1 Samuel 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ድማ ከምኡ ገበሩ። ክልተ ጸባ ዝህባ ላም ወሲዶም ድማ ኣብ ዓረብያ ኣሲሮም ጤለ በጊዕ ኣብ ገዛ ዓጽዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም እንዲሁ አደረጉ፤ የሚያጠቡትን ሁለቱን ላሞች ወሰዱ፤ በሰረገላውም ጠመዱአቸው፤ እንቦሶቻቸውንም በቤት ዘጉባቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዎቹም እንዲሁ አደረጉ፤ የሚያጠቡትን ሁለቱን ላሞች ወሰዱ፥ በሰረገላም ጠመዱአቸው፥ እንቦሶቻቸውንም በቤት ዘጉባቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም እንደዚሁ አደረጉ። ሁለቱን ላሞች ወስደው በሠረገላው ጠመዷቸው፤ እንቦሶቻቸውንም በቤት ውስጥ ዘጉባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሄዋዳን ኦድኖ፤ ኡንቱንቱ ንያ ላኡ ሚዛቱዋ አኪደ፥ ጋርያን ዋጼድኖ፤ ሚዛቱ ማራቱዋካ ሶን ጎርዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu hewaadan ootseeddino; unttunttu d'antsiyaa laa"u miizzatuwaa akkiide, gaariyan waas'eeddino; miizzatuu maratuwaakka son gorddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika isttas yootettida mala ooththida; nam7u miizata ekkidi istta bolla gaareza waaxida; istti marata keeththaa gordida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኢስታስ ዮቴቲዳ ማላ ኦዳ፤ ናምኡ ሚዛታ ኤኪዲ ኢስታ ቦላ ጋሬዛ ዋጺዳ፤ ኢስቲ ማራታ ኬ ጎርዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጌተትዳይሳዳ ኦዶሶና፤ ናምኡ ንያ ሚዛታ ኤክድ፥ ጋረን ዋፅዶሶና፤ ማራታ ሶ ዛሪድ ጎርድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti geetetidaysada oothidosona; nam7u dhanthiya miizata ekidi, gaaren waaxidosona; marata soo zaaridi gordidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም እንደዚሁ አደረጉ። ሁለቱን ላሞች ወስደው በሠረገላው ጠመዷቸው፤ እንቦሶቻቸውንም በቤት ውስጥ ዘጉባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም እንደ ተነገራቸው አደረጉ፤ ሁለት ላሞች ወስደው ሠረገላ በታሰረበት ቀንበር ጠመዱአቸው፤ እንቦሶቻቸውንም ወደ በረት መልሰው ዘጉባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰባት ከዓ ኸምኡ ገበሩ። ነተን ክልተ ዘጥብዋ ኣላሕም ወሲዶም ኣብቲ ሰረገላ ፀመድወን፤ ነተን ብተያተን ድማ ኣብ ቤት ዓፀውወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰባት ከኣ ከምኡ ገበሩ። ክልተ ዜጥብዋ ላም ወሲዶም ኣብቲ ሰረገላ ቘረንወን፡ ነተን ኣባትየን ድማ ኣብ ቤት ዐጸውወን። |