1 Samuel 4:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መርዓኡ ሰበይቲ ፊንሃስ ድማ ክትወልድ ቀሪባ ነበረት። ታቦት ኣምላኽ ከም ዝተወስደ፡ ሓሙኣን ሰብኣያን ከም ዝሞቱን ምስ ሰምዐት ድማ ሰገደት እሞ ወለደት፤ ቃንዛኣ ኣብ ልዕሊኣ ስለ ዝመጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምራቱም የፊንሐስ ሚስት አርግዛ ልትወልድ ተቃርባ ነበር፤ የእግዚአብሔርም ታቦት እንደ ተማረከች፥ አማቷና ባልዋም እንደ ሞቱ በሰማች ጊዜ አለቀሰች፤ ከዚያም በኋላ ወለደች። ሕማምዋም ተመለሰባት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምራቱም የፊንሐስ ሚስት አርግዛ ልትወልድ ተቃርባ ነበር፤ የእግዚአብሔርም ታቦት እንደ ተማረከች፥ አማትዋና ባልዋም እንደ ሞቱ በሰማች ጊዜ ምጥ ደርሶባት ነበርና ተንበርክካ ወለደች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ ምራቱ የፊንሐስ ሚስት፥ ነፍሰ ጡር ነበረች፤ የምትወልድበትም ጊዜ ተቃርቦ ነበር፥ የእግዚአብሔርን ታቦት መማረክ፥ የዐማቷንና የባሏንም መሞት በሰማች ጊዜ ምጡ ስለ ጠናባት ተንበርክካ ወለደች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልያ ናኣ ፒንሃሳ ማቻታ የላናዉ ዎዲ ጋኬዳ ሻሃራ። ጾሳ ታቦታይ ኦሞደቴዳዋነ ባረ ቦሉነ ባረ አስናይ ሀይቄዳዋ አ ስሴዳ ዎደ፥ ቆፐናን የሉ እዞ ኦይቂና የላዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eeliyaa na'aa Piinihaasa machata yelanaw wodii gakkeedda shaahaaraa. S'oossaa Taabootay omoodetteeddawaanne bare bolluunne bare asinay hayk'k'eeddawaa Aa siseedda wode, k'oppennaan yeluu izo oyk'k'ina yelaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode iza naaza Finihaase machcha shaarara dawus; iza yelanaas wodey wurides; iza Xoossa Caaqo Qaala Taabotay di7ettidayssa, izi azina aaway hayqqidayssanne ba azina hayqokka siyida mala miixay minniin gulbata yeladus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢዛ ናዛ ፊኒሃሴ ማቻ ሻራራ ዳዉስ፤ ኢዛ ዬላናስ ዎዴይ ዉሪዴስ፤ ኢዛ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዲኤቲዳይሳ፥ ኢዚ ኣዚና ኣዋይ ሃይቂዳይሳኔ ባ ኣዚና ሃይቆካ ሲዪዳ ማላ ሚጻይ ሚኒን ጉልባታ ዬላዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤል ናኣ ፕንሃሳ ማችያ የላናዉ ዎደይ ዉርዳ ቃን። ፆሳ ታቦተይ ድኤተ፥ ባ ቦሉዋነ ባ አዝና ሀይቁዋ ስእዳ ዎደ ቆፖና እቀ እዮ ኦይክን የላሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeli na7aa Pinihaasa machiya yelanaw wodey wurida qanthe. Xoossaa Taabotey di7etetha, ba bolluwanne ba azinaa hayquwa si7ida wode qoponna iqethi iyo oykin yelasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ ምራቱ የፊንሐስ ሚስት፣ ነፍሰ ጡር ነበረች፤ የምትወልድበትም ጊዜ ተቃርቦ ነበር፣ የእግዚአብሔርን ታቦት መማረክ፣ የዐማቷንና የባሏንም መሞት በሰማች ጊዜ ምጡ ስለ ጠናባት ተንበርክካ ወለደች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የፊንሐስ ሚስት የነበረችው የዔሊ ምራት ነፍሰ ጡር ነበረች፤ የምትወልድበትም ጊዜ ተቃርቦ ነበር፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት መማረኩን፤ ዐማትዋና ባልዋ መሞታቸውን በሰማች ጊዜ በድንገተኛ ምጥ ተይዛ ወለደች፤ ምጡም ጸንቶባት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰበይቲ ፊንሓስ ወዱ ድማ ሕርሳ ዝቐረበ ጥንስቲ ነበረት እሞ፥ ታቦት እግዚኣብሄር ከም ዝተማረኸ፥ ሓሙኣን ሰብኣያን ከዓ ኸም ዝሞቱ ወረ ምስ ሰምዐት፥ ሕርሲ ተትሓዘት እሞ፥ ብብርቱዕ ፃዕሪ ወለደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰበይቲ ፊንሃስ ወዱ ድማ፡ ሕርሳ ዝቐረበ ጥንስቲ ነበረት እሞ፡ ታቦት ኣምላኽ ከም እተማረኸ፡ ሓሙኣን ሰብኣያን ከኣ ከም ዝሞቱ ወረ ምስ ሰምዔት፡ ሕርሲ ተታሕዘት እሞ፡ ተምበርኪኻ ወለደት። |