1 Samuel 5:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ድማ እዮም ታቦት ኣምላኽ ናብ ኬክሮን ዝለኣኹ። ታቦት እግዚኣብሔር ናብ ኤክሮን እናመጸ ከሎ ድማ፡ ኤክሮናውያን፡ ንዓናን ንህዝብናን ክቐትሉልና፡ ታቦት ኣምላኽ እስራኤል ኣምጺኦምልና፡ ኢሎም ጨደሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ታቦት ወደ አስ​ቀ​ሎና ላኩ​አት። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ወደ አስ​ቀ​ሎና በመ​ጣች ጊዜ አስ​ቀ​ሎ​ና​ው​ያን፥ “እኛ​ንና ሕዝ​ባ​ች​ንን ልታ​ስ​ገ​ድ​ሉን የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ ታቦት ለምን አመ​ጣ​ች​ሁ​ብን?” ብለው ጮኹ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርንም ታቦት ወደ አስቀሎና ሰደዱት። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ አስቀሎና በመጣ ጊዜ አስቀሎናውያን። እኛንና ሕዝባችንን ሊገድሉ የእስራኤልን አምላክ ታቦት አመጡብን ብለው ጮኹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ ዔቅሮን ሰደዱት። የእግዚአብሔር ታቦት ዔቅሮን በገባ ጊዜም፥ የዔቅሮን ሕዝብ፥ “የእስራኤልን አምላክ ታቦት ያመጡብን እኛንና ሕዝባችንን ለማስፈጀት ነው” በማለት ጮኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳ ታቦታ ኤቅሮና ካታማ የዴድኖ። ጾሳ ታቦታይ ኤቅሮና ገልያ ዎደ፥ ኤቅሮና አሳቱ ሀዋዳን ያጊደ ዋሴድኖ፤ “ኑናነ ኑ አሳ ዎናዉ እስራኤልያ ጾሳ ታቦታ ኑኮ አሄድኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, S'oossaa Taabootaa Ek'iroona katamaa yeddeeddino. S'oossaa Taabootay Ek'iroona geliyaa wode, Ek'iroona asatuu hawaadan yaagiide waasseeddino; «Nuunanne nu asaa wod'anaw Israa'eeliyaa S'oossaa Taabootaa nuukko aheeddino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa Aqaroone yeddida; Taabotay hee gakki gelishin Aqaroone derey, «Isra7eele Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa istti nu bolla ehiday nunanne nu deraa wursanaassa» giidi waassida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ኣቃሮኔ ዬዲዳ፤ ታቦታይ ሄ ጋኪ ጌሊሺን ኣቃሮኔ ዴሬይ፥ «ኢስራኤሌ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ኢስቲ ኑ ቦላ ኤሂዳይ ኑናኔ ኑ ዴራ ዉርሳናሳ» ጊዲ ዋሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ፆሳ ታቦትያ ኤቅሮና ካታማ የድዶሶና። ፆሳ ታቦተይ ኤቅሮና ገልያ ዎደ፥ ኤቅሮና አሳይ፥ “ኑናነ ኑ አሳ ይሳናዉ እስራኤለ ፆሳ ታቦትያ ኑኮ ኤህዶሶና” ያግድ ዋስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Xoossaa Taabotiya Eqroona katama yeddidosona. Xoossaa Taabotey Eqroona geliya wode, Eqroona asay, “Nunanne nu asaa dhaysanaw Isra7eele Xoossaa Taabotiya nuuko ehidosona” yaagidi waassidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ አቃሮን ሰደዱት። የእግዚአብሔር ታቦት እዚያ ሲገባም፣ የአቃሮን ሕዝብ፣ “የእስራኤልን አምላክ ታቦት ያመጡብን እኛንና ሕዝባችንን ለማስፈጀት ነው” በማለት ጮኹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም የቃል ኪዳኑ ታቦት ዔቅሮን ተብላ ወደምትጠራው ወደ ሌላይቱ የፍልስጥኤማውያን ከተማ እንዲወሰድ አደረጉ፤ ነገር ግን እዚያ በደረሰ ጊዜ ኗሪዎቹ እየጮኹ በማልቀስ “የእስራኤልን አምላክ የቃል ኪዳን ታቦት ወደዚህ ያመጡብን እኛን ሁላችንን ለመፍጀት አስበው ነው!” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንታቦት እግዚኣብሄር ናብ ኣስቀሎና ሰደድዎ። እቲ ታቦት ኣምላኽ ናብ ኣስቀሎና ምስ መፀ፥ እቶም ኣስቀሎናውያን “ንኣናን ንህዝብናን ምእንቲ ኽቐትሉናስ፥ ታቦት ኣምላኽ እስራኤል ኣምፂኦምልና” ኢሎም ኣእወዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንታቦት ኣምላኽ ናብ ዔቅሮን ሰደድዎ። ኰነ ኸኣ፡ እቲ ታቦት ኣምላኽ ናብ ዔቅሮን ምስ መጸ፡ እቶም ዔቅሮናውያን፡ ንኣናን ንህዝብናን ምእንቲ ኪቐትሉናስ፡ ታቦት ኣምላኽ እስራኤል ኣምጺኦምልና፡ ኢሎም ጨርሑ።