1 Samuel 6:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍልስጥኤማውያን ድማ ነቶም ካህናትን ጠንቆልትን ጸዊዖም፡ ታቦት እግዚኣብሄር እንታይ ንገብሮ፧ እንታይ ሒዝና ናብ ቦታኡ ከም እንሰዶ ንገረና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ካህ​ና​ት​ንና ምዋ​ር​ተ​ኞ​ችን ጠን​ቋ​ዮ​ች​ንም ጠር​ተው፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ላይ ምን እና​ድ​ርግ? ወደ ስፍ​ራ​ዋስ በምን እን​ስ​ደ​ዳት? አስ​ታ​ው​ቁን” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያንም ካህናትንና ምዋርተኞችን ጠርተው። በእግዚአብሔር ታቦት ላይ ምን እናድርግ? ወደ ስፍራውስ በምን እንስደደው? አስታውቁን አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍልስጥኤማውያን ካህናትንና ጠንቋዮችን ጠርተው፥ “የጌታን ታቦት ምን እናድርገው? ወደ ስፍራው እንዴት መመለስ እንደሚገባን ንገሩን” አሏቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ፕልስጼማ አሳቱ ቄሳቱ ዋነ ሻሬቻቱዋ ጼሲደ፥ “መና ጎዳ ታቦታ ኑን ዋታኔ? ኑን ጉየ አ ሳኣ አ ዎት የዳነንቶ፥ ኑዉ ኦድተ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Piliss's'eema asatuu k'eesetuwaanne shareechchatuwaa s'eesiide, «Med'inaa Godaa Taabootaa nuuni waatanee? Nuuni guyye Aa sa'aa Aa wooti yeddanentto, nuw odite» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeemeti qeesetanne marota xeygidi, «GODAA Caaqo Qaala Taabotaza nu wosttinoo? Kase izi dizaso nu wostti zaaranaakko ane nuus yootite» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜቲ ቄሴታኔ ማሮታ ጼይጊዲ፥ «ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታዛ ኑ ዎስቲኖ? ካሴ ኢዚ ዲዛሶ ኑ ዎስቲ ዛራናኮ ኣኔ ኑስ ዮቲቴ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ፍልስፄመ አሳይ ባንታ ካህነታነ ማሮታ ፄግድ፥ “ጎዳ ታቦትያ ኑኒ ዋትኖ? ኑኒ ጉየ እያ በሳ እያ ዋት የዳኔኮ ኑስ ኦድተ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Filisxeeme asay banta kahinetanne marota xeegidi, “Godaa Taabotiya nuuni waatino? Nuuni guye iya bessaa iya waati yeddaneeko nuus odite” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍልስጥኤማውያን ካህናትንና ጠንቋዮችን ጠርተው፣ “ የእግዚአብሔርን ታቦት ምን እናድርገው? ወደ ስፍራው እንዴት መመለስ እንደሚገባን ንገሩን” አሏቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡ ካህናታቸውንና አስማተኞቻቸውን ጠርተው እንዲህ ሲሉ ጠየቁአቸው፤ “ስለ እግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ምን ማድረግ የሚሻለን ይመስላችኋል? ወደ ስፍራው እንዲመለስ ብናደርግ በምን ሁኔታ እንላከው? ዘዴውን ንገሩን” አሉአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍልስጥኤማውያን ነቶም ካህናትን ጠንቈልትን ፀዊዖም፦ “ንታቦት እግዚኣብሄር እንታይ ንግበሮ? ኸመይ ጌርና ናብ ቦታኡ ኸም እንመልሶ ኣፍልጡና” በልዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ፍልስጥኤማውያን ከኣ ነቶም ካህናትን ጠንቘልትን ጸዊዖም፡ ንታቦት እግዚኣብሄር እንታይ ንግበሮ ከመይ ጌርና ናብ ቦታኡ ኸም እንመልሶ ኣፍልጡና፡ በሉ።