1 Samuel 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ መጸ ድማ፡ እንሆ፡ ኤሊ ኣብ ወሰን ጽርግያ ኣብ መንበር ተቐሚጡ፡ ልቡ ስለ ታቦት ኣምላኽ ራዕራዕ ስለ ዝነበረ፡ ይጥምት ነበረ። እቲ ሰብኣይ ናብታ ኸተማ መጺኡ ምስ ነገሮ ድማ፡ ብዘላ እታ ኸተማ ጨደረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመጣም ጊዜ ዔሊ ስለ እግዚአብሔር ታቦት ልቡ ተናውጦ ነበርና በመንገድ ዳር በወንበሩ ላይ ተቀምጦ ይጠባበቅ ነበር፤ ሰውዬውም ወደ ከተማዪቱ ገብቶ ባወራ ጊዜ ከተማዪቱ ሁሉ ተጭዋጭዋኸች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመጣም ጊዜ ዔሊ ስለ እግዚአብሔር ታቦት ልቡ ተናውጦ ነበርና በመንገድ ዳር በወንበሩ ላይ ተቀምጦ ይጠባበቅ ነበር፤ ሰውዮውም ወደ ከተማይቱ ገብቶ ባወራ ጊዜ ከተማይቱ ሁሉ ተጭዋጭዋኸች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያ እንደደረሰም፥ ዔሊ ስለ እግዚአብሔር ታቦት ልቡ ስለ ተጨነቀ፥ በመንገድ ዳር ወንበሩ ላይ ተቀምጦ ይጠባበቅ ነበር። ሰውየውም ወደ ከተማው ገብቶ የሆነውን ሁሉ ባወራ ጊዜ፥ ከተማው ሁሉ በጩኸት ተናወጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ብታኒ ጋክያ ዎደ፥ ኤል ባረ ዎዛናን ጾሳ ታቦታባ ህርጌዳ ድራዉ፥ ናጊደ ኦግያ ዶናን ደእያ ባረ ኦይድያን ኡቴዳ። ብታኒ ካታማ ገሊደ፥ ሀኔዳባ ኦድና፥ ካታማይ ኡባይ ዋሱዋ ጹሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He bitanii gakkiyaa wode, Eeli bare wozanaan S'oossaa Taabootaabaa hirggeedda diraw, naagiidde ogiyaa doonaan de'iyaa bare oydiyaan utteedda. Bitanii katamaa geliide, haneeddabaa odina, katamay ubbay waasuwaa s'uleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Addezi hee gakkida mala Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa gishshas ba wozinan ceecishe diza Eeley oge achchan ba oyde bolla uttidi naage bolla dees; addezikka gede katamaa gelidi hanida ubbaa yootiin asay siyidi katamaa waason qaaththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዴዚ ሄ ጋኪዳ ማላ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ጊሻስ ባ ዎዚናን ጬጪሼ ዲዛ ኤሌይ ኦጌ ኣቻን ባ ኦይዴ ቦላ ኡቲዲ ናጌ ቦላ ዴስ፤ ኣዴዚካ ጌዴ ካታማ ጌሊዲ ሃኒዳ ኡባ ዮቲን ኣሳይ ሲዪዲ ካታማ ዋሶን ቃዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አደይ ጋክያ ዎደ ኤል ባ ዎዛናን ፆሳ ታቦትያስ ህርግዳ ግሾ ናግሸ ኦገ ዶናን ደእያ ባ ኦይድያን ኡትስ። አደይ ካታማ ገልድ፥ ሀንዳባ ኦድን፥ ካታማ ኡባይ ዋሶ ጎች አግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He addey gakiya wode Eeli ba wozanan Xoossa Taabotiyas hirgida gisho naagishe oge doonan de7iya ba oydiyan uttis. Addey katama gelidi, hanidaba odin, katama ubbay waaso goochi aggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እዚያ እንደ ደረሰም፣ ዔሊ ስለ እግዚአብሔር ታቦት ልቡ ስለ ተጨነቀ፣ በመንገድ ዳር ወንበሩ ላይ ተቀምጦ ይጠባበቅ ነበር። ሰውየውም ወደ ከተማው ገብቶ የሆነውን ሁሉ ባወራ ጊዜ፣ ከተማው ሁሉ በጩኸት ተናወጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰውዬው በደረሰ ጊዜ ልቡ ለእግዚአብሔር ታቦት ተጨንቆ የነበረው ዔሊ በመንገድ ዳር በወንበር ተቀምጦ ይመለከት ነበር። ሰውዬውም ወደ ከተማ መጥቶ ወሬውን በተናገረ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ ከፍተኛ ጩኸት አስተጋቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኽመፅእ እንተሎ፥ እንሆ ኤሊ ብዛዕባ ታቦት ኣምላኽ ተጨኒቑ ነበረ እሞ፥ ኣብ ወሰን መንገዲ ኣብ መንበር ተቐሚጡ የማዕዱ ነበረ። እቲ ሰብኣይ ናብ ከተማ ኣትዩ ምስ ኣውረየ፥ ብዘላ እታ ኸተማ ዋይ ዋይ በለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኺመጽእ ከሎ ኸኣ፡ እንሆ፡ ኤሊ ብዛዕባ ታቦት ኣምላኽ ልቡ ተጨኒቑ ነበረ እሞ፡ ኣብ ደረት መገዲ ኣብ መንበር ተቐሚጡ የማዕዱ ነበረ። እቲ ሰብኣይ ናብ ከተማ ኣትዩ ምስ ኣውረየ ኸኣ፡ ብዘላ እታ ኸተማ ዋይዋይ በለት። |