1 Samuel 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ ተሰኪሞም ምስ ከዱ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ብዓቢ ጥፍኣት ኣንጻር እታ ኸተማ ነበረት። ክፍልታት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሄደችም በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በከተማዪቱ ላይ መጣች፤ ታላቅ ሁከትም ሆነ፤ የከተማዪቱንም ሰዎች ታላቁንም ታናሹንም መታ፤ የውስጥ አካላቸውንም በእባጭ መታቸው፤ የጌት ሰዎችም የውስጥ አካላቸውን ምስል ሠሩ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተሸከሙትም በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በታላቅ ድንጋጤ በከተማይቱ ላይ ሆነች፤ ከታናሹም እስከ ታላቁ ድረስ የከተማይቱን ሰዎች መታ፥ እባጭም መጣባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ታቦቱን ወደዚያ ከወሰዱትም በኋላ የጌታ እጅ በከተማዪቱ ላይ ሆነ፤ ታላቅ መሸበርም አመጣባቸው፤ ሕፃን ሽማግሌ ሳይል ሕዝቡን በእባጭ መቅሠፍት መታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታቦታይ ጋተ ጋኬዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ኩሺ ሄ ካታማ ቦላ ዎልቃሚደ፥ ሎይ ዎልቃማ ዳጋንዋ ዳጋንዳ፤ ያቲደ ካታማን ደእያ አሳ ናናቱዋፐ ጭማ ጋካናዉ ጋፉዋ ሀርግያን ሾጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Taabootay Gaate gakkeeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa kushii he katamaa bolla wolk'k'aamiidde, loytsi wolk'k'aama dagantsuwaa dagantseedda; yaatiide kataman de'iyaa asaa naanatuwaappe c'imaa gakkanaw gaafuwaa harggiyaan shoc'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istti Caaqo Qaala Taabotaa hee efidaappe guye Xoossa kushey katamay bolla deexxidi gita shiro istta bolla ehides; Yidhanne cima gontta deraa kixan shocides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ጫቆ ቃላ ታቦታ ሄ ኤፊዳፔ ጉዬ ጾሳ ኩሼይ ካታማይ ቦላ ዴጺዲ ጊታ ሺሮ ኢስታ ቦላ ኤሂዴስ፤ ዪኔ ጪማ ጎንታ ዴራ ኪጻን ሾጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታቦተይ ጋተ ጋክዳፐ ጉየ፥ ጎዳ ኩሸይ ሄ ካታማ ቦላ ዴፅድ፥ ዳሮ ዳጋንስ። ካታማን ደእያ አሳ ናአፐ ጭማ ጋካናዉ ክፃ ሀርገን ሾጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Taabotey Gaate gakidaape guye, Godaa kushey he katamaa bolla deexidi, daro daganthis. Kataman de7iya asaa na7ape cima gakanaw kixa hargen shocis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ታቦቱን ወደዚያ ከወሰዱት በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በከተማዪቱ ላይ ሆነ፤ ታላቅ መሸበርም አመጣባቸው፤ ሕፃን ሽማግሌ ሳይል ሕዝቡን በዕባጭ መታ ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የቃል ኪዳኑ ታቦት እዚያ ከደረሰ በኋላ እግዚአብሔር ያቺንም ከተማ ጭምር ቀጣ፤ ሕዝብዋንም በብርቱ አስጨነቀ። ሕፃኑንም ሽማግሌውንም ሳይለይ ሕዝቡን ሁሉ በአንድነት በእብጠት በሽታ ቀጣቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ጌት ምስ ወሰድዎ ኸዓ እግዚኣብሄር ነታ ኸተማ ብዓብዪ ድንጋፀ ቐፅዓ፤ እቶም ህዝቢ እታ ኸተማ ኸዓ ብየመና ዓብዪ ፍርሒ ኣዕገርገሩ። ንሰብ እታ ኸተማውን፥ ካብ ንእሽተይ ክሳዕ ዓብዪ ብሕማም ሕበጥ ቀፅዖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ምስ ኣግለስዎ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብታ ኸተማ ንኣዝዩ ዓብዪ ዕግርግር ኰነት፡ ንሰብ እታ ኸተማ፡ ካብ ንእሽቶ ኽሳዕ ዓብዪ፡ ወቕዖም፡ ሕበጥ ድማ ወጾም። |