1 Samuel 5:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ልኢኾም ንዅሎም መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ተኣኪቦም፡ ታቦት ኣምላኽ እስራኤል እንታይ ንገብሮ፧ ንሳቶም ድማ፡ ታቦት ኣምላኽ እስራኤል ናብ ጋት ይውሰድ፡ ኢሎም መለሱ። ታቦት ኣምላኽ እስራኤል ድማ ናብኡ ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልከ​ውም የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን አለ​ቆች ወደ እነ​ርሱ ሰበ​ሰ​ቡና፥ “በእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ታቦት ምን እና​ድ​ርግ?” አሉ፤ የጌት ሰዎ​ችም፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ታቦት ወደ እኛ ትዙር” ብለው መለሱ። የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ታቦ​ትም ወደ ጌት ሄደች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልከውም የፍልስጥኤማውያንን አለቆች ሁሉ ወደ እነርሱ ሰበሰቡና። በእስራኤል አምላክ ታቦት ምን እናድርግ? አሉ፤ እነርሱም። የእስራኤል አምላክ ታቦት ወደ ጌት ይዙር ብለው መለሱ። የእስራኤልንም አምላክ ታቦት ወደዚያ ተሸከሙት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ የፍልስጥኤማውያንን ገዢዎች በሙሉ ጠርተው፥ “የእስራኤልን አምላክ ታቦት ምን እናድርገው?” ሲሉ ጠየቁ። እነርሱም፥ “የእስራኤልን አምላክ ታቦት ወደ ጋት ውሰዱት” አሏቸው። ስለዚህ የእስራኤልን አምላክ ታቦት ወሰዱት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ ካፓቱዋ ኡባ ባረንቱኮ ጼስ ሺሺደ፥ “እስራኤልያ ጾሳ ታቦታ ዋታኔ?” ያጊደ ኦቼድኖ። ሽን ካፓቱ፥ “እስራኤልያ ጾሳ ታቦታይ ጋተ ጌተትያ ካታማ ቦ” ያጊደ ዛሬድኖ። ያትና፥ እስራኤልያ ጾሳ ታቦታ ጋተ አፌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema kaappatuwaa ubbaa barenttukko s'eesi shiishshiide, «Israa'eeliyaa S'oossaa Taabootaa waatanee?» yaagiide oochcheeddino. Shin kaappatuu, «Israa'eeliyaa S'oossaa Taabootay Gaate geetettiyaa katamaa bo» yaagiide zaareeddino. Yaatina, Israa'eeliyaa S'oossaa Taabootaa Gaate afeedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Filisxeeme dere ayssizayta ubbaa xeygisidi «Isra7eele Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa wosttinoo?» gi oychchida. Isttika zaaridi, «Isra7eele Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa Geete efte» gida. Hessa gishshas Isra7eele Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa efida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ፊሊስጼሜ ዴሬ ኣይሲዛይታ ኡባ ጼይጊሲዲ «ኢስራኤሌ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ዎስቲኖ?» ጊ ኦይቺዳ። ኢስቲካ ዛሪዲ፥ «ኢስራኤሌ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ጌቴ ኤፍቴ» ጊዳ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ኤፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እቻሹ ፍልስፄመ ሀላቃታ ኡባ ፄግድ፥ “እስራኤለ ፆሳ ታቦትያ ዋትኖ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ሀላቃት፥ “እስራኤለ ፆሳ ታቦተይ ጋተ ካታማ ቦ” ያግድ ዛርዶሶና። እስራኤለ ፆሳ ታቦትያ ጋተ ኤፍዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ichashu Filisxeeme halaqata ubbaa xeegidi, “Isra7eele Xoossaa Taabotiya waatino?” yaagidi oychidosona. Halaqati, “Isra7eele Xoossaa Taabotey Gaate katamaa boo” yaagidi zaaridosona. Isra7eele Xoossaa Taabotiya Gaate efidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ የፍልስጥኤማውያንን ገዦች በሙሉ ጠርተው፣ “የእስራኤልን አምላክ ታቦት ምን እናድርገው?” ሲሉ ጠየቁ። እነርሱም፣ “የእስራኤልን አምላክ ታቦት ወደ ጌት ውሰዱት” አሏቸው። ስለዚህ የእስራኤልን አምላክ ታቦት ወሰዱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ምክንያት ወደ አምስቱ የፍልስጥኤማውያን ነገሥታት መልእክተኞች ልከው በማስጠራት “ስለ እስራኤል አምላክ የቃል ኪዳን ታቦት ምን እናድርግ” ብለው ጠየቁአቸው። እነርሱም “ወደ ጋት ውሰዱት” ብለው መለሱላቸው፤ ስለዚህም ጋት ተብላ ወደምትጠራው ወደ ሌላይቱ የፍልስጥኤማውያን ከተማ ወሰዱት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ልኡኻት ሰዲዶም ከዓ ንዅሎም ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያን ኣኪቦም፥ “ንታቦት ኣምላኽ እስራኤል እንታይ ንግበሮ” በሉ። ንሳቶም ከዓ “ታቦት ኣምላኽ እስራኤል ናብ ጌት ይኺድ” በሉ። ስለዙይ ንታቦት ኣምላኽ እስራኤል ናብኡ ኣግለስዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ልኡኻት ሰዲዶም ከኣ ንዂሎም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ኣኪቦም፡ ንታቦት ኣምላኽ እስራኤል እንታይ ንግበሮ በሉ። ንሳቶም ከኣ፡ ታቦት ኣምላኽ እስራኤል ናብ ጋት የልግስ፡ በሉ። ስለዚ ንታቦት ኣምላኽ እስራኤል ናብኣ ኣግለስዎ።