1 Samuel 5:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢድ እግዚኣብሄር ግና ካብ ኣሽዶድ ኰይና ኸበደቶም፡ ንሱ ድማ ኣጥፍኦም፡ ብኣስያፍ ድማ ሰዓሮም፡ ማለት ንኣሽዶድን ግዝኣታን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም እጅ በአዛጦን ሰዎች ላይ ከበደች፤ ክፉም ነገር አመጣችባቸው፤ በእነርሱም ላይ በመርከቦች ውስጥ ወጣ፤ የአዛጦንንና የአውራጃዎችዋንም ሰዎች የውስጥ አካላቸውን በዕባጭ መታ፤ በከተሞቻቸውም መካከል አይጦች ወጡ፤ በከተማውም ታላቅ መቅሠፍት ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም እጅ በአዛጦን ሰዎች ላይ ከበደች፥ አጠፋቸውም፥ አዛጦንንና ድንበራቸውንም በእባጭ መታቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ እጅ በአሸዶድ ሕዝብና በአካባቢዋ ላይ ጠነከረ፤ እርሱም ጥፋት አመጣባቸው፤ በዕባጭም መቅሠፍት መታቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሽዶዳ ካታማ ቦላነ ሄዋ ሄራን ደእያ አሳ ቦላ መና ጎዳ ኩሺ ዎልቃሜዳ፤ ጾሳይ ኡንቱንቱ ቦላን ቦሻ የዲደ፥ ጋፉዋ ሀርግያን ኡንቱንታ ሙሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ashddooda katamaa bollanne hewaa heeraan de'iyaa asaa bolla Med'inaa Godaa kushii wolk'k'aameedda; S'oossay unttunttu bollan boshaa yeddiide, gaafuwaa harggiyaan unttuntta mureedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA kushey Ashdoode dere bollanne iza gutata bolla deexxides; izikka istta bolla bash ehides; kixan shocides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኩሼይ ኣሽዶዴ ዴሬ ቦላኔ ኢዛ ጉታታ ቦላ ዴጺዴስ፤ ኢዚካ ኢስታ ቦላ ባሽ ኤሂዴስ፤ ኪጻን ሾጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሽዶዳ ካታማ ቦላነ እያ ሄራን ደእያ አሳ ቦላ ጎዳ ኩሸይ ዴፅስ፤ ጎዳይ ክፃ ሀርገ የድድ ኤንታ ሴርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ashdooda katamaa bollanne iya heeran de7iya asaa bolla Godaa kushey deexis; Goday kixa harge yeddidi enta seeris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር እጅ በአሽዶድ ሕዝብና በአካባቢዋ ላይ ጠነከረ፤ እርሱም ጥፋት አመጣባቸው፤ በዕባጭም መታቸው ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም የአሽዶድን ሕዝብ በብርቱ አስጨነቃቸው፤ እነርሱንና በዙሪያቸው ያሉትን ሕዝብ ሁሉ በእባጭ መቅሠፍት ቀጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መቕፃዕቲ እግዚኣብሄር ድማ ንሰብ ኣዛጦን ከበደቶም፤ ንኣኣቶምን ነቶም ኣብ ዙርያኦም ዘለዉ ህዝብን ብሕበጥ ወቒዑ ኣጥፍኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኢድ እግዚኣብሄር ድማ ንኣሽዶዳውያን ከበደቶም፡ ንኣሽዶድን ንዶባታን ብሕበጥ ወቒዑ ኣጥፍኦም። |