1 Samuel 30:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ምስቶም ምስኡ ዝነበሩ ሽዱሽተ ሚእቲ ሰብኡትን ከደ፡ ናብ ሩባ ቤሶር ድማ በጽሑ፡ እቶም ዝተረፉ ድማ ኣብኡ ተረፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ከእርሱም ጋር የነበሩት ስድስት መቶ ሰዎች ሄዱ፤ እስከ ቦሦር ወንዝ ድረስም መጡ፤ ከእነርሱም የቀሩት በዚያ ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ከእርሱም ጋር የነበሩት ስድስት መቶ ሰዎች ሄዱ፥ እስከ ቦሦር ወንዝ ድረስም መጡ፤ ከእነርሱም የቀሩት በዚያ ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ዳዊትና አብረውት የነበሩት ስድስት መቶ ሰዎች ብሦር ተብሎ ከሚጠራው ወንዝ ሲደርሱ፤ ጥቂቶቹ በብሦር ወንዝ ቆዩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ አናና ደእያ ኡሱፑን ጼቱ አሳቱ ደንዲደ ብሶራ ሻፋ ጋክና፥ አሳፐ አማሬዳዋንቱ ያን አቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne aanana de'iyaa usuppun s'eetu asatuu denddiide Bisoora Shaafaa gakkina, asaappe amareedawanttu yaan atteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Dawitinne izara diza 600 asay Bosoore shaafa yida; guuththati Bosoore shaafan takkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ 600 ኣሳይ ቦሶሬ ሻፋ ዪዳ፤ ጉቲ ቦሶሬ ሻፋን ታኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲነ እያራ ደእያ ኡሱፑን ፄቱ አሳት ደንድድ ቦሶራ ሻፋ ጋክያ ዎደ ኤንታፈ ጉ አሳት ያን አትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne iyara de7iya usupun xeetu asati dendidi Boosora shaafa gakiya wode entafe guutha asati yan attidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊትና አብረውት የነበሩት ስድስት መቶ ሰዎች ወደ ቦሦር ወንዝ መጡ፤ ጥቂቶቹም በቦሦር ወንዝ ቈዩ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊትና ስድስት መቶ የሚሆኑ ተከታዮቹ ወጥተው ሄዱ፤ ብሦር ተብሎ በሚጠራው ወንዝ አጠገብ በደረሱ ጊዜ፥ ጥቂቶቹ በዚያ ዕረፍት በማድረግ ቈዩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊትን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሽዱሽተ ሚእቲ ሰባትን ከዱ፤ ኣብ ሩባ በሶር ምስ በፅሑ ኸዓ ገሊኣቶም ሰባት ኣብኡ ተረፉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊት፡ ንሱን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሹድሽተ ሚእቲ ሰባትን ከዱ፡ ኣብ ርባ በሶር ምስ በጽሑ፡ እቶም ዝተረፉ ኣብኡ ጸንሑ። |