1 Samuel 4:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ልኡኽ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሃደመ፣ ኣብ መንጎ እቲ ህዝቢ እውን ብዙሕ ምሕራድ ኰነ፣ ክልተ ደቅኻ ሆፍኒን ፊንሃስን እውን ሞቱ፣ ታቦት ኣምላኽ ድማ ተታሕዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያም ሰው መልሶ፥ “እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ደግሞም በሕዝቡ ዘንድ ታላቅ ግድያ ሆኖአል፥ ሁለቱም ልጆችህ አፍኒንና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም ታቦት ተማርካለች” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወሬኛውም መልሶ። እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ደግሞ በሕዝቡ ዘንድ ታላቅ ግድያ ሆኖአል፥ ሁለቱም ልጆችህ አፍኒንና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም ታቦት ተማርካለች አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወሬውን ያመጣውም ሰው፥ “እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ሠራዊቱም ከፍተኛ እልቂት ደርሶበታል፤ እንዲሁም ሁለቱ ልጆችህ ሖፍኒና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት ተማርኳል” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦዱዋ አሄዳ ብታኒ፥ “እስራኤላቱ ፕልስጼማቱዋ ስንፐ ባቃቴድኖ፤ ዳሮ አሳይ ዉሬዳ፤ ነ ናናይ ላኡ ሆፍኒንነ ፒንሃስ ሀይቄድኖ፤ ጾሳ ታቦታይካ ኦሞደቴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oduwaa aheedda bitanii, «Israa'eelatuu Piliss's'eematuwaa sintsaappe bak'atteedino; daro Asay wureedda; ne naanay laa"u Hofiniininne Piinihaasi hayk'k'eeddino; S'oossaa Taabootaykka omoodetteedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Woreza ehida addezi, «Isra7eele asay Filisxeeme asaa sinththafe baqatides; ola asaappe daroy wurides; hessaththoka ne naa nam7ati Afineynne Finihaasi hayqqida; Xoossa Caaqo Qaala Taabotay di7ettides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎሬዛ ኤሂዳ ኣዴዚ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ፊሊስጼሜ ኣሳ ሲንፌ ባቃቲዴስ፤ ኦላ ኣሳፔ ዳሮይ ዉሪዴስ፤ ሄሳካ ኔ ና ናምኣቲ ኣፊኔይኔ ፊኒሃሲ ሃይቂዳ፤ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዲኤቲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አደይ፥ “እስራኤለት ፍልስፄመታ ስንፈ ባቃትዶሶና፤ ዳሮ አስ ዉርስ፤ ነ ናይት ናምአይ አፍናንነ ፍንሃስ ሀይቅዶሶና፤ ፆሳ ታቦተይ ድኤትስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Addey, “Isra7eeleti Filisxeemeta sinthafe baqatidosona; daro asi wuris; ne nayti nam7ay Afnaninne Finihaasi hayqidosona; Xoossaa Taabotey di77etis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወሬውን ያመጣውም ሰው፣ “እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ሰራዊቱም ከፍተኛ ዕልቂት ደርሶበታል፤ እንዲሁም ሁለቱ ልጆችህ አፍኒንና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት ተማርኳል” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወሬ ነጋሪውም “እስራኤላውያን ድል ሆነው ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ይህም ሽንፈት በእኛ ላይ መድረሱ እጅግ አሠቃቂ ነው፤ ከዚህም ሁሉ ጋር ልጆችህ ሖፍኒና ፊንሐስ ተገደሉ፤ የእግዚአብሔርም የቃል ኪዳን ታቦት ተማረከች” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወረ ዘምፅአ ሰብኣይ ድማ “ህዝቢ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሃዲሞም፤ ብዙሕ ሰብውን ተወዲኡ፤ ክልቲኦም ደቅኻ ኦፍኒን ፊንሓስን ከዓ ሞይቶም፤ ታቦት እግዚኣብሄርውን ተማሪኹ” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መውረዪ ድማ፡ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሀደሙ፡ ብዙሕ ሰብውን ተወድኤ፡ክልቲኦም ደቅኻ ሆፍንን ፊንሃስን ከኣ ሞይቶም፡ ታቦት ኣምላኽውን ተማሪኹ፡ ኢሉ መለሰ። |