1 Samuel 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ድማ ድምጺ እቲ ጭድርታ ምስ ሰምዑ፡ እዚ ዓብዪ ጭድርታ እዚ ኣብ ሰፈር እብራውያን እንታይ ትርጕም ኣለዎ፧ ታቦት እግዚኣብሄር ድማ ናብቲ ሰፈር ከም ዝኣተወ ተረድኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍልስጥኤማውያንም የእልልታውን ድምፅ በሰሙ ጊዜ፥ “በዕብራውያን ሰፈር ያለው ይህ ታላቅ የእልልታ ድምፅ ምንድን ነው?” አሉ። የእግዚአብሔርም ታቦት ወደ ሰፈሩ እንደ ደረሰች አስተዋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም የእልልታውን ድምፅ በሰሙ ጊዜ። በዕብራውያን ሰፈር ያለው ይህ ታላቅ የእልልታ ድምፅ ምንድር ነው? አሉ። የእግዚአብሔርም ታቦት ወደ ሰፈሩ እንደገባ አስተዋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፍልስጥኤማውያንም ይህን ታላቅ የሆታ ድምፅ ሲሰሙ፥ “በዕብራውያን ሰፈር የምንሰማው ይህ ሁሉ የሆታ ድምፅ ምንድነው?” ሲሉ ጠየቁ። የጌታም ታቦት ወደ ሰፈር መምጣቱን በተረዱ ጊዜ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱዋ ጫቡዋ ፕልስጼማቱ ስሲደ፥ “ሀዌ እብራዌቱ ሺቄድኖ ሳን ስሰትያ፥ ዎልቃማ ዋላሳይ አዬ?” ያጌድኖ። መና ጎዳ ታቦታይ ኡንቱንቱ ሺቄዳ ሳኣ ዬዳዋ ፕልስጼማቱ ኤሪደ ያዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuwaa c'abbuwaa Piliss's'eematuu sisiide, «Hawe Ibraawetuu shiik'k'eeddasan sisettiyaa, wolk'k'aama walassay ayee?» yaageeddino. Med'inaa Godaa Taabootay unttunttu shiik'k'eedda sa'aa yeeddawaa Piliss's'eematuu eriide yayyeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asay hessa wolqqama waasoza siyidi, «Hayssi Isra7eele asay dizason nu siyiza wolqqama waasoy ay waasoo?» gi oychchida; GODAA Caaqo Qaala Taabotay hee yidayssa eridi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኣሳይ ሄሳ ዎልቃማ ዋሶዛ ሲዪዲ፥ «ሃይሲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ዲዛሶን ኑ ሲዪዛ ዎልቃማ ዋሶይ ኣይ ዋሶ?» ጊ ኦይቺዳ፤ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ሄ ዪዳይሳ ኤሪዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለታ ዋሱዋ ፍልስፄመት ስእድ፥ “እብራወታ ጉታን ስኤትያ ዎልቃማ ዋሶይ አይቤ?” ያግዶሶና። ጎዳ ታቦተይ ኤንታ ጉታ ይዳይሳ ፍልስፄመት ኤርዳ ዎደ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleta waasuwa Filisxeemeti si7idi, “Ibraaweta gutan si7etiya wolqaama waasoy aybee?” yaagidosona. Godaa Taabotey enta gutaa yidaysa Filisxeemeti erida wode, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያንም ይህን ታላቅ ጩኸት ሲሰሙ፣ “በዕብራውያን ሰፈር የምንሰማው ይህ ሁሉ ጩኸት ምንድን ነው?” ሲሉ ጠየቁ። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ ሰፈር መምጣቱን በተረዱ ጊዜ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፍልስጥኤማውያንም ያንን የእልልታ ድምፅ ሰምተው “በዕብራውያን ሰፈር የምንሰማው ይህ ታላቅ የእልልታ ድምፅ ምን ይሆን?” ተባባሉ፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ወደ ዕብራውያን ሰፈር መምጣቱንም ባወቁ ጊዜ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን ከዓ እቲ ድምፂ ዕልልታ ምስ ሰምዑ “እዝ ኣብ ሰፈር ዕብራውያን ዝስማዕ ዘሎ ድምፂ ብዙሕ ዕልልታስ እንታይ ኮን እዩ?” በሉ። ታቦት እግዚኣብሄር ናብ ሰፈሮም ከም ዝኣተወ ኸዓ ፈለጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ከኣ እቲ ድምጺ እልልታ ምስ ሰምዑ፡ እዚ ኣብ ሰፈር እስራውያን ዘሎ ድምጺ ብዙሕ እልልታስ እንታይ ኰን እዩ፡ በሉ። ታቦት እግዚኣብሄር ናብ ሰፈር ከም ዝኣተወ ኸኣ ፈለጡ። |