1 Samuel 4:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ታቦት ኣምላኽ ምስ ጠቐሰ ድማ፡ ኣረጊት ሰብኣይን ከቢድን ስለ ዝነበረ፡ ካብቲ ኣብ ጥቓ ኣፍ ደገ ዝነበረ መንበር ንድሕሪት ወደቐ፡ ክሳዱ ድማ ተሰብረ፡ ሞተ። ንእስራኤል ድማ ንኣርብዓ ዓመት መሪሕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ታቦት ባሰ​ባት ጊዜ በበሩ አጠ​ገብ ካለው ከወ​ን​በሩ ወደቀ፤ እርሱ ሸም​ግሎ፥ ደን​ግ​ዞም ነበ​ርና ጀር​ባው ተሰ​ብሮ ሞተ። እር​ሱም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ አርባ ዓመት ፈራጅ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውዮውም ስለ እግዚአብሔር ታቦት በተናገረ ጊዜ ዔሊ በበሩ አጠገብ ካለው ከወንበሩ ወደቀ፤ እርሱ ሸምግሎ ደንግዞም ነበርና አንገቱ ተሰብሮ ሞተ። እርሱም በእስራኤል ላይ አርባ ዓመት ፈራጅ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውየው ስለ እግዚአብሔር ታቦት በተናገረ ጊዜ፥ ዔሊ በቅጥሩ በር አጠገብ ከተቀመጠበት ወንበር ላይ በጀርባው ወደቀ፤ እርሱም ያረጀና ሰውነቱም የሚከብድ ስለ ነበር፥ ዐንገቱ ተሰብሮ ሞተ። እርሱ ለአርባ ዓመት በእስራኤል ላይ ፈራጅ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብታኒ ጾሳ ታቦታባ ኦዴዳ ዎደ፥ ፐንግያ ማታን ደእያ ባረ ኦይድያፐ ኤል ጉየ ኩንድና፤ ባርጋል መእና ሀይቄዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ጭማነ ኦርዱዋ። ኤል እስራኤልያ ጋድያን ኦይታሙ ላይ ዳናቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bitanii S'oossaa Taabootaabaa odeedda wode, penggiyaa matan de'iyaa bare oydiyaappe Eeli guyye kunddina barggalli me"ina hayk'k'eedda; ayaw gooppe, I c'imanne ordduwaa. Eeli Israa'eeliyaa gadiyaan oytamu laytsaa daannateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Addezi Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa gishshas yootida mala, Eeley gimbe penge achchan uttida oydeza bollafe zokko bolla kundides; izi ceega gidida gishshassinne izas gubbay deexo gidida gishshas qoodheppe meqqi hayqqides; izi Isra7eele asaa bolla 40 layth pirdides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዴዚ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ጊሻስ ዮቲዳ ማላ፥ ኤሌይ ጊምቤ ፔንጌ ኣቻን ኡቲዳ ኦይዴዛ ቦላፌ ዞኮ ቦላ ኩንዲዴስ፤ ኢዚ ጬጋ ጊዲዳ ጊሻሲኔ ኢዛስ ጉባይ ዴጾ ጊዲዳ ጊሻስ ቆፔ ሜቂ ሃይቂዴስ፤ ኢዚ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ 40 ላይ ፒርዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አደይ ፆሳ ታቦትያባ ኦድዳ ዎደ ፐንግያ ማታን ደእያ ባ ኦይድያፐ ኤል ጉየ ኩንድስ። እ ጭማነ ሞሎ ግድያ ግሾ ሞርገይ መቅን ሀይቅስ። ኤል እስራኤለ ቢታ ኦይታሙ ላይ ሃርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Addey Xoossa Taabotiyabaa odida wode pengiya matan de7iya ba oydiyape Eeli guye kundis. I cimanne moollo gidiya gisho morgey meqin hayqis. Eeli Isra7eele biitta oytamu laythi haaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰውየው ስለ እግዚአብሔር ታቦት በተናገረ ጊዜ፣ ዔሊ በቅጥሩ በር አጠገብ ከተቀመጠበት ወንበር ላይ በጀርባው ወደቀ፤ እርሱም ያረጀና ሰውነቱም የሚከብድ ስለ ነበር፣ ዐንገቱ ተሰብሮ ሞተ። እርሱም ለአርባ ዓመት በእስራኤል ላይ ፈራጅ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወሬ ነጋሪው የቃል ኪዳኑን ታቦት መማረክ ባወሳ ጊዜ ዔሊ በቅጽሩ በር አጠገብ ከተቀመጠበት ወንበር ላይ ተገልብጦ ወደ ኋላው ወደቀ፤ እርሱም ሽማግሌ ከመሆኑም በላይ በውፍረቱ ግዙፍ ስለ ነበር ከአወዳደቁ የተነሣ አንገቱ ተሰብሮ ሞተ፤ ዔሊም በእስራኤል መሪ ሆኖ የቈየበት ዘመን አርባ ዓመት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሰብኣይ ምምራኽ ታቦት እግዚኣብሄር ምስ ነገሮ፥ ኤሊ ኣሪጉ፥ ሰብነቱውን ግዙፍ ስለ ዝነበረ፥ ካብቲ ተቐሚጥዎ ዝነበረ መንበር ኣብ ጥቓ እቲ በሪ ንድሕሪት ወደቐ። ክሳዱ ተሰይሩ ድማ ሞተ። ንሱ ንእስራኤል ኣርብዓ ዓመት ዝመርሖም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ታቦት ኣምላኽ ምስ ዘከረሉ፡ ኤሊ ኣሪጉ ከቢዱ ስለ ዝነበረ፡ ኣብ ጐቦ እቲ ደገ ንድሕሪት ኣቢሉ ኻብ መንበሩ ወደቐ፡ ክሳዱ ተሰቢሩ ድማ ሞተ። ንሱ ንእስራኤል ኣርብዓ ዓመት ፈሪዱ እዩ።