1 Samuel 4:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ጊዜ ሞታ ድማ እተን ኣብ ጥቓኣ ደው ዝብላ ኣንስቲ፡ ኣይትፍራሕ። ወዲ ወሊድካ ኢኻ እሞ። ንሳ ግን ኣይመለሰትን፡ ኣብ ግምት ኣየእተወትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ሞትም በቀ​ረ​በች ጊዜ በዙ​ሪ​ያዋ ያሉት ሴቶች “ወንድ ልጅ ወል​ደ​ሻ​ልና አት​ፍሪ” አሉ​አት። እር​ስዋ ግን አል​መ​ለ​ሰ​ች​ላ​ቸ​ውም፤ ልብ​ዋም አያ​ስ​ታ​ው​ስም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደሞትም በቀረበች ጊዜ በዙሪያዋ ያሉት ሴቶች። ወንድ ልጅ ወልደሻልና አትፍሪ አሉአት። እርስዋ ግን አልመለሰችላቸውም፥ በልብዋም አላኖረችውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለመሞትም በምታጣጥርበት ጊዜ፥ በአጠገቧ የነበሩት ሴቶች፥ “አይዞሽ፤ ወንድ ልጅ ወልደሻልና በርቺ” አሏት። እርሷ ግን መልስ አልሰጠችም፤ ልብ ብላም አላዳመጠችም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ሀይቃናዉ ማታቴዳ ዎደ፥ የልስያዋንቱ፥ “ኔን አቱማ ናኣ የሌዳ ድራዉ ያዮፓ” ያጌድኖ፤ ሽን ኡንቱንቶ አ አይነ ዛራበይኩ፤ ኡንቱንቱ ግያዋካ ሀይዛበይኩ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa hayk'k'anaw matatteedda wode, yelissiyaawanttu, «Neeni attuma na'aa yeleedda diraw yayyoppa» yaageeddino; shin unttunttoo Aa ayinne zaarabeykku; unttunttu giyaawaakka hayzzabeykku.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza shemppo kezana hanishin izi achchan diza maccassati, «Aykkoy ba; attuma naa yeladasa» gida; iza gidikko zaaro immabeekku; ezga siyabeekku.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ሼምፖ ኬዛና ሃኒሺን ኢዚ ኣቻን ዲዛ ማጫሳቲ፥ «ኣይኮይ ባ፤ ኣቱማ ና ዬላዳሳ» ጊዳ፤ ኢዛ ጊዲኮ ዛሮ ኢማቤኩ፤ ኤዝጋ ሲያቤኩ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሸምፖይ ከይያ ዎደ የልሰይሳት፥ “አደ ናአ የላዳሳ፤ ያዮፋ” ያግዶሶና። ሽን ኤንታዉ አይኮካ ዛራቡኩ፤ ኤንቲ ግያባካ ስአቡኩ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I shempoy keyiya wode yeliseysati, “Adde na7a yeladasa; yayyofa” yaagidosona. Shin entaw aykoka zaarabuuku; enti giyabaka si7abuku.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለመሞትም በምታጣጥርበት ጊዜ፣ በአጠገቧ የነበሩት ሴቶች፣ “አይዞሽ፤ ወንድ ልጅ ወልደሻልና በርቺ” አሏት። እርሷ ግን መልስ አልሰጠችም፤ ልብ ብላም አላዳመጠችም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም ለመሞት በምታጣጥርበት ጊዜ በማዋለድ የምትረዳት ሴት “አይዞሽ በርቺ! ወንድ ልጅ ወልደሻል!” አለቻት፤ ነገር ግን አዳምጣ መልስ አልሰጠቻትም፤ አላተኰረችበትምም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሞት ምስ ቀረበት ከዓ፥ እተን ኣብ ዙርያኣ ደው ኢለን ዝነበራ ኣንስቲ “ወዲ ወሊድኪ ኢኺ እሞ፥ ኣይትፍርሒ” በላኣ። ንሳ ግና ሓደኳ ኣይመለሰትን፥ ኣየቕለበትሉንውን።
Amharic Tigrinya 2011 ክትመውት ከላ ኸኣ፡ እተን ኣብ ዙርያኣ ደው ዝበላ ኣንስቲ፡ ወዲ ወሊድኪ ኢኺ እሞ፡ ኣይትፍርሂ፡ በላኣ። ንሳ ግና ገለ ኣይመለሰትን፡ ኣብ ልባውን ኣየእተወቶን።