1 Samuel 5:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ፡ ተሰኪሞም ምስ ከዱ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ብዓቢ ጥፍኣት ኣንጻር እታ ኸተማ ነበረት። ክፍልታት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሄ​ደ​ችም በኋላ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ በከ​ተ​ማ​ዪቱ ላይ መጣች፤ ታላቅ ሁከ​ትም ሆነ፤ የከ​ተ​ማ​ዪ​ቱ​ንም ሰዎች ታላ​ቁ​ንም ታና​ሹ​ንም መታ፤ የው​ስጥ አካ​ላ​ቸ​ው​ንም በእ​ባጭ መታ​ቸው፤ የጌት ሰዎ​ችም የው​ስጥ አካ​ላ​ቸ​ውን ምስል ሠሩ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከተሸከሙትም በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በታላቅ ድንጋጤ በከተማይቱ ላይ ሆነች፤ ከታናሹም እስከ ታላቁ ድረስ የከተማይቱን ሰዎች መታ፥ እባጭም መጣባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ታቦቱን ወደዚያ ከወሰዱትም በኋላ የጌታ እጅ በከተማዪቱ ላይ ሆነ፤ ታላቅ መሸበርም አመጣባቸው፤ ሕፃን ሽማግሌ ሳይል ሕዝቡን በእባጭ መቅሠፍት መታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ታቦታይ ጋተ ጋኬዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ኩሺ ሄ ካታማ ቦላ ዎልቃሚደ፥ ሎይ ዎልቃማ ዳጋንዋ ዳጋንዳ፤ ያቲደ ካታማን ደእያ አሳ ናናቱዋፐ ጭማ ጋካናዉ ጋፉዋ ሀርግያን ሾጬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Taabootay Gaate gakkeeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa kushii he katamaa bolla wolk'k'aamiidde, loytsi wolk'k'aama dagantsuwaa dagantseedda; yaatiide kataman de'iyaa asaa naanatuwaappe c'imaa gakkanaw gaafuwaa harggiyaan shoc'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin istti Caaqo Qaala Taabotaa hee efidaappe guye Xoossa kushey katamay bolla deexxidi gita shiro istta bolla ehides; Yidhanne cima gontta deraa kixan shocides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ጫቆ ቃላ ታቦታ ሄ ኤፊዳፔ ጉዬ ጾሳ ኩሼይ ካታማይ ቦላ ዴጺዲ ጊታ ሺሮ ኢስታ ቦላ ኤሂዴስ፤ ዪኔ ጪማ ጎንታ ዴራ ኪጻን ሾጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ታቦተይ ጋተ ጋክዳፐ ጉየ፥ ጎዳ ኩሸይ ሄ ካታማ ቦላ ዴፅድ፥ ዳሮ ዳጋንስ። ካታማን ደእያ አሳ ናአፐ ጭማ ጋካናዉ ክፃ ሀርገን ሾጭስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Taabotey Gaate gakidaape guye, Godaa kushey he katamaa bolla deexidi, daro daganthis. Kataman de7iya asaa na7ape cima gakanaw kixa hargen shocis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ታቦቱን ወደዚያ ከወሰዱት በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በከተማዪቱ ላይ ሆነ፤ ታላቅ መሸበርም አመጣባቸው፤ ሕፃን ሽማግሌ ሳይል ሕዝቡን በዕባጭ መታ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የቃል ኪዳኑ ታቦት እዚያ ከደረሰ በኋላ እግዚአብሔር ያቺንም ከተማ ጭምር ቀጣ፤ ሕዝብዋንም በብርቱ አስጨነቀ። ሕፃኑንም ሽማግሌውንም ሳይለይ ሕዝቡን ሁሉ በአንድነት በእብጠት በሽታ ቀጣቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ጌት ምስ ወሰድዎ ኸዓ እግዚኣብሄር ነታ ኸተማ ብዓብዪ ድንጋፀ ቐፅዓ፤ እቶም ህዝቢ እታ ኸተማ ኸዓ ብየመና ዓብዪ ፍርሒ ኣዕገርገሩ። ንሰብ እታ ኸተማውን፥ ካብ ንእሽተይ ክሳዕ ዓብዪ ብሕማም ሕበጥ ቀፅዖም።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ምስ ኣግለስዎ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብታ ኸተማ ንኣዝዩ ዓብዪ ዕግርግር ኰነት፡ ንሰብ እታ ኸተማ፡ ካብ ንእሽቶ ኽሳዕ ዓብዪ፡ ወቕዖም፡ ሕበጥ ድማ ወጾም።