1 Samuel 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ብዓል ብንያም ካብ ሰራዊት ሃዲሙ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ እተቐደደ ክዳውንትን ኣብ ርእሱ ሓመድን ሒዙ ናብ ሺሎ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን አንድ የብንያም ሰው ከሰልፍ እየበረረ ወደ ሴሎ መጣ፤ ልብሱም ተቀድዶ ነበር፤ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን አንድ የብንያም ሰው ከሰልፍ እየበረረ ልብሱን ቀድዶ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ ወደ ሴሎ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንድ የብንያም ወገን የሆነ ሰው ልብሱን ቀዶ፥ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ፥ ከጦሩ ሜዳ እየበረረ ወደ ሴሎ መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ ዛረ ግዴዳ እት ብታኒ ኦላ ደምባፐ ዎጺደ፥ ሄ ጋላስ ሴሎ ጋኬዳ፤ ካዩዋ ኤርሳናዉ እ ባረ ማዩዋ ፔደ፥ ባረ ሁጲያንካ ባና ላሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama zare gideedda itti bitanii olaa dembbaappe wos's'iide, he gallassi Seelo gakkeedda; kayyuwaa erissanaw I bare mayuwaa peed'iide, bare huup'iyankka baana laaleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas issi Biniyaame dere asi ba may7o daakkidi ba hu7e bolla gudulla laallidi olasoppe woththan Seelo yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኢሲ ቢኒያሜ ዴሬ ኣሲ ባ ማይኦ ዳኪዲ ባ ሁኤ ቦላ ጉዱላ ላሊዲ ኦላሶፔ ዎን ሴሎ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ብንያመ ኮቸ ግድዳ እስ አደይ ኦላ ደምባፈ ዎፅሸ ይድ ሴሎ ጋክስ። ባ አዛኑዋ ኤርሳናዉ እ ባ ማኡዋ ዳክድ፥ ባ ሁጰን ቢታ ቆልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Biniyaame koche gidida issi addey ola dembafe woxishe yidi Seelo gakis. Ba azzanuwa erisanaw I ba ma7uwa daakidi, ba huuphen biitta qolis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ዕለት አንድ ብንያማዊ ልብሱን ቀዶ፣ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ፣ ከጦሩ ሜዳ እየበረረ ወደ ሴሎ መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገዱ ከብንያም ወገን የሆነ አንድ ሰው ከጦር ሜዳ ተነሥቶ በመገሥገሥ በዚያኑ ዕለት ሴሎ ደረሰ፤ ሐዘኑንም ለማሳወቅ ልብሱን ቀዶ በራሱ ላይ ትቢያ ነስንሶ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ሓደ ብንያማዊ ሰብኣይ ብሓዘን ክዳውንቱ ቐዲዱ፥ ኣብ ርእሱ ሓመድ ነስኒሱ፥ ካብቲ ውግእ ናብ ሴሎ ጐይዩ መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ሐደ ብንያማዊ ሰብኣይ ክዳውንቱ ቐዲዱ፡ ኣብ ርእሱውን ሓመድ ነስኑሱ ኻብቲ ውግእ ጐይዩ ናብ ሺሎ መጸ። |