1 Samuel 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ ኣምላኽ ናብ ሰፈር ኣትዩ፡ ስለ ዝበሉ፡ ፈርሁ። ይብሉ ድማ፥ ወይለና! ምኽንያቱ ከምዚ ዓይነት ነገር ቅድሚ ሕጂ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም ፈርተው፥ “አማልክት ወደ እነርሱ ወደ ሰፈር መጥተዋል” አሉ። ደግሞም እንዲህ አሉ፥ “ወዮልን! አቤቱ፥ ዛሬ አድነን፤ ከዚህ አስቀድሞ እንዲህ ያለ ነገር አልሆነምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም ፈርተው። እግዚአብሔር ወደ ሰፈር መጥቶአል አሉ። ደግሞም እንዲህ አሉ። ወዮልን፤ ከዚህ አስቀድሞ እንዲህ ያለ ነገር አልሆነም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፍልስጥኤማውያንም ፈርተው እንዲህ አሉ፤ “አምላክ ወደ ሰፈሩ መጥቷል፤ ወዮልን! ከዚህ አስቀድሞ እንዲህ ዓይነት ነገር አጋጥሞን አያውቅም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ጾሳይ ኡንቱንቱ ሺቄዳ ሳኣ ዬዳ። አየ አና ኑኖ! ሀዋ ማላባይ ሀዋፐ ካሰ ሀን ኤረና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaageeddino; «S'oossay unttunttu shiik'k'eedda sa'aa yeedda. Aayye ana nuunoo! Hawaa malabay hawaappe kase hani erenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asay babbidi, «Xoossi istta guta yida gishshas nuus aayye ana! Hayssa malay nunara gaytti erenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኣሳይ ባቢዲ፥ «ጾሲ ኢስታ ጉታ ዪዳ ጊሻስ ኑስ ኣዬ ኣና! ሃይሳ ማላይ ኑናራ ጋይቲ ኤሬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይድ ሀይሳዳ ያግዶሶና፤ “ፆሳይ ኤንታ ጉታ ይስ፤ ኑና አየ! ሀይሳ መላባይ ሀይሳፈ ካሰ ሀን ኤረና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayyidi haysada yaagidosona; “Xoossay enta gutaa yis; nuna ayye! Haysa melabay haysafe kase hani erenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያንም ፈርተው እንዲህ አሉ፤ “አምላክ ወደ ሰፈሩ መጥቷል፤ ወዮልን! እንዲህ ዐይነት ነገር ገጥሞን አያውቅም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፈርተው እንዲህ አሉ፦ “ከአማልክት አንዱ ወደ እነርሱ ሰፈር መጥቶአል፤ እንግዲህ ወዮልን! ከዚህ በፊት እንዲህ ያለ ሁኔታ ደርሶብን አያውቅም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን የመና ፈርሑ፤ “ኣምላኽ ናብ ሰፈሮም መፂኡ እዩ” እውን በሉ። ንሳቶም ከዓ “ቅድሚ ሕዚ ኸምዙይ ዝበለ ነገር ኮይኑ ኣይፈልጥን እሞ፥ ወይለና! |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያስ ከኣ፡ ኣምላኽ ናብ ሰፈር መጺኡ እዩ፡ ኢሎም ብዙሕ ፈርሁ። በሉ ድማ፡ ቅድሚ ሕጂ ኸምዚ ዝበለ ነገር ኣይኰነን እሞ ወይለና። |