1 Samuel 4:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ወዲ ኢካቦድ ጸዊዓ ድማ ከምዚ በለቶ፦ ታቦት ኣምላኽ ስለ እተታሕዘ፡ ምእንቲ ሓሙኣን ሰብኣያን፡ እቲ ክብሪ ካብ እስራኤል ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስ​ዋም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ስለ ተማ​ረ​ከች፥ ስለ አማ​ቷና ስለ ባል​ዋም፦ የሕ​ፃ​ኑን ስም ዊቦ​ር​ኮ​ኢ​ቦት ብላ ጠራ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋም የእግዚአብሔር ታቦት ስለ ተማረከች ስለአማትዋና ስለ ባልዋም። ክብር ከእስራኤል ለቀቀ ስትል የሕፃኑን ስም። ኢካቦድ ብላ ጠራችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእግዚአብሔር ታቦት ስለ ተማረከ፥ ዐማቷና ባሏም ስለ ሞቱ፥ “ክብር ከእስራኤል ተለይቷአል” ስትል የሕፃኑን ስም ኢካቦድ አለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ባረ ናኣ እካቦዳ ሱንዱ፤ ጾሳ ታቦታይ ኦሞደቴዳ ድራዉነ ባረ ቦሉነ ባረ አስናይ ሀይቄዳ ድራዉ፥ “ቦንቹ እስራኤላቱዋፐ ሻከቴዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa bare na'aa Ikaabooda suntsaaddu; S'oossaa Taabootay omoodetteedda dirawunne bare bolluunne bare asinay hayk'k'eedda diraw, «Bonchchuu Israa'eelatuwaappe shaakketeedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Caaqo Qaala Taabotay di7ettida gishshas izi azinaynne azinaza aaway hayqqida gishshas, «Bonchchoy Isra7eeleppe shaakettides» gashe naaza, «Ikaboode» ga sunththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዲኤቲዳ ጊሻስ ኢዚ ኣዚናይኔ ኣዚናዛ ኣዋይ ሃይቂዳ ጊሻስ፥ «ቦንቾይ ኢስራኤሌፔ ሻኬቲዴስ» ጋሼ ናዛ፥ «ኢካቦዴ» ጋ ሱንዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ባ ናኣ እካቦዳ ጋዳ ሱንሱ፤ ፆሳ ታቦተይ ድኤትዳ ግሾነ ባ ቦሎይነ ባ አዝናይ ሀይቅዳ ግሾ፥ “ቦንቾይ እስራኤለፐ ሻከትስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya ba na7aa Ikabooda gada sunthasu; Xoossaa Taabotey di7etida gishonne ba bolloynne ba azinay hayqida gisho, “Bonchoy Isra7eelepe shaaketis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ታቦት ስለ ተማረከ፣ ዐማቷና ባሏም ስለ ሞቱ፣ “ክብር ከእስራኤል ተለይቷል” ስትል የሕፃኑን ስም ኢካቦድ አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም በእግዚአብሔር ታቦት መማረክ፥ በዐማትዋና በባልዋ መሞት ምክንያት ክብር ከእስራኤል ተለየ ስትል ልጅዋን ኢካቦድ ብላ ሰየመችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ታቦት እግዚኣብሄር ስለ ዝተማረኸ፥ ሓሙኣን ሰብኣያንውን ስለ ዝሞቱ፥ ክብሪ ኻብ እስራኤል ረሓቐ ብምባል፥ ነቲ ህፃን “ኢካቦድ” ኢላ ሰመየቶ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ማለታ፡ ታቦት ኣምላኽ ስለ እተማረኸ፡ ብምኽንያት ሓሙኣን ሰብኣያን ከኣ፡ ክብረት ካብ እስራኤል ረሓቐ፡ ኢላ ነቲ ሕጻን ኢካቦድ ሰመየቶ።