1 Samuel 4:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ናብቲ ሰፈር ምስ ኣተዉ፡ ሽማግለታት እስራኤል፡ ስለምንታይ እዩ እግዚኣብሄር ሎሚ ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ስዒሩና፧ ንኺድ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ሺሎ ኣምጽኣልና፡ ኣብ መንጎና እንተ መጸ ካብ ኢድ ጸላእትና ከድሕነና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ወደ ሰፈር በተመለሱ ጊዜ የእስራኤል ሽማግሌዎች፥ “ዛሬ እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ፊት ስለምን ጣለን? በፊታችን እንድትሄድ፥ ከጠላቶቻችንም እጅ እንድታድነን፥ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም ወደ ሰፈር በመጡ ጊዜ የእስራኤል ሽማግሌዎች። ዛሬ እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ፊት ስለ ምን መታን? በመካከላችን እንዲሄዱ፥ ከጠላቶቻችንም እጅ እንዲያድነን፥ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሠራዊቱ ወደ ሰፈር በተመለሰ ጊዜ የእስራኤል አለቆች፥ “ዛሬ ጌታ በፍልስጥኤማውያን እንድንሸነፍ ያደረገን ለምንድን ነው? አብሮን እንዲወጣ፥ ከጠላቶቻችንም እጅ እንዲያድነን የጌታን የኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦላንቻቱ ሺቄዳ ሳኣ ስሜዳ ዎደ፥ እስራኤልያ ጭማቱ፥ “ሀቼ መና ጎዳይ ኑና ፕልስጼማቱዋን አያዉ ጾንሴዴ? ኑናና ባናዳንነ ኑና ኑ ሞርከቱዋ ኩሽያፐ አሻናዳን ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ሴሎፐ አነ አሆይተ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Olanchchatuu shiik'eedda sa'aa simmeedda wode, Israa'eeliyaa c'imatuu, «Hachche Med'inaa Goday nuuna Piliss's'eematuwaan ayaw s'oonisseedee? Nuunana baanaadaninne nuuna nu morkkatuwaa kushiyaappe ashshanaadan S'oossaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa Seeloppe ane ahooytte» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ola asay ba guta guta simmida wode Isra7eele halaqati, «GODAY hach nuni Filisxeemetan xoonettana mala aazas ooththidee? Nunara issife kezidi nu morkketa kusheppe nuna ashshana mala GODAA Caaqo Qaala Taabotaa ane Seeloppe ekki yoos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦላ ኣሳይ ባ ጉታ ጉታ ሲሚዳ ዎዴ ኢስራኤሌ ሃላቃቲ፥ «ጎዳይ ሃች ኑኒ ፊሊስጼሜታን ጾኔታና ማላ ኣዛስ ኦዴ? ኑናራ ኢሲፌ ኬዚዲ ኑ ሞርኬታ ኩሼፔ ኑና ኣሻና ማላ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ኣኔ ሴሎፔ ኤኪ ዮስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦላንቾት ዱንካንዳ ጉታ ስምዳ ዎደ እስራኤለ ጭማት፥ “ሀች ጎዳይ ኑና ፍልስፄመታ ኩሸን አይስ አድ እምዴ? ኑራ ባና መላነ ኑ ሞርከታ ኩሸፐ ኑና አሻና መላ ጎዳ ታቦትያ ሴሎፐ አነ ኤሆስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Olanchoti dunkaanida gutaa simmida wode Isra7eele cimati, “Hachi Goday nuna Filisxeemeta kushen ayis aathidi immidee? Nuura baana melanne nu morketa kushepe nuna ashshana mela Godaa Taabotiya Seelope ane ehoos” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰራዊቱ ወደ ሰፈር በተመለሰ ጊዜ የእስራኤል አለቆች፣ “ዛሬ እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን እንድንሸነፍ ያደረገን ለምንድን ነው? አብሮን እንዲወጣ፣ ከጠላቶቻችንም እጅ እንዲያድነን የእግዚአብሔርን የኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከጦርነት የተረፉት ወደ ሰፈራቸው በተመለሱ ጊዜ የእስራኤል መሪዎች እንዲህ አሉ፤ “ዛሬ ፍልስጥኤማውያን እኛን ድል ያደርጉ ዘንድ እግዚአብሔር ስለምን ፈቀደላቸው? ከእኛ ጋር በመሄድ ከጠላቶቻችን እጅ ያድነን ዘንድ እንግዲህ እንሂድና የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ከሴሎ እናምጣ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ተዋጋእቲ ናብ ሰፈሮም ምስ ተመለሱ፥ እቶም ዓበይቲ እስራኤል፥ “ስለ ምንታይ ኮን እዩ እግዚኣብሄር ሎሚ ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ከም እንሰዓር ዝገበረና? እምበኣር ኣብ ማእኸልና ኾይኑ ኻብ ኢድ ፀላእትና ምእንቲ ኸድሕነና፥ ንታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ካብ ሴሎ ናባና ነምፅኣዮ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ህዝቢ ናብ ስፈሩ ምስ ተመልሰ፡ እቶም ዓበይቲ እስራኤል፡እግዚኣብሄር ስለምንታይ ኰን እዩ ሎሚ ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ዝሰዐረና፡ እምበኣርሲ ንታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ንሱ ኣብ ማእከልና ዀይኑ ካብ ኢድ ጻላእትና ምእንቲ ኼድሕነና፡ ካብ ሺሎ ናባና ነምጽኣዮ፡ በሉ። |