1 Samuel 6:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሰብ ቤት-ሸሜሽ ድማ ናብ ታቦት እግዚኣብሄር ስለ ዝጠመቱ ስዓሮም፡ እወ፡ ስሳን ሓሙሽተን ሰብ እቲ ህዝቢ ስዒሩ። ጭፍጨፋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢያኮንዩ ልጆችም የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ተመልክተው ከቤትሳሚስ ሰዎች ጋር አልተቀበሉአትም፤ እግዚአብሔርም ከሕዝቡ አምስት ሺህ ሰባ ሰዎችን መታ፤ እግዚአብሔርም ሕዝቡን በታላቅ ግዳይ ስለ መታ ሕዝቡ አለቀሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እግዚአብሔርም ታቦት ውስጥ ተመልክተዋልና የቤትሳሚስን ሰዎች መታ፤ በሕዝቡም ከአምስት ሺህ ሰው ሰባ ሰዎችን መታ፤ እግዚአብሔርም ሕዝቡን በታላቅ ግዳይ ስለ መታ ሕዝቡ አለቀሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ከቤትሼሜሽ ሰዎች ጥቂቱን መታ፤ ምክንያቱም ወደ ጌታ ታቦት ውስጥ በመመልከታቸው ነበር። ከመካከላቸው ሰባ ሰዎችን ገደለ፤ ጌታ እጅግ ስለ መታቸውም ሕዝቡ አለቀሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጾሳይ ቤት-ሸመሻ አሳፐ አማሬዳዋንታ ሾጬዳ፤ ኡንቱንቱፐ ላፑን ታሙዋ ዎዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ታቦታ ግዶ ጼሌድኖ። መና ጎዳይ ኡንቱንቱ አሳ ሱፑ ኦዳ ድራዉ፥ አሳይ ዬኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin S'oossay Beeti-Shemesha asaappe amareedawantta shoc'eedda; unttunttuppe laappun tammuwaa wod'eedda; ayaw gooppe, unttunttu Med'inaa Godaa Taabootaa giddo s'eelleeddino. Med'inaa Goday unttunttu asaa suppu ootseedda diraw, Asay yeekkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Beeti-Shemishe asay GODAA Caaqo Qaala Taabotaa qaari be7ida gishshas istta giddofe guuththata shocidi 70 asata wodhides; GODAY istta keehi shocida gishshas derey yeekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ቤቲ-ሼሚሼ ኣሳይ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቃሪ ቤኢዳ ጊሻስ ኢስታ ጊዶፌ ጉታ ሾጪዲ 70 ኣሳታ ዎዴስ፤ ጎዳይ ኢስታ ኬሂ ሾጪዳ ጊሻስ ዴሬይ ዬኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ጎዳ ታቦትያስ ግዶ ባጋ በእዳ ግሾ ጎዳይ ቤት-ሳሜሳ አሳፐ ላፑን ታሙ አሳታ ዎስ። ጎዳይ ኤንታፈ ዳሮ አሳ ዎዳ ግሾ አሳይ ዬክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti Godaa Taabotiyas giddo baggaa be7ida gisho Goday Beet-Sameesa asaape laapun tammu asata wodhis. Goday entafe daro asaa wodhida gisho asay yeekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እግዚአብሔር ከቤትሳሚስ ሰዎች ጥቂቱን መታ፤ ወደ እግዚአብሔር ታቦት ውስጥ ተመልክተዋልና ከመካከላቸው ሰባ ሰዎችን ገደለ፤ እግዚአብሔር እጅግ ስለ መታቸውም ሕዝቡ አለቀሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የታቦቱን ውስጣዊ ክፍል በመመልከታቸው እግዚአብሔር ተቈጥቶ ከቤት ሼሜሽ ሰዎች መካከል ሰባ ሰዎችን ገደለ፤ እግዚአብሔርም ይህን ሁሉ እልቂት በመካከላቸው በማድረጉ የቤት ሼሜስ ሰዎች በማዘን አለቀሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ሰብ ቤት ሳሚስ ናብ ውሽጢ እቲ ታቦት እግዚኣብሄር ስለ ዝጠመቱ ቐሰፎም፤ ካብቲ ህዝቢ ድማ ኻብ ሓሙሽተ ሽሕ፥ ሰብዓ ሰብ ቀተለ። እግዚኣብሄር ነቲ ህዝቢ ብብርቱዕ መቕሰፍቲ ስለ ዝቐሰፎ ድማ እቶም ህዝቢ በኸዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ሰብ ቤትሸመሽ ድማ ናብ ውሽጢ እቲ ታቦት ስለ ዝጠመቱ ቐዘፎም እሞ፡ ካብቲ ህዝቢ ሰብዓ ሰብ ቀተለ። እግዚኣብሄር ነቲ ህዝቢ ብብርቱዕ መቕዘፍቲ ስለ ዝቐዘፎ ድማ እቶም ህዝቢ ሐዘኑ። |