1 Samuel 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍልስጥኤማውያን ድማ ተዋግኡ፡ እስራኤል ከኣ ተሳዕረ፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብ ድንኳኖም ሃደሙ። ኣዝዩ ዓቢ ምሕራድ ድማ ነበረ፤ ካብ እስራኤል ሰላሳ ሽሕ እግረኛታት ወደቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ተዋጉአቸው፤ እስራኤልም በፍልስጥኤማውያን ፊት ወደቁ፤ ሁሉም እያንዳንዳቸው ወደ ድንኳናቸው ሸሹ፤ እጅግም ታላቅ ግድያ ሆነ፤ ከእስራኤልም ሠላሳ ሺህ እግረኞች ወደቁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍልስጥኤማውያንም ተዋጉ፤ እስራኤልም ተመቱ፥ ሁሉም እያንዳንዱ ወደ ድንኳናቸው ሸሹ፤ እጅግም ታላቅ ግድያ ሆነ፥ ከእስራኤልም ሠላሳ ሺህ እግረኞች ወደቁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፍልስጥኤማውያንም ተዋጉ፤ እስራኤላውያንም ስለ ተሸነፉ እያንዳንዱ ወደየድንኳኑ ሸሸ። ታላቅ እልቂትም ሆነ፤ ከእስራኤልም ሠላሳ ሺህ እግረኛ ወታድሮች ወደቁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማቱ ኦለቲደ፥ እስራኤላቱዋ ጾኔድኖ፤ እስራኤላቱ ባረንቱ ዱንካንያኮ ባቃቴድኖ። ሄ ኦላን ዳሮ አሳይ ጎራኤቴዳ፤ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋፐ ሀታሙ ሻአይ ሀይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eematuu olettiide, Israa'eelatuwaa s'ooneeddino; Israa'eelatuu barenttu dunkkaaniyaakko bak'atteedino. He olan daro Asay goora'etteedda; Israa'eeliyaa olanchchatuwaappe hattamu sha"ay hayk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Filisxeeme asay olettides; Isra7eele asay xoonettidi issoy issoy baqati ba dunkaanen gelides; daro asay wurides; Isra7eeleppe 30,000 olanchchati hayqqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ፊሊስጼሜ ኣሳይ ኦሌቲዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጾኔቲዲ ኢሶይ ኢሶይ ባቃቲ ባ ዱንካኔን ዱንካኔን ጌሊዴስ፤ ዳሮ ኣሳይ ዉሪዴስ፤ ኢስራኤሌፔ 30,000 ኦላንቻቲ ሃይቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመት ኦለትድ፥ እስራኤለታ ፆንን እስራኤለት ባንታ ሶ ሶ ባቃትዶሶና። ሄ ኦላን ዳሮ አሳይ ሀይቅዶሶና፤ እስራኤለ ቶሆ ኦላንቾታፐ ሀስታሙ ሙኩሉ አሳይ ሀይቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeti oletidi, Isra7eeleta xoonin Isra7eeleti banta soo soo baqatidosona. He olan daro asay hayqidosona; Isra7eele toho olanchotape hastamu mukulu asay hayqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ፍልስጥኤማውያን ተዋጉ፤ እስራኤላውያንም ስለ ተሸነፉ እያንዳንዱ ወደየድንኳኑ ሸሸ። ታላቅ ዕልቂት ሆነ፤ ከእስራኤልም ሠላሳ ሺሕ እግረኛ ወታደሮች ወደቁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፍልስጥኤማውያንም በብርቱ ተዋግተው እስራኤላውያንን ድል ነሡ፤ እስራኤላውያንም ወደየድንኳናቸው ሸሹ፤ ታላቅ እልቂት ሆኖ ሠላሳ ሺህ እስራኤላውያን ወታደሮች ተገደሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኡ፤ ደቂ እስራኤል ከዓ ተስዓሩ፤ ነፍሲ ወከፍ ድማ ነናብ ድንኳኑ ሃደመ። እቲ ውግእ ከዓ የመና በርትዐ እሞ፥ ካብ እስራኤል ሰላሳ ሽሕ ኣጋር ወደቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኡ፡ እስራኤል ከኣ ተሳዕረ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ነናብ ድንኳኑ ሀደመ። እቲ ውግእ ከኣ ኣዝዩ በርትዔ እሞ፡ ካብ እስራኤል ሰላሳ ሽሕ ኣጋር ወደቑ። |