1 Samuel 4:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መርዓኡ ሰበይቲ ፊንሃስ ድማ ክትወልድ ቀሪባ ነበረት። ታቦት ኣምላኽ ከም ዝተወስደ፡ ሓሙኣን ሰብኣያን ከም ዝሞቱን ምስ ሰምዐት ድማ ሰገደት እሞ ወለደት፤ ቃንዛኣ ኣብ ልዕሊኣ ስለ ዝመጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምራ​ቱም የፊ​ን​ሐስ ሚስት አር​ግዛ ልት​ወ​ልድ ተቃ​ርባ ነበር፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ታቦት እንደ ተማ​ረ​ከች፥ አማ​ቷና ባል​ዋም እንደ ሞቱ በሰ​ማች ጊዜ አለ​ቀ​ሰች፤ ከዚ​ያም በኋላ ወለ​ደች። ሕማ​ም​ዋም ተመ​ለ​ሰ​ባት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምራቱም የፊንሐስ ሚስት አርግዛ ልትወልድ ተቃርባ ነበር፤ የእግዚአብሔርም ታቦት እንደ ተማረከች፥ አማትዋና ባልዋም እንደ ሞቱ በሰማች ጊዜ ምጥ ደርሶባት ነበርና ተንበርክካ ወለደች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ ምራቱ የፊንሐስ ሚስት፥ ነፍሰ ጡር ነበረች፤ የምትወልድበትም ጊዜ ተቃርቦ ነበር፥ የእግዚአብሔርን ታቦት መማረክ፥ የዐማቷንና የባሏንም መሞት በሰማች ጊዜ ምጡ ስለ ጠናባት ተንበርክካ ወለደች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤልያ ናኣ ፒንሃሳ ማቻታ የላናዉ ዎዲ ጋኬዳ ሻሃራ። ጾሳ ታቦታይ ኦሞደቴዳዋነ ባረ ቦሉነ ባረ አስናይ ሀይቄዳዋ አ ስሴዳ ዎደ፥ ቆፐናን የሉ እዞ ኦይቂና የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Eeliyaa na'aa Piinihaasa machata yelanaw wodii gakkeedda shaahaaraa. S'oossaa Taabootay omoodetteeddawaanne bare bolluunne bare asinay hayk'k'eeddawaa Aa siseedda wode, k'oppennaan yeluu izo oyk'k'ina yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode iza naaza Finihaase machcha shaarara dawus; iza yelanaas wodey wurides; iza Xoossa Caaqo Qaala Taabotay di7ettidayssa, izi azina aaway hayqqidayssanne ba azina hayqokka siyida mala miixay minniin gulbata yeladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኢዛ ናዛ ፊኒሃሴ ማቻ ሻራራ ዳዉስ፤ ኢዛ ዬላናስ ዎዴይ ዉሪዴስ፤ ኢዛ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዲኤቲዳይሳ፥ ኢዚ ኣዚና ኣዋይ ሃይቂዳይሳኔ ባ ኣዚና ሃይቆካ ሲዪዳ ማላ ሚጻይ ሚኒን ጉልባታ ዬላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤል ናኣ ፕንሃሳ ማችያ የላናዉ ዎደይ ዉርዳ ቃን። ፆሳ ታቦተይ ድኤተ፥ ባ ቦሉዋነ ባ አዝና ሀይቁዋ ስእዳ ዎደ ቆፖና እቀ እዮ ኦይክን የላሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeli na7aa Pinihaasa machiya yelanaw wodey wurida qanthe. Xoossaa Taabotey di7etetha, ba bolluwanne ba azinaa hayquwa si7ida wode qoponna iqethi iyo oykin yelasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ ምራቱ የፊንሐስ ሚስት፣ ነፍሰ ጡር ነበረች፤ የምትወልድበትም ጊዜ ተቃርቦ ነበር፣ የእግዚአብሔርን ታቦት መማረክ፣ የዐማቷንና የባሏንም መሞት በሰማች ጊዜ ምጡ ስለ ጠናባት ተንበርክካ ወለደች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የፊንሐስ ሚስት የነበረችው የዔሊ ምራት ነፍሰ ጡር ነበረች፤ የምትወልድበትም ጊዜ ተቃርቦ ነበር፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት መማረኩን፤ ዐማትዋና ባልዋ መሞታቸውን በሰማች ጊዜ በድንገተኛ ምጥ ተይዛ ወለደች፤ ምጡም ጸንቶባት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰበይቲ ፊንሓስ ወዱ ድማ ሕርሳ ዝቐረበ ጥንስቲ ነበረት እሞ፥ ታቦት እግዚኣብሄር ከም ዝተማረኸ፥ ሓሙኣን ሰብኣያን ከዓ ኸም ዝሞቱ ወረ ምስ ሰምዐት፥ ሕርሲ ተትሓዘት እሞ፥ ብብርቱዕ ፃዕሪ ወለደት።
Amharic Tigrinya 2011 ሰበይቲ ፊንሃስ ወዱ ድማ፡ ሕርሳ ዝቐረበ ጥንስቲ ነበረት እሞ፡ ታቦት ኣምላኽ ከም እተማረኸ፡ ሓሙኣን ሰብኣያን ከኣ ከም ዝሞቱ ወረ ምስ ሰምዔት፡ ሕርሲ ተታሕዘት እሞ፡ ተምበርኪኻ ወለደት።