1 Samuel 4:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ፍልስጥኤማውያን፡ ንእብራውያን ከምቲ ንእብራውያን ንኸይተገልግልዎም፡ ኣጆኹም፡ ከም ሰብ ድማ ደው በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ሆይ! በርቱ፤ ጐብዙ፤ እና​ንተ ባሪ​ያ​ዎች እን​ዳ​ደ​ረ​ጋ​ች​ኋ​ቸው ዕብ​ራ​ው​ያን ባሪ​ያ​ዎች እን​ዳ​ያ​ደ​ር​ጓ​ችሁ በርቱ፤ ተዋጉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ፍልስጥኤማውያን ሆይ፥ አይዞአችሁ፥ ጎብዙ፤ እናንተ ባሪያዎች እንዳደረጋችኋቸው ዕብራውያን ባሪያዎች እንዳያደርጉአችሁ ጎብዙ፥ ተዋጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍልስጥኤማውያን ሆይ፤ በርቱ! ወንድነታችሁም ይታይ፤ ያለዚያ ባርያ እንዳደረጋችኋቸው ሁሉ፥ ዕብራውያን እናንተን መልሰው ባርያ ያደርጓችኋል። ስለዚህ በወንድነት ጠንክራችሁ ተዋጉ!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቶ ፕልስጼማቶ፥ ምንተ! አሳዳን ኦለትተ! ሄዌ ዮፐ፥ ህንተንቱ ኡንቱንታ ካሰ አይለተን ሞዴዳዋዳን፥ ኡንቱንቱካ ህንተንታ ሞዳናዋንታ። ሄዋ ድራዉ፥ አሳዳን ኦለትተ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenttoo Piliss's'eematoo, minnite! Asaadan olettite! Hewe d'ayooppe, hinttenttu unttuntta kase ayiletetsan mooddeeddawaadan, unttunttukka hinttentta mooddanawantta. Hewaa diraw, asaadan olettite!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme asawu, minnite! Intte addeteththi eretto! Histtontta aggiko intte kase istta ayllesida mala Ibraawe asay inttena ayllesana; intte addeteththi eretto, olettite!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜ ኣሳዉ፥ ሚኒቴ! ኢንቴ ኣዴቴ ኤሬቶ! ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢንቴ ካሴ ኢስታ ኣይሌሲዳ ማላ ኢብራዌ ኣሳይ ኢንቴና ኣይሌሳና፤ ኢንቴ ኣዴቴ ኤሬቶ፥ ኦሌቲቴ!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ ፍልስፄመቶ፥ ምንተ! አደ ግድተ! ሄስ ሀኖና እፅኮ፥ ህንተ ኤንታ ካሰ አይለተን ሃርዳይሳዳ ኤንቲ ህንተና ሃራና። አደ ግድተ፤ ኦለትተ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno Filisxeemeto, minnite! Adde gidite! Hessi hanonna ixiko, hinte enta kase aylletethan haaridaysada enti hintena haarana. Adde gidite; oletite” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍልስጥኤማውያን ሆይ፤ በርቱ ወንድነታችሁም ይታይ፤ አለዚያ ባሪያ እንዳደረጋችኋቸው ሁሉ፣ ዕብራውያን እናንተን መልሰው ባሪያ ያደርጓችኋል። ወንድነታችሁ ይታይ፤ ተዋጉ!”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፍልስጥኤማውያን ሆይ! እንግዲህ በርቱ! ጠንክሩ! ይህ ካልሆነ ቀድሞ እነርሱ የእኛ ባሪያዎች እንደ ነበሩ ሁሉ እኛም ደግሞ የዕብራውያን ባርያዎች ሆነን መቅረታችን ነው፤ ስለዚህ በወንድነት ጠንክራችሁ ተዋጉ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ፍልስጥኤማውያን፥ ከምቲ ንሳቶም ባሮትኩም ዝነበሩ፥ ንስኻትኩም ከዓ ባሮት ዕብራውያን ከይትኾኑስ፥ ፅንዑ፤ ሰብኡት ኩኑ፤ እወ፥ ሰብኡት ኩኑ፤ ተዋግኡ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ፍልስጥኤማውያን፡ ከምቲ ንሳቶም ባሮትኩም ዝነበሩ፡ ንስኻትኩም ከኣ ባሮት እብራውያን ከትኾኑስ፡ ጽንዑ፡ ሰብኡት ኩኑ፡ እወ ሰብ ኡትኩኑ፡ ተዋግኡ።