1 Samuel 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ድማ ነቶም ካህናትን ጠንቆልትን ጸዊዖም፡ ታቦት እግዚኣብሄር እንታይ ንገብሮ፧ እንታይ ሒዝና ናብ ቦታኡ ከም እንሰዶ ንገረና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም ካህናትንና ምዋርተኞችን ጠንቋዮችንም ጠርተው፥ “በእግዚአብሔር ታቦት ላይ ምን እናድርግ? ወደ ስፍራዋስ በምን እንስደዳት? አስታውቁን” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም ካህናትንና ምዋርተኞችን ጠርተው። በእግዚአብሔር ታቦት ላይ ምን እናድርግ? ወደ ስፍራውስ በምን እንስደደው? አስታውቁን አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፍልስጥኤማውያን ካህናትንና ጠንቋዮችን ጠርተው፥ “የጌታን ታቦት ምን እናድርገው? ወደ ስፍራው እንዴት መመለስ እንደሚገባን ንገሩን” አሏቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ፕልስጼማ አሳቱ ቄሳቱ ዋነ ሻሬቻቱዋ ጼሲደ፥ “መና ጎዳ ታቦታ ኑን ዋታኔ? ኑን ጉየ አ ሳኣ አ ዎት የዳነንቶ፥ ኑዉ ኦድተ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Piliss's'eema asatuu k'eesetuwaanne shareechchatuwaa s'eesiide, «Med'inaa Godaa Taabootaa nuuni waatanee? Nuuni guyye Aa sa'aa Aa wooti yeddanentto, nuw odite» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti qeesetanne marota xeygidi, «GODAA Caaqo Qaala Taabotaza nu wosttinoo? Kase izi dizaso nu wostti zaaranaakko ane nuus yootite» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜቲ ቄሴታኔ ማሮታ ጼይጊዲ፥ «ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታዛ ኑ ዎስቲኖ? ካሴ ኢዚ ዲዛሶ ኑ ዎስቲ ዛራናኮ ኣኔ ኑስ ዮቲቴ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ፍልስፄመ አሳይ ባንታ ካህነታነ ማሮታ ፄግድ፥ “ጎዳ ታቦትያ ኑኒ ዋትኖ? ኑኒ ጉየ እያ በሳ እያ ዋት የዳኔኮ ኑስ ኦድተ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Filisxeeme asay banta kahinetanne marota xeegidi, “Godaa Taabotiya nuuni waatino? Nuuni guye iya bessaa iya waati yeddaneeko nuus odite” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያን ካህናትንና ጠንቋዮችን ጠርተው፣ “ የእግዚአብሔርን ታቦት ምን እናድርገው? ወደ ስፍራው እንዴት መመለስ እንደሚገባን ንገሩን” አሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ ካህናታቸውንና አስማተኞቻቸውን ጠርተው እንዲህ ሲሉ ጠየቁአቸው፤ “ስለ እግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ምን ማድረግ የሚሻለን ይመስላችኋል? ወደ ስፍራው እንዲመለስ ብናደርግ በምን ሁኔታ እንላከው? ዘዴውን ንገሩን” አሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን ነቶም ካህናትን ጠንቈልትን ፀዊዖም፦ “ንታቦት እግዚኣብሄር እንታይ ንግበሮ? ኸመይ ጌርና ናብ ቦታኡ ኸም እንመልሶ ኣፍልጡና” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ከኣ ነቶም ካህናትን ጠንቘልትን ጸዊዖም፡ ንታቦት እግዚኣብሄር እንታይ ንግበሮ ከመይ ጌርና ናብ ቦታኡ ኸም እንመልሶ ኣፍልጡና፡ በሉ። |