1 Samuel 6:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሓሙሽተ መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ነዚ ምስ ረኣዩ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ናብ ኤክሮን ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚ​ያም የፍ​ልስጥኤ​ማ​ው​ያን አም​ስቱ አለ​ቆች አይ​ተው በዚ​ያው ቀን ወደ አስ​ቀ​ሎና ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያንም አምስቱ አለቆች ባዩት ጊዜ በዚያው ቀን ወደ አስቀሎና ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምስቱ የፍልስጥኤም ገዢዎችም ይህን ተመልክተው፥ በዚያው ዕለት ወደ ዔቅሮን ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ ካፓቱ እቼሻቱ ሀኔዳባ ኡባ በኢደ፥ ሄ ጋላስካ ኤቅሮና ስሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema kaappatuu ichcheshatuu haneeddabaa ubbaa be'iide, he gallassikka Ek'iroona simmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeemeta ayssiza ichchashati hessa ubbaa beydaappe guye he gallas Aqaroone simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜታ ኣይሲዛ ኢቻሻቲ ሄሳ ኡባ ቤይዳፔ ጉዬ ሄ ጋላስ ኣቃሮኔ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እቻሹ ፍልስፄመ ሀላቃት ሀንዳባ ኡባ በእድ ሄ ጋላስ ኤቅሮና ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ichashu Filisxeeme halaqati hanidaba ubbaa be7idi he gallas Eqroona simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምስቱ የፍልስጥኤም ገዦችም ይህን ሁሉ ካዩ በኋላ በዚያኑ ዕለት ወደ አቃሮን ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምስቱም የፍልስጥኤም ገዢዎች ይህን ሁሉ ሲመለከቱ ቈይተው በዚያው ቀን ወደ ዔቅሮን ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሓሙሽተ ኣሕሉቕ ፍልስጥኤማውያን ነዝ ዅሉ ምስ ረአዩ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ ናብ ኣስቀሎና ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሓሙሽተ ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ ምስ ረኣይዎ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ናብ ዔቅሮን ተመልሱ።