1 Samuel 6:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እተን ፍልስጥኤማውያን ከም መስዋእቲ በደል ናብ እግዚኣብሄር ዝመለስወን ማዕጺድ ወርቂ እዚኣ እየን። ንኣሽዶድ ሓንቲ፡ ንጋዛ ሓንቲ፡ ንኣሽቃሎን ሓንቲ፡ ጋት ሓንቲ፡ ንኤክሮን ሓንቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ስለ በደል መባእ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያቀ​ረ​ቡ​አ​ቸው የሰ​ው​ነ​ታ​ቸው ምሳሌ የወ​ርቅ እባ​ጮች እነ​ዚህ ናቸው፦ አን​ዲቱ ለአ​ዛ​ጦን፥ አን​ዲ​ቱም ለጋዛ፥ አን​ዲ​ቱም ለአ​ስ​ቀ​ሎና፥ አን​ዲ​ቱም ለጌት፥ አን​ዲ​ቱም ለአ​ቃ​ሮን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያን ስለ በደል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ያቀረቡአቸው የወርቅ እባጮች እነዚህ ናቸው፤ አንዲቱ ለአዛጦን፥ አንዲቱም ለጋዛ፥ አንዲቱም ለአስቀሎና፥ አንዲቱ ለጌት፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍልስጥኤማውያን ስለ በደል መሥዋዕት ለጌታ የላኳቸው የወርቅ ዕባጮች እነዚህ ናቸው፤ አንዱ ስለ አሽዶድ፥ አንዱ ስለ ጋዛ፥ አንዱ ስለ አስቀሎና፥ አንዱ ስለ ጌት፥ አንዱ ስለ ዔቅሮን የቀረቡ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ አሳቱ ባይዙዋ ያርሹዋ መና ጎዳዉ ኪቴዳ ዎርቃ ጋፋቱ አሽዶዳ፥ ጋዛ፥ አስቃሎና፥ ጋታነ ኤቅሮና ጌተትያ ኡንቱንታ እቼሹ ካታማቱዋ ሱንን እቱዋ እቱዋ ኪቴዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema asatuu bayzzuwaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw kiitteedda work'k'aa gaafatuu Ashddooda, Gaaza, Ask'k'aloona, Gaatanne Ek'iroona geetettiyaa unttuntta ichcheshu katamatuwaa suntsan ittuwaa ittuwaa kiitteeddawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeemeti qoho yarshos giidi GODAAS yeddida kixa mislen oosettida worqqati issoy Ashdoode gishshas, issoy Gaaza gishshas, issoy Asqeloona gishshas, issoy Geete gishshassinne issoy Aqaroone gishshas shiiqidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜቲ ቆሆ ያርሾስ ጊዲ ጎዳስ ዬዲዳ ኪጻ ሚስሌን ኦሴቲዳ ዎርቃቲ ኢሶይ ኣሽዶዴ ጊሻስ፥ ኢሶይ ጋዛ ጊሻስ፥ ኢሶይ ኣስቄሎና ጊሻስ፥ ኢሶይ ጌቴ ጊሻሲኔ ኢሶይ ኣቃሮኔ ጊሻስ ሺቂዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎርቃ ክፃት ፍልስፄመ ሀላቃት ናጋራ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ኪትዳ አሽዶዳ፥ ጋዛ፥ አስቃሎና፥ ጋተነ ኤቅሮና ጌተትያ እቻሹ ካታማታ ሱንን እሱዋ እሱዋ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Worqa kixati Filisxeeme halaqati nagara yarsho oothidi Godaas kiitida Ashdooda, Gaaza, Asqaloona, Gaatenne Eqroona geetetiya ichashu katamata sunthan issuwa issuwa immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍልስጥኤማውያን ስለ በደል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር የላኳቸው የወርቅ ዕባጮች አንዱ ስለ አሽዶድ፣ አንዱ ስለ ጋዛ፣ አንዱ ስለ አስቀሎና፣ አንዱ ስለ ጌትና አንዱ ስለ አቃሮን የቀረቡ ናቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ በደላቸው የሚከፈሉ ስጦታዎች ይሆኑ ዘንድ ፍልስጥኤማውያን ለእግዚአብሔር የላኩአቸው በእባጮች አምሳል የተሠሩ አምስት የወርቅ እንክብሎች አሽዶድ፥ ጋዛ፥ አስቀሎና፥ ጋትና ዔቅሮን ተብለው በሚጠሩት ከተሞቻቸው ስም የተላኩ ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ፍልስጥኤማውያን ንእግዚኣብሄር ንመስዋእቲ በደል ዝመለሱሉ ኻብ ወርቂ ዝተሰርሐ ምስሊ ሕበጥ፥ ሓደ ብስም ኣዛጦን፥ ሓደ ብስም ጋዛ፥ ሓደ ብስም ኣስቀሎና፥ ሓደ ብስም ጌት፥ ሓደ ብስም ኣቃሮን ዝተልኣኸ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ፍልስጥኤማውያን ንእግዚኣብሄር ንመስዋእቲ በደል ዝመለሱሉ ሕበጥ ወርቂ ኸኣ እዚ እዩ፡ ሓደ ንኣሽዶድ፡ ሓደ ንጋዛ፡ ሓደ ንኣስቀሎን፡ ሓደ ንጋት፡ ሓደ ንዔቃሮን።