay, “Godaa sinthan, ha geeshsha Xoossaa sinthan ooni eqanaw danda7ii? Taabotey nuupe keyidi oodeko baanee?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቤትሳሚስም ሰዎች፣ “ታዲያ በዚህ ቅዱስ አምላክ በእግዚአብሔር ፊት ማን መቆም ይችላል? ታቦቱስ ከዚህ ወጥቶ ወደ ማን ይሂድ?” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም የቤትሼሜሽ ሰዎች “በዚህ ቅዱስ አምላክ በእግዚአብሔር ፊት ማን መቆም ይችላል? ታቦቱስ ከእኛ ወጥቶ ወደ ማን ይሄዳል?” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሰብ ቤት ሳሚስ ከዓ “ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ቅድሚ እዝ ቅዱስ ኣምላኽ እዙይ፥ መን ክቐውም ይኽእል? እዝ ታቦትከ ኻባና ወፂኡ ናብ መን ክኸይድ እዩ?” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሰብ ቤትሸመሽ ከኣ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ እዚ ቅዱስ ኣምላኽ፡ መን ኪቐውም ይኽእል ካባናኸ ናብ መን ኪድይብ እዩ በሉ።