1 Samuel 4:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍልስጥኤማውያን ድማ ድምጺ እቲ ጭድርታ ምስ ሰምዑ፡ እዚ ዓብዪ ጭድርታ እዚ ኣብ ሰፈር እብራውያን እንታይ ትርጕም ኣለዎ፧ ታቦት እግዚኣብሄር ድማ ናብቲ ሰፈር ከም ዝኣተወ ተረድኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም የእ​ል​ል​ታ​ውን ድምፅ በሰሙ ጊዜ፥ “በዕ​ብ​ራ​ው​ያን ሰፈር ያለው ይህ ታላቅ የእ​ል​ልታ ድምፅ ምን​ድን ነው?” አሉ። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ታቦት ወደ ሰፈሩ እንደ ደረ​ሰች አስ​ተ​ዋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያንም የእልልታውን ድምፅ በሰሙ ጊዜ። በዕብራውያን ሰፈር ያለው ይህ ታላቅ የእልልታ ድምፅ ምንድር ነው? አሉ። የእግዚአብሔርም ታቦት ወደ ሰፈሩ እንደገባ አስተዋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍልስጥኤማውያንም ይህን ታላቅ የሆታ ድምፅ ሲሰሙ፥ “በዕብራውያን ሰፈር የምንሰማው ይህ ሁሉ የሆታ ድምፅ ምንድነው?” ሲሉ ጠየቁ። የጌታም ታቦት ወደ ሰፈር መምጣቱን በተረዱ ጊዜ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤላቱዋ ጫቡዋ ፕልስጼማቱ ስሲደ፥ “ሀዌ እብራዌቱ ሺቄድኖ ሳን ስሰትያ፥ ዎልቃማ ዋላሳይ አዬ?” ያጌድኖ። መና ጎዳ ታቦታይ ኡንቱንቱ ሺቄዳ ሳኣ ዬዳዋ ፕልስጼማቱ ኤሪደ ያዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelatuwaa c'abbuwaa Piliss's'eematuu sisiide, «Hawe Ibraawetuu shiik'k'eeddasan sisettiyaa, wolk'k'aama walassay ayee?» yaageeddino. Med'inaa Godaa Taabootay unttunttu shiik'k'eedda sa'aa yeeddawaa Piliss's'eematuu eriide yayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme asay hessa wolqqama waasoza siyidi, «Hayssi Isra7eele asay dizason nu siyiza wolqqama waasoy ay waasoo?» gi oychchida; GODAA Caaqo Qaala Taabotay hee yidayssa eridi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜ ኣሳይ ሄሳ ዎልቃማ ዋሶዛ ሲዪዲ፥ «ሃይሲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ዲዛሶን ኑ ሲዪዛ ዎልቃማ ዋሶይ ኣይ ዋሶ?» ጊ ኦይቺዳ፤ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ሄ ዪዳይሳ ኤሪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለታ ዋሱዋ ፍልስፄመት ስእድ፥ “እብራወታ ጉታን ስኤትያ ዎልቃማ ዋሶይ አይቤ?” ያግዶሶና። ጎዳ ታቦተይ ኤንታ ጉታ ይዳይሳ ፍልስፄመት ኤርዳ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleta waasuwa Filisxeemeti si7idi, “Ibraaweta gutan si7etiya wolqaama waasoy aybee?” yaagidosona. Godaa Taabotey enta gutaa yidaysa Filisxeemeti erida wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍልስጥኤማውያንም ይህን ታላቅ ጩኸት ሲሰሙ፣ “በዕብራውያን ሰፈር የምንሰማው ይህ ሁሉ ጩኸት ምንድን ነው?” ሲሉ ጠየቁ። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ ሰፈር መምጣቱን በተረዱ ጊዜ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፍልስጥኤማውያንም ያንን የእልልታ ድምፅ ሰምተው “በዕብራውያን ሰፈር የምንሰማው ይህ ታላቅ የእልልታ ድምፅ ምን ይሆን?” ተባባሉ፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ወደ ዕብራውያን ሰፈር መምጣቱንም ባወቁ ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍልስጥኤማውያን ከዓ እቲ ድምፂ ዕልልታ ምስ ሰምዑ “እዝ ኣብ ሰፈር ዕብራውያን ዝስማዕ ዘሎ ድምፂ ብዙሕ ዕልልታስ እንታይ ኮን እዩ?” በሉ። ታቦት እግዚኣብሄር ናብ ሰፈሮም ከም ዝኣተወ ኸዓ ፈለጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ፍልስጥኤማውያን ከኣ እቲ ድምጺ እልልታ ምስ ሰምዑ፡ እዚ ኣብ ሰፈር እስራውያን ዘሎ ድምጺ ብዙሕ እልልታስ እንታይ ኰን እዩ፡ በሉ። ታቦት እግዚኣብሄር ናብ ሰፈር ከም ዝኣተወ ኸኣ ፈለጡ።