1 Samuel 4:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ልኡኽ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሃደመ፣ ኣብ መንጎ እቲ ህዝቢ እውን ብዙሕ ምሕራድ ኰነ፣ ክልተ ደቅኻ ሆፍኒን ፊንሃስን እውን ሞቱ፣ ታቦት ኣምላኽ ድማ ተታሕዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያም ሰው መልሶ፥ “እስ​ራ​ኤል ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ፊት ሸሹ፤ ደግ​ሞም በሕ​ዝቡ ዘንድ ታላቅ ግድያ ሆኖ​አል፥ ሁለ​ቱም ልጆ​ችህ አፍ​ኒ​ንና ፊን​ሐስ ሞተ​ዋል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ታቦት ተማ​ር​ካ​ለች” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወሬኛውም መልሶ። እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ደግሞ በሕዝቡ ዘንድ ታላቅ ግድያ ሆኖአል፥ ሁለቱም ልጆችህ አፍኒንና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም ታቦት ተማርካለች አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወሬውን ያመጣውም ሰው፥ “እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ሠራዊቱም ከፍተኛ እልቂት ደርሶበታል፤ እንዲሁም ሁለቱ ልጆችህ ሖፍኒና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት ተማርኳል” ብሎ መለሰለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦዱዋ አሄዳ ብታኒ፥ “እስራኤላቱ ፕልስጼማቱዋ ስንፐ ባቃቴድኖ፤ ዳሮ አሳይ ዉሬዳ፤ ነ ናናይ ላኡ ሆፍኒንነ ፒንሃስ ሀይቄድኖ፤ ጾሳ ታቦታይካ ኦሞደቴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Oduwaa aheedda bitanii, «Israa'eelatuu Piliss's'eematuwaa sintsaappe bak'atteedino; daro Asay wureedda; ne naanay laa"u Hofiniininne Piinihaasi hayk'k'eeddino; S'oossaa Taabootaykka omoodetteedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Woreza ehida addezi, «Isra7eele asay Filisxeeme asaa sinththafe baqatides; ola asaappe daroy wurides; hessaththoka ne naa nam7ati Afineynne Finihaasi hayqqida; Xoossa Caaqo Qaala Taabotay di7ettides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎሬዛ ኤሂዳ ኣዴዚ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ፊሊስጼሜ ኣሳ ሲንፌ ባቃቲዴስ፤ ኦላ ኣሳፔ ዳሮይ ዉሪዴስ፤ ሄሳካ ኔ ና ናምኣቲ ኣፊኔይኔ ፊኒሃሲ ሃይቂዳ፤ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዲኤቲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አደይ፥ “እስራኤለት ፍልስፄመታ ስንፈ ባቃትዶሶና፤ ዳሮ አስ ዉርስ፤ ነ ናይት ናምአይ አፍናንነ ፍንሃስ ሀይቅዶሶና፤ ፆሳ ታቦተይ ድኤትስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Addey, “Isra7eeleti Filisxeemeta sinthafe baqatidosona; daro asi wuris; ne nayti nam7ay Afnaninne Finihaasi hayqidosona; Xoossaa Taabotey di77etis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወሬውን ያመጣውም ሰው፣ “እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ሰራዊቱም ከፍተኛ ዕልቂት ደርሶበታል፤ እንዲሁም ሁለቱ ልጆችህ አፍኒንና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት ተማርኳል” ብሎ መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወሬ ነጋሪውም “እስራኤላውያን ድል ሆነው ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ይህም ሽንፈት በእኛ ላይ መድረሱ እጅግ አሠቃቂ ነው፤ ከዚህም ሁሉ ጋር ልጆችህ ሖፍኒና ፊንሐስ ተገደሉ፤ የእግዚአብሔርም የቃል ኪዳን ታቦት ተማረከች” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ወረ ዘምፅአ ሰብኣይ ድማ “ህዝቢ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሃዲሞም፤ ብዙሕ ሰብውን ተወዲኡ፤ ክልቲኦም ደቅኻ ኦፍኒን ፊንሓስን ከዓ ሞይቶም፤ ታቦት እግዚኣብሄርውን ተማሪኹ” ኢሉ መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መውረዪ ድማ፡ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሀደሙ፡ ብዙሕ ሰብውን ተወድኤ፡ክልቲኦም ደቅኻ ሆፍንን ፊንሃስን ከኣ ሞይቶም፡ ታቦት ኣምላኽውን ተማሪኹ፡ ኢሉ መለሰ።